TGStat
TGStat
Type to search
Advanced channel search
  • flag English
    Site language
    flag Russian flag English flag Uzbek
  • Sign In
  • Catalog
    Channels and groups catalog Search for channels
    Add a channel/group
  • Ratings
    Rating of channels Rating of groups Posts rating
    Ratings of brands and people
  • Analytics
  • Search by posts
  • Telegram monitoring
ኢትዮ መረጃ - NEWS

5 Aug, 10:40

Open in Telegram Share Report

Prev Next
በ69 ቀናት የተጠናቀቀው የአዲስ አበባው ባለ 9 ወለል ሕንጻ!!

በሃገራችን የምህንድስና የእድገት ደረጃ አዲስ ታሪክ የተፃፈበት ፈጣኑ ህንፃ በ69 ቀኑ ዛሬ ተጠናቀቀ።

የአ/አ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ልዩ ድጋፍ ሲያደርጉ በቆዩበት በቂርቆስና በልደታ ክ/ከተሞች በ60 /90 ቀናት ፕሮጀክት ተጀምረው የነበሩት ዘመናዊ ቴክኖሎጂን የሚጠቀሙት ባለ 11 ባለ 9 እና ባለ 5 ወለል ህንፃዎች ለከተማችን አዲስ አሻራ አዲስ ታሪክ እና አዲስ የስራ ባህልን እያስመዘገቡ ነው፡፡

እነሆ የዚሁ ፕሮጀክት አካል የሆነው በቂርቆስ ክ/ከተማ ሲገነባ የቆየው ባለ 9 ወለል ህንፃ በዛሬው እለት በተጀመረ በ69ኛ ቀኑ የመጨረሻውን ወለል ጣሪያ በመምታት ውብ በሆነ መንገድ ማጠናቀቅ የተቻለ ሲሆን አዲስ ታሪክም ሆኖ ተመዝግቧል፡፡

በኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈጣኑን ቴክኖሎጂ እየተገበረ ያለው ይህ ፕሮጀክት የኩምካንግ አልሙኒየም ፎርምወርክ ቴክኖሎጂ (KumKnang Aluminum formwork technology) በመባል የሚታወቀውን የተለመደውን የኮንስትራክሽን ሂደት እጅግ ባሳጠረ መንገድ የሚተገበር ድንቅ ቴክሎኖጂ ነው፡፡

ልስን ቁርቋሮ ማፅዳት ትራንስፖርት የሚባሉ ጣጣዎችን በሙሉ በማስቀረት የሚተገበረው ይህ ስራ የከተማችንን የቤት ጥያቄ ለመመለስና በአጭር ጊዜ ውስጥ ውጤት ለማምጣት እንደሚቻል ትክክለኛ ማሳያ ሆኖ የሚያገለግል ነው፡፡

Source: አ/አ ኘረስ ሴክሬቴሪያት

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

11.8k 0 5 4 30
Catalog
Channels and groups catalog Подборки каналов Search for channels Add a channel/group
Ratings
Rating of Telegram channels Rating of Telegram groups Posts rating Ratings of brands and people
API
API statistics Search API of posts API Callback
Our channels
@TGStat @TGStat_Chat @telepulse @TGStatAPI
Почитать
Наш блог Telegram Research 2019 Telegram Research 2021
Contacts
Support Email Вакансии
Miscellaneous
Terms and conditions Privacy policy Public offer
Our bots
@TGStat_Bot @SearcheeBot @TGAlertsBot @tg_analytics_bot