የኢትዮጵያ አየር ኃይል ብቃቱን ይበልጥ በማሳደግ ለቀጣናው ሰላም ጭምር በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል ተልዕኮ የመወጣት ብቃቱን ይበልጥ በማሳደግ በአሁን ወቅት ለአካባቢውና ለቀጣናው ሰላም ጭምር በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡
በኢትዮጵያ የውጭ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች ማኅበር ዋና ፀሐፊ ብርጋዲዬር ጀኔራል ሙዩሶርዳ ናቲጊያ የተመራ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች ቡድን የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ጎብኝቷል፡፡
https://www.fanabc.com/archives/184932
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል ተልዕኮ የመወጣት ብቃቱን ይበልጥ በማሳደግ በአሁን ወቅት ለአካባቢውና ለቀጣናው ሰላም ጭምር በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡
በኢትዮጵያ የውጭ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች ማኅበር ዋና ፀሐፊ ብርጋዲዬር ጀኔራል ሙዩሶርዳ ናቲጊያ የተመራ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች ቡድን የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ጎብኝቷል፡፡
https://www.fanabc.com/archives/184932