#DillaUniversity
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የጤና ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 229 ተማሪዎች አስመርቋል።
ከህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ምሩቃን በተጨማሪ በሌሎች ኮሌጆች በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመደበኛ፣ በክረምት፣ በቅዳሜ እና እሁድ መርሃ ግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ 4 ሺህ 615 ተማሪዎችም ተመርቀዋል።
ከሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የኅብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ተመራቂ የሆነችው ኢክራም ጀማል CGPA 4.00 በማምጣት የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
👉 @ethiouniversity1bot
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የጤና ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 229 ተማሪዎች አስመርቋል።
ከህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ምሩቃን በተጨማሪ በሌሎች ኮሌጆች በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመደበኛ፣ በክረምት፣ በቅዳሜ እና እሁድ መርሃ ግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ 4 ሺህ 615 ተማሪዎችም ተመርቀዋል።
ከሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የኅብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ተመራቂ የሆነችው ኢክራም ጀማል CGPA 4.00 በማምጣት የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
👉 @ethiouniversity1bot
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