"የፒያኖዋ እመቤት" ን የሚዘክር መርሐግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "የፒያኖዋ እመቤት" እማሆይ ፅጌማርያም ገብሩ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ያበረከቱትን አስተዋጽኦ የሚዘክር መርሐግብር ተካሂዷል፡፡
መርሐግብሩ በእንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የተካሄደ ሲሆን ፥ ለዘርፉ ያደረጉትን አበርክቶ በማስመልከት የኮሌጁ የሙዚቃ ትምህርት ክፍል በስማቸው ተሠይሟል።
በመርሐግብሩ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፣ የቀድሞ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሰብሳቢ አርቲስት ደበበ እሸቱ እንዲሁም አንጋፋና ወጣት የኪነጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተዋል።... https://www.fanabc.com/archives/195490
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "የፒያኖዋ እመቤት" እማሆይ ፅጌማርያም ገብሩ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ያበረከቱትን አስተዋጽኦ የሚዘክር መርሐግብር ተካሂዷል፡፡
መርሐግብሩ በእንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የተካሄደ ሲሆን ፥ ለዘርፉ ያደረጉትን አበርክቶ በማስመልከት የኮሌጁ የሙዚቃ ትምህርት ክፍል በስማቸው ተሠይሟል።
በመርሐግብሩ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፣ የቀድሞ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሰብሳቢ አርቲስት ደበበ እሸቱ እንዲሁም አንጋፋና ወጣት የኪነጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተዋል።... https://www.fanabc.com/archives/195490