Murtii DhIMMWF galmee lakk.isaa 220108 ta'ee irratti gaafa guyyaa 28/11/2014 "....Itti gaafatamummaa yakkaa iyyata sobaa himatni ykn iyyatni dambii hiyyumaatin akka banamuuf dhiyaatu irratti kennamee...
ተጠሪ ሀብት ንብረት እያላቸው እና በንግድ ስራ ላይ ተሰማርተው እያለ ምንም ዓይነት
ንብረት እንደሌላቸው በቃላ መሃላ አቤታ ከማረጋገጣቸውም በላይ ስለዚሁ ጉዳይ በችሎት በተጠየቁበት ወቅት በተመሳሳይ ሁኔታ መናገራቸው ሆነ ብለው ሀሰተኛ ፍሬ ነገርን ለችሎት መግለጻቸውን የሚያረጋግጥ ነው፡፡ ይህ ደግሞ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 481 እና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
የወንጀል ህግ አንቀፅ 452 መሰረት የወንጀል ክስ ማቅረብ ሳያስፈለግ በቀጥታ በወንጀል ሊያስቀጣ የሚችል ለመልካም ችሎት አመራር ተቃራኒ የሆነ በፍትህ ስራ ላይ ሊደረግ የሚገባው በእውነተኝነት እና በታማኝነት ተግባር ላይ የሚፈፀም የወንጀል ተግባር ነው፡፡
የሰመ.ቁ.220108 ሐምሌ 28/2014 ዓ.ም
https://t.me/ethiolawreview