#WoldiaUniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ አዲስ አመልካቾች የምዝገባ እና የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ አራዝሟል።
የመደበኛ መርሃ ግብር የሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ እስከ ኅዳር 16/2015 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን የመግቢያ ፈተናው ኅዳር 19/2015 ዓ.ም ይሰጣል።
የኤክስቴንሽን መርሃ ግብር የሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ እስከ ኅዳር 16/2015 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን የመግቢያ ፈተናው ኅዳር 17/2015 ዓ.ም ይሰጣል።
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
👉 @ethiouniversity1bot
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ አዲስ አመልካቾች የምዝገባ እና የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ አራዝሟል።
የመደበኛ መርሃ ግብር የሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ እስከ ኅዳር 16/2015 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን የመግቢያ ፈተናው ኅዳር 19/2015 ዓ.ም ይሰጣል።
የኤክስቴንሽን መርሃ ግብር የሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ እስከ ኅዳር 16/2015 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን የመግቢያ ፈተናው ኅዳር 17/2015 ዓ.ም ይሰጣል።
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
👉 @ethiouniversity1bot
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