በሱዳን የተኩስ አቁም ሥምምነቱ ለተጨማሪ 5 ቀናት ተራዘመ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች የተኩስ አቁም ሥምምነቱን ለተጨማሪ 5 ቀናት አራዘሙት፡፡
የሱዳን ጦር እና የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይል አዲስ ስምምነት ላይ የደረሱት በፈረንጆቹ ግንቦት 20 ቀን 2023 በሳዑዲ አረቢያ መዲና ጅዳ ከመከሩ በኋላ መሆኑን ሺንዋ አል-አረቢያን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል፡፡
ሁለቱ ኃይሎች ሠላማዊ ዜጎች ከጦርነት ቀጣናው ለመውጣት የሚያደርጉትን ጥረት መንገድ በመክፈት ለማሳለጥ ሥምምነት ላይ መድረሳቸውም ነው የተመላከተው፡፡... https://www.fanabc.com/archives/195398
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች የተኩስ አቁም ሥምምነቱን ለተጨማሪ 5 ቀናት አራዘሙት፡፡
የሱዳን ጦር እና የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይል አዲስ ስምምነት ላይ የደረሱት በፈረንጆቹ ግንቦት 20 ቀን 2023 በሳዑዲ አረቢያ መዲና ጅዳ ከመከሩ በኋላ መሆኑን ሺንዋ አል-አረቢያን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል፡፡
ሁለቱ ኃይሎች ሠላማዊ ዜጎች ከጦርነት ቀጣናው ለመውጣት የሚያደርጉትን ጥረት መንገድ በመክፈት ለማሳለጥ ሥምምነት ላይ መድረሳቸውም ነው የተመላከተው፡፡... https://www.fanabc.com/archives/195398