Law students Union ️️️


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Education


LSU is created mainly to inform you updated laws; access teaching materials, references, exit exam files, short notes available;and to support law students.
🎓|=|🎓🌟LSU 🌟GBS ⭐የሕ.ተ.ህ🌟
📩if any✍️ @LSU2012_bot

For More Accessibility of Laws!

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Education
Statistics
Posts filter








21 university exit model
🥰🥰🥰


FSCCDD
በአንቀፅ 27(ሐ) የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ 1156/2019
1. Vol.9,File No.5009
በሰራተኞች ካፍቴሪያ የውጭ/ሰራተኛ ያልሆነን ሰው አስገብቶ መጋበዝ በስራ ላይ የማታለል ተግባር እንደተፈፀመ እደሚያስቆጥር እና አሰሪው ያለመስጠንቀቂያ የስራ ውልን ለማቋረጥ እንደሚችለው ተወስኗል።
2. Vol. 8 File No.39534
በተጭበረበረ ማስራጃ ሥራ የተቀጠረ ሰራተኛ በስራ ላይ እያለ የማጭበርበር ድርጊቱ የታወቀ/የተደረሰበት ከሆነ ማጭበርበሩ የተከሰተው ሥራውን በማከናወን ላይ እንዳለ እንደተፈፀመ ተቆጥሮ ያለመስጠንቀቂያ የስራ ውልን ለማቋረጥ ሰራተኛው እንደምክንያት ሊጠቀመው እንደሚችል ተውስኗል።የህጉ መንፈስ የሰራተኛውን ጥቅም ለመጠበቅ ያሰበ ቢሆንም
ወዳጄ ለሚዋሽ/ለጬበርበርቲ ሰራተኛ ትብብር እንደሌለ በአንፃሩ የታየበት ውሳኔ ነው ማለት ይቻላል።


Forