በሞስኮ ከተማ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ ርዕሰ መዲና ሞስኮ ከተማ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩን የከተማዋ ከንቲባ ሰርጌ ሶቢያኒን ተናገሩ፡፡
ዛሬ ማለዳ ድሮኖች በሩሲያ ዋና ከተማ ጥቃት በመፈፀም በሕንፃዎች ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ነው ከንቲባው የተናገሩት።
ሶቢያኒን ነዋሪዎች ኢላማ ከተደረጉ ሁለት አፓርታማዎች እንዲወጡ ማዘዛቸው ተገልጿል።
ከንቲባው ከከተማው የህክምና አገልግሎት የተገኘን መረጃ በመጥቀስ በድሮን በተመታ ህንጻ ውስጥ ምንም አይነት ነዋሪ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳልደረሰ ገልፀዋል።... https://www.fanabc.com/archives/195402
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ ርዕሰ መዲና ሞስኮ ከተማ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩን የከተማዋ ከንቲባ ሰርጌ ሶቢያኒን ተናገሩ፡፡
ዛሬ ማለዳ ድሮኖች በሩሲያ ዋና ከተማ ጥቃት በመፈፀም በሕንፃዎች ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ነው ከንቲባው የተናገሩት።
ሶቢያኒን ነዋሪዎች ኢላማ ከተደረጉ ሁለት አፓርታማዎች እንዲወጡ ማዘዛቸው ተገልጿል።
ከንቲባው ከከተማው የህክምና አገልግሎት የተገኘን መረጃ በመጥቀስ በድሮን በተመታ ህንጻ ውስጥ ምንም አይነት ነዋሪ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳልደረሰ ገልፀዋል።... https://www.fanabc.com/archives/195402