GAT (Graduate Admission Test) Exam


Channel's geo and language: Ethiopia, English
Category: Education


NGAT/GAT exam prep: Past papers, study materials, & updates. Contact @NGATest for advertising.

Join our discussion group too @GATSquad

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, English
Category
Education
Statistics
Posts filter


Forward from: Exit Exam Support Network
#Update ‼️
#ExitExam

የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የምትወስዱ Username እና Password ለዩኒቨርሲቲዎች መላኩን አረጋግጠናል። ዩኒቨርሲቲዎቹም ከዛሬ ጀምሮ ያሳውቋችኋል።

በድጋሚ የምትወስዱ ከዚህ በፊት እንደገለጽንላችሁ በቴሌብር  የክፍያ መለያችሁ በሚከተለው link 👇👇

http://exam.ethernet.edu.et/

በማስገባት የፈተና መግቢያ እና password ማግኘት ትችላላችሁ።

ለወቅታዊ መረጃ ይቀላቀሉን
👉ቴሌግራም ቻናላችን:
@ExitExamPrep
👉ቴሌግራም ግሩፓችን:
@ExitExamSquad

3k 0 31 5 17

#Scholarship

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ኖርዌጂያን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ባላቸው የ Ethiopian Norwegian Network in Computational Mathematics (ENNCoMat) ፕሮጀክት በ2018 ዓ.ም በመደበኛው መርሐግብር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

1. Master of Science in Mathematical Modelling
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታ፦ Arba Minch University
ብዛት - 1
2. Master of Science Degree in Applied Mathematics
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታAdama Science and Technology University
ብዛት - 1
3. Master of Science in Computational Mathematics
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታ፦ Hawassa University
ብዛት - 1
👉ኖርዌይ በሚገኘው ተባባሪ የኒቨርሲቲ ከ6-10 ወር ድረስ የሚሰጠውን የትምህርት ስልጠና ለመውስድ ፍቃደኛ የሆናችሁ አመልካቾች ለጉዞ የሚያስፈልጉ ዶክመንቶች እስከ የካቲት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡ (ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች ከላይ በምስል ተያይዟል፡፡)

ማሳሰቢያ
👉አመልካቾች እስከ ጥር 30/2017 ዓ.ም የማመልከቻ ፎርሙን በሚከተለው ቅጽ https://forms.gle/YLBoy38hQT2Sgxfs6 ላይ በመግባት መረጃዎችን መሙላት ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው የሚከናወነው በኦንላይን ብቻ ነው፡፡
👉የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን በቀጣይ የሚገለፅ ይሆናል።

ለወቅታዊ መረጃ ይቀላቀሉን
👉ቴሌግራም ቻናላችን:
@GATExams
👉ቴሌግራም ግሩፓችን:
@GATSquad

4k 1 11 1 23

#Update
#NGAT

Message from MoE coordinator


Relatively we have conducted fair and successful examination this time (2017 Mid year NGAT) . The indicator can be max of 5 complaints from 13,000 examinees.

I kindly want to underline that no complaints will be entertained this time. Meanwhile, I would like to encourage you all to get ready for the next cohort which is to take place around Sene of 2017 E.C.

Stay tuned for updates.
👉Telegram Channel:
@GATExams
👉Telegram Group:
@GATSquad

7.6k 1 32 34 33

#AASTU

New postgraduate applicants: Registration for the 2nd semester of the 2017 academic calendar is now open.

Stay tuned for updates.
👉Telegram Channel:
@GATExams
👉Telegram Group:
@GATSquad


#Wolkite_University

New postgraduate applicants: Registration for the 2nd semester of the 2017 academic calendar is now open.

Stay tuned for updates.
👉Telegram Channel:
@GATExams
👉Telegram Group:
@GATSquad


#Borana_University

New postgraduate applicants: Registration for the 2nd semester of the 2017 academic calendar is now open.

Stay tuned for updates.
👉Telegram Channel:
@GATExams
👉Telegram Group:
@GATSquad


#Dilla_University

New postgraduate applicants: Registration for the 2nd semester of the 2017 academic calendar is now open.

