Ethio Freshman Community EFC 🇪🇹


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Education


🚀 Welcome Freshmen/Remedials! 🎉
Ready to connect, learn, and grow with others? 📚 Join the Community! You'll get access to exclusive resources, study tips, and a supportive network of peers.
🌐 Follow us, @EthioFreshman201 🇪🇹

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Education
Statistics
Posts filter


እዚህ ፎቶ ላይ ያለኸው አንተ ነህ?
ውይ ይች ልጅ አታምርም?
የበዓል gift, scholarship, ሽልማትና መሰል ነገሮችን ሰዎች በቀላሉ ለማግኘት ወይም ለማየት ይፈልጋሉ ተብለው በሚታሰቡ ነገሮች ሊንኮች ይሰራሉ። ሊንኮቹን ስንጫን ግን ሌላ ታሪክ 😊

ለማንኛውም ቴሌግራም ላይ "There are photos of you on the website" ብለው ሊንክ በመላክ ብዙ አካውንቶችችን hack እያደረጉ ነው። ብዙ ሰዎችም ተጠቂ ሆነዋል።

አሁን ተሌልግራም ሶሻል ሚድያ ብቻ አይደለም። crypto wallet ዋሌትም ጭምር ነው። ገንዘብ የሚሰራበት፣ ቻናሎች የምናስተዳድርበት፣ እንድሁም ሙሉ የስልካችን contact የሚቀመጥበት፣ saved messages ላይ ዳታ ለሚያስቀምጡ ብዙ መረጃ የምናስቀምጥበት መሆኑ መረሳት የለበትም።

ቴሌግራም አካውንታችሁም ሆነ የፌስቡክ አካውንት በሰዎች እጅ ሲገባ ከናንተ አካውንት ባለፈ ብዙ ሰዎችን ይጎዳል። እናንተን መስለው ገንዘብ ብድር መጠየቅም ሆኖ ሌላ ወንጀል መስራት ይችላሉና አካውንታችሁን በሚገባ ተንከባከቡት።

@ethiofreshman201


#Airlines


Ethiopian Airlines - Vacancy Announcement

Ethiopian Airlines (Ethiopian) would like to invites competent and interested candidates for the following position.

Position 1: Trainee Aircraft Mechanic (Et-Sponsored)

Position 2: Trainee A/C Power Plant Technician (Et-Sponsored)

Position 3: Trainee A/C Avionics (Et-Sponsored)

Position 4: Trainee A/C Airframe Technician (Et-Sponsored)

Position 5: Trainee A/C Cabin Maintenance (Et-Sponsored)

Position 6: Trainee A/C Structure (Et-Sponsored)

Position 7: Trainee A/C Maintenance Technician (Et-Sponsored)
Required Education: Who graduated in Natural and social science studies

How to Apply: (ይመልከቱ፤ ፈጥነው ያመልክቱ!)
For details use the link below and apply: 👇👇👇
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies
Opening Date:April 28,2025
Deadline: May 2, 2025
🔗መረጃው ለሌሎችም እንዲደርስ እባክዎ ለወዳጅ-ጓደኛዎ ያጋሩት
Don’t forget to share for your friends

@Ethiofreshman201
@Ethiofreshman201


Bio&Chem EXAM COLLECTION.pdf
10.9Mb
For Freshman Students

📚Bio&Chem Final Exam .

💬 General Biology እና chemistry የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች final exams ስብስብ ነው።


Join us 👉 @ethiofreshman201
               👉@ethiofreshman201

Like👍  Share📱📲  Comment 💬


psychology Power point.pdf
2.3Mb
Psychology power point
Chapter 1_10

🌐 Like👍 Share 📱📲

𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜 
@ethiofreshman201
@ethiofreshman201


haramaya Global trend mid .pdf
432.6Kb
haramaya Global trend mid

Join us 👉 @ethiofreshman201
               👉@ethiofreshman201

Like👍  Share📱📲  Comment 💬


“ፈርተውም ፊታቸውን ወደ ምድር አቀርቅረው ሳሉ፥ እንዲህ አሉአቸው፦ ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።”
— ሉቃስ 24፥5

መልካም በአል
ንጉሱ ተነስቷል ♥️




"አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ" ✝️
          

🔖እንኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለ እየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም
አደረሳችሁ.


