በመተሃራ ከተማ የሸኔ ታጣቂዎች ፈፀሙበት በተባለው ጥቃት ስምንት ሰዎች ተገድለዋል
ባሳለፍነው እሮብ ምሽት የሸኔ ታጣቂዎች በመተሃራ ከተማ በፈፀሙት ጥቃት ስምንት ሰዎች መገደላቸውን ዳጉ ጆርናል ከመተሃራ ከተማ ምንጮቹ አረጋግጧል።
በጥቃቱ ህይወታቸውን ካጡ ዜጎች መካከል ለመንፈሳዊ አገልግሎት ከአዳማ ከተማ ወደ መተሃራ ከተማ ያቀናው አገልጋይ ሳሙኤል እና አገልጋይ መስፍን ሽፈራው እንደሚገኙበት ዳጉ ጆርናል አረጋግጧል።
በጥቃቱ ሌሎች ስድስት የጎዳና ተዳዳሪዎች እንደተገደሉ ተሰምቷል።በጥቃቱ ዙሪያ የከተማ አስተዳደሩ የሰጠው መግለጫ የለም።የአገልጋይ ሳሙኤል አስክሬን ወደ አዳማ ከተማ መምጣቱ ተሰምቶል።
@sheger_press
@sheger_press
ባሳለፍነው እሮብ ምሽት የሸኔ ታጣቂዎች በመተሃራ ከተማ በፈፀሙት ጥቃት ስምንት ሰዎች መገደላቸውን ዳጉ ጆርናል ከመተሃራ ከተማ ምንጮቹ አረጋግጧል።
በጥቃቱ ህይወታቸውን ካጡ ዜጎች መካከል ለመንፈሳዊ አገልግሎት ከአዳማ ከተማ ወደ መተሃራ ከተማ ያቀናው አገልጋይ ሳሙኤል እና አገልጋይ መስፍን ሽፈራው እንደሚገኙበት ዳጉ ጆርናል አረጋግጧል።
በጥቃቱ ሌሎች ስድስት የጎዳና ተዳዳሪዎች እንደተገደሉ ተሰምቷል።በጥቃቱ ዙሪያ የከተማ አስተዳደሩ የሰጠው መግለጫ የለም።የአገልጋይ ሳሙኤል አስክሬን ወደ አዳማ ከተማ መምጣቱ ተሰምቶል።
@sheger_press
@sheger_press