TGStat
TGStat
Type to search
Advanced channel search
  • flag English
    Site language
    flag Russian flag English flag Uzbek
  • Sign In
  • Catalog
    Channels and groups catalog Search for channels
    Add a channel/group
  • Ratings
    Rating of channels Rating of groups Posts rating
    Ratings of brands and people
  • Analytics
  • Search by posts
  • Telegram monitoring
ኢትዮ መረጃ - NEWS

24 Jan, 21:14

Open in Telegram Share Report

የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት "ከትጥቅ ትግል ወደ ሰላም ዕድል" በሚል ርዕስ ለመጀመሪያ ጊዜ ባወጣው የፖለቲካ ማንፌስቶ በኦሮሚያ ክልልና በአገሪቱ ለሚታዩ ግጭቶችና ቀውሶች ብቸኛው መፍትሄ፣ "ዓለማቀፍ አደራዳሪ አካል የሚመራው ሁሉን አካታች የፖለቲካ ድርድር" ማድረግ ብቻ እንደሆነ ገልጧል።

ቡድኑ ለኦሮሚያው ግጭት "በድርድር ላይ የተመሠረተ ፖለቲካዊ መፍትሄ" ለማምጣት፣ ፌደራል መንግሥቱ አዲስ አበባን የኦሮሚያ አካል ማድረግ፣ አፋን ኦሮሞን የፌደራል የሥራ ቋንቋ ማድረግና በክልሉ የሚያካሂደውን ወታደራዊ ዘመቻ ማቆምን ጨምሮ በቅድሚያ መውሰድ አለበት ያላቸውን "የመተማመኛ ርምጃዎች" በማንፌስቶው ዘርዝራል።

የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትን በበላይነት የሚመራው፣ የሠራዊቱ አባላትና ደጋፊዎች ከዓመት በፊት ባካሄዱት ጠቅላላ ጉባዔ የመረጠት የፖለቲካና ወታደራዊ ክንፎችን ያጣመረው "የኦነግ-የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጠቅላይ ዕዝ" መሆኑን ማንፌስቶው አስፍሯል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

15.8k 0 35 16 73
Catalog
Channels and groups catalog Channels compilations Search for channels Add a channel/group
Ratings
Rating of Telegram channels Rating of Telegram groups Posts rating Ratings of brands and people
API
API statistics Search API of posts API Callback
Our channels
@TGStat @TGStat_Chat @telepulse @TGStatAPI
Read
Blog Telegram Research 2019 Telegram Research 2021
Contacts
Support Email Jobs
Miscellaneous
Terms and conditions Privacy policy Public offer
Our bots
@TGStat_Bot @SearcheeBot @TGAlertsBot @tg_analytics_bot @TGStatChatBot