የሙስሊም ሴት ተማሪዎች ሂጃብ ጉዳይ

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በትምህርት ዘርፍ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጻም ላይ በሕ/ተ/ም/ቤት ተገኝተው ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወቃል፡፡

የምክር ቤቱ አባላት ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ከሂጃብ ጉዳይ ጋር በተያያዘ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ችግር እየገጠማቸው መሆኑን አንስተዋል፡፡

በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ፣ በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ አንዲሁም በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሂጃብ ጋር በተያያዘ ችግሮች መከሰታቸውን ያነሱት አባላቱ፤ በጉዳዩ ላይ መንግሥት ዘላቂ መፍትሔ እንዲያስቀምጥ ጠይቀዋል፡፡

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ምን አሉ?

"የኢትዮጵያ ሕግና ደንቦች፥ በዚህ ጉዳይ ላይ የወጡት ደንቦች ሂጃብ ለብሶ ትምህርት መማርን የሚከለክል የኢትዮጵያ ሕግ የለም፡፡ በሂጃብ ምክንያት፥ ማንም ሂጃብ ለበሰ ተብሎ ትምህርት ቤት መከልከል አይችልም፡፡"

"ኒቃብ ግን የተለየ ነው፡፡ ህጻናቶች፣ ልጆች ባሉበት ትምህርት ቤት የአንድ ሰው ፊት ተሸፍኖ በሚገባ ጊዜ የsecurity risk (የደኅንነት ስጋት) አለው፡፡"

"ከመጅሊስ ሰዎች ጋር ተሰብስበን፣ ተወያይተን፣ ተማምነናል፡፡ በኒቃብ ላይ ሕግ ማስቀየር ካለባችሁ እዚሁ ፓርላማ በማምጣት ማስቀር ነው እንጂ፣ በየጊዜው Issue እየሆነ የግጭት ምክንያት መሆን የለበትም፡፡" "አሁን ያለው ሕግ ግን ሂጃብ በምንም ምክንያት የትም ቦታ መከልከል የለበትም፡፡"

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
⚡️የትምህርት ሕይወታችሁ ከእኛ ጋር ብሩህ ነወ።⚡️
                ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
               👀
@ethiofreshman201
               👀
@ethiofreshman201
                ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬




FCP I Midterm Exam 1 (AAU).pdf
133.0Kb
👉AAU Computer programming mid exam

You can get more mid exams at

👉 Freshman exams app

Join us 👉 @ethiofreshman201
               👉@ethiofreshman201

Like👍  Share📱📲  Comment 💬




#MoE

" ከ2019 ጀምሮ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

በዩኒቨርሲቲ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ ዓመት ሳይገቡ በፊት የአንድ ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ የተጀመረው እንቅስቃሴ ከ2019 ዓ/ም ጀምሮ ተግባር ላይ እንደሚውል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ጠቁመዋል።

ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ፤ " በሚቀጥለው ዓመት ላይደርስልን ይችላል ግን ህጋዊ ስርዓቱን በሙሉ ጨርሰን በ2019 ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች ከ2019 ጀምሮ 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይድረጋል " ብለዋል።

" ከዚህ በፊት የነበረ ነው አዲስ አይደለም በጃንሆይ ጊዜ (በአጼ ኃይለስላሴ ጊዜ ማለታቸው ነው) የነበረ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

" ሁለት ጥቅም አለው ብለን ነው ይሄን የምናደርገው አንደኛ ልጆቹ ዝም ብሎ የቀለም ትምህርት ብቻ ተምረው ሳይሆን ተግባራዊ የሆነ ትምህርትም ለአንድ ዓመት ሄደው የሚሰሩበት ከማህበረሰቡ ጋር የሚተዋወቁበት ነው። ሁለተኛ የአስተማሪዎች እጥረትም ስላለ ልጆችን ወደ አስተማሪነት ለአንድ አመት ቢሆንም ለማስገባት ነው " ብለዋል።

@ethiofreshman201


የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በዓመት ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልገኛል አለ

በቀጣይ አምስት ዓመታት ውስጥ ዩንቨርስቲውን የተሻለ ተቋም ለማድረግ 59 ቢሊየን ብር እንደሚያስፍልግ የዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝደንት ሳሙኤል ክፍሌ ገልፀዋል።

በዓመት በመንግሥት 4 ቢሊየን ብር የተመደበለት ይህ አንጋፋ ተቋም ከራሱ አንድ ቢሊየን ብር በዓመት ገቢ እንደሚያገኝ ተናግረዋል፡፡

