TGStat
TGStat
Type to search
Advanced channel search
  • flag English
    Site language
    flag Russian flag English flag Uzbek
  • Sign In
  • Catalog
    Channels and groups catalog Search for channels
    Add a channel/group
  • Ratings
    Rating of channels Rating of groups Posts rating
    Ratings of brands and people
  • Analytics
  • Search by posts
  • Telegram monitoring
ኢትዮ መረጃ - NEWS

18 Mar, 11:12

Open in Telegram Share Report

በመተሃራ ከተማ የሸኔ ታጣቂዎች ፈፀሙበት በተባለው ጥቃት ስምንት ሰዎች ተገድለዋል

ባሳለፍነው እሮብ ምሽት የሸኔ ታጣቂዎች በመተሃራ ከተማ በፈፀሙት ጥቃት ስምንት ሰዎች መገደላቸውን ዳጉ ጆርናል ከመተሃራ ከተማ ምንጮቹ አረጋግጧል።

በጥቃቱ ህይወታቸውን ካጡ ዜጎች መካከል ለመንፈሳዊ አገልግሎት ከአዳማ ከተማ ወደ መተሃራ ከተማ ያቀናው አገልጋይ ሳሙኤል እና አገልጋይ መስፍን ሽፈራው እንደሚገኙበት ዳጉ ጆርናል አረጋግጧል።

በጥቃቱ ሌሎች ስድስት የጎዳና ተዳዳሪዎች እንደተገደሉ ተሰምቷል።በጥቃቱ ዙሪያ የከተማ አስተዳደሩ የሰጠው መግለጫ የለም።የአገልጋይ ሳሙኤል አስክሬን ወደ አዳማ ከተማ መምጣቱ ተሰምቶል።

@sheger_press
@sheger_press

12.5k 0 9 1 29
Catalog
Channels and groups catalog Channels compilations Search for channels Add a channel/group
Ratings
Rating of Telegram channels Rating of Telegram groups Posts rating Ratings of brands and people
API
API statistics Search API of posts API Callback
Our channels
@TGStat @TGStat_Chat @telepulse @TGStatAPI
Read
Blog Telegram Research 2019 Telegram Research 2021 Telegram Research 2023
Contacts
Support Email Jobs
Miscellaneous
Terms and conditions Privacy policy Public offer
Our bots
@TGStat_Bot @SearcheeBot @TGAlertsBot @tg_analytics_bot @TGStatChatBot