Stay tuned for updates.
👉Telegram Channel:
@GATExams
👉Telegram Group:
@GATSquad


✅ለሁሉም ት/ት ክፍል Exit Exam ተፈታኞች የተዘጋጀ ቴሌግራም ቻናል

✍️ከዚህ በፊት በት/ት ሚኒስቴር የወጡ የመውጫ ፈተናዎችን (የ2015 እና 2016)

✍️የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ሞዴል ፈተናዎችን

🔥🔥 ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን ሁሉንም በአንድ ላይ የምታገኙበት ቴሌግራም ቻናላችንን ቀጣይ ተፈታኝ ለሆናችሁ Join በማድረግ ከወዲሁ ዝግጅት ማድረግ ትችላላችሁ። 🤝JOIN US👇

➡️ቴሌግራም ቻናላችን 👇👇
https://t.me/ExitExamPrep
https://t.me/ExitExamPrep
https://t.me/ExitExamPrep

ለጓደኞቻችሁ Forward አድርጉላቸው።


#University_of_Gondar

New postgraduate applicants: Registration for the 2nd semester of the 2017 academic calendar is now open.

Stay tuned for updates.
👉Telegram Channel:
@GATExams
👉Telegram Group:
@GATSquad


#ማስታወቂያ
#St_Paulos_HMMC

በMaxilofacial Surgery ስፔሻሊቴ መርሃ ግብር በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አመልካቾችን አወዳድሮ ማስተማር ይፈልጋል።

ከዚህ በታች የተገለጸውን መስፈርት የምታሟሉ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የማመልከቻ ቀን ፡- ከጥር 6 እስከ የካቲት 21, 2017
የማመልከቻ ቦታ፡ የት/ት ክፍሉ አስተዳደር ረዳት ቢሮ
የፈተና ቀን ፡- የካቲት 24 ና 25, 2017
የምዝገባ ቀን፡ - የካቲት 27, 2017
ት/ት መጀመርያ ቀን፡- መጋቢት 4, 2017

የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
👉ከታወቀ የመንግስት ተቋም የDental medicine (DDS OR DDM) ያለው/ያላት
👉ሁለት አመት ና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ያላት
👉በጥሩ የጤና ሁኔታ የሚገኝ/የምትገኝ
👉እድሜ ከ40 አመት በታች
👉ስፖንሰርሺፕ ማምጣት የሚችል/የምትችል
👉NGAT ማለፊያ ዉጤት ያለው/ያላት

ለወቅታዊ መረጃ ይቀላቀሉን
👉ቴሌግራም ቻናላችን:
@GATExams
👉ቴሌግራም ግሩፓችን:
@GATSquad


ሰላም እንዴት ናችሁ ፡፡

ለፈተና ስላደረጋችሁልኝ ድጋፍ ከልብ አመሰግናለሁ!!!

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በcomputer engineering ምርምር የሚፈልግ አንድ ሰው ካገኝሁ መማር እንደምንችል ነግረውናል እባችሁ ፈልጉልኝ፡፡


#ጥቆማ

የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በዚሁ በ2017 2ኛ መንፈቅ አመት አዳዲስ የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ለማስተማር ምዝገባ መጀመራቸው ይታወቃል።

በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች/ኮሌጆች ያሉ ብዙ የትምህርት ክፍሎች የተማሪ እጥረት እያጋጠማቸው ስለሆነ ማመልከቻ ከተቀበሉ በኋላ ከሚፈለገው ተማሪ በታች ሲሆንባቸው ትምህርት እየጀመሩ እንዳልሆነ ይታወቃል።

ስለሆነም የድህረ ምረቃ ፈተናን (NGAT) ብቻ ማለፍ የድህረ ምረቃ ትምህርታችሁን በምትፈልጉት ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ እና የትምህርት ክፍል ትከታተላላችሁ ማለት አይደለም። ስለዚህ ይህንን የቴሌግራም ቻናል (@GATExams) እና ግሩፕ (@GATSquad) በመጠቀም ተመሳሳይ የትምህርት መስክ ለማጥናት ፍላጎት ያላችሁ ተነጋገሩና ዩኒቨርሲቲ መርጣችሁ አመልክቱ።

እኛም አመልክታችሁ ከአመለከታችሁበት ዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ለመጀመር የጎደለባችሁን ተማሪ ብዛት መረጃ ማምጣት የምትችሉ ከሆነ በቻናላችን በማስተዋወቅ እናንተን ለማገዝ ሙሉ ፈቃደኞች መሆናችንን እንገልፃለን።

ለወቅታዊ መረጃ ይቀላቀሉን
👉ቴሌግራም ቻናላችን:
@GATExams
👉ቴሌግራም ግሩፓችን:
@GATSquad

12 last posts shown.