የገንዘብ አለመመጣጠን ለትምህርት፣ ለምርመር እና ለሥራ ምቹ ከባቢን ለመፍጠር ዩንቨርስቲው የሚያደርገውን ጥረት እየፈተነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡


ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸነፉ።

ውድድሩ ከመጋቢት 29/2017 ዓ.ም ጀምሮ በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የቴክኖሎጂ ማዕከሎች ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎች በማካተት እየተካሄደ ይገኛል።

በስድስት ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ አሰባስቧል።

በውድድሩ (Huawei’s Tech4Good Global Competition 2025) ከመላው ዓለም ከተውጣጡ 12 ቡድኖች ጋር ተወዳድሯል።

የሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ግሎባል አምባሳደር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ተማሪ አሲያ ከሊፋም በዝግጅቱ በእንግድነት ተገኝታለች።

ተማሪዎቹ የእንስሳትን ህመሞች አስቀድሞ ለመለየት የሚያስችልና በአርተፊሻል አስተውሎት በጎለበተው ኤርሊ ቬት (EarlyVet) በተሰኘው ፕሮጀክታቸው መወዳደራቸው ተገልጿል።

የፈጠራ ፕሮጀክቱ ከተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት ግቦች (SDGs) በተለይም ግብ 2 "ዜሮ ርሃብ" እና ግብ 15 "ህይወት በምድር" ከሚለው ጋር የተጣጣመ መሆኑና በግብርናና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ፈተናዎችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ ተብራርቷል።

በዓለም አቀፍ ደረጃ እ.ኤ.አ. በ2008 የተጀመረው የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ፕሮግራም በአገር ውስጥ ያለውን ውድድር ከኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የሚያዘጋጅ ሲሆን፤ ለተሳታፊ ተማሪዎች ከውድድር ባለፈ የሰው ሰራሽ አስተዉሎት (AI)፣ ክላውድ ኮምፒውቲንግ እና ቢግ ዳታን ጨምሮ በሌሎች ቴክኖሎጂዎች ላይ አጠቃላይ ስልጠና የሚወስዱበት ዕድል ያመቻቻል። #MoE

https://t.me/EthioFreshman201


🏫 JIMA UNIVERSITY

📚 Midterm Exam Coverage & Previous Exam Topics

🗓 Tentative Exam Dates:
ሚያዝያ 15 - 24 (April 23 - May 2)

Stay ahead, plan smart, and prepare well!

✅ Last Year’s Midterm Coverage
(Very likely to be similar this year!)

1️⃣ Communicative English II
📖 Chapters 1 – 2

2️⃣ Anthropology
📖 Chapters 1 – 3 (up to “Marriage”)

3️⃣ Civics
📖 Chapters 1 – 2 (up to “Non-normative Ethics”)

4️⃣ Emerging Technology
📖 Chapters 1 – 3 (up to “History of AI”)

5️⃣ Entrepreneurship
📖 Chapters 1 – 3

6️⃣ Applied Mathematics I
📖 Chapters 3 – 4

📌 Note: These topics are a strong guide for what to expect this year.
Good luck! You got this! 🔥

⬇️ Bonus Tip for Freshmen:

Download the “ Freshman exams app” app to

✅ Practice with lots of questions

✅ Access last year’s mid-exam papers

✅ Boost your confidence and performance


haramaya 2016 anthropology mid.pdf
373.8Kb
Anthropology aastu mid exam 2017 @ethiofreshman .pdf
488.6Kb
@freshmanexams..Ju Anthro Mid.pdf
353.1Kb
🏢 Haramaya University

🍁  Anthropology mid-exam
2016

ብዛት ያላቸውን ተጨማሪ practice ጥያቄዎች Freshman exams app ላይ አሉላችሁ 🤞



Join us 👉 @ethiofreshman201
                    @ethiofreshmans201


Forward from: Smart Ethiopia
📢 C++ Video lesson on YouTube!

We’ve officially launched our first C++ video lesson on YouTube — and it’s taught by Abdisa Ketema, a 2nd-year Software Engineering student who explains everything in a simple and clear way.

💻 If you’re new to coding or want to build a strong foundation in C++, this video is made for you — all in Amharic!

🎥 Watch now: https://youtu.be/EJyDRBEURvA?si=XALmN4Pc4-JeJTFj
🔔 Don’t forget to subscribe for the full course and more educational content!

#TNT_Ethiopia #CppTutorial #AbdisaKetema #LearnCoding #AmharicTech

@tntethiopia



19 last posts shown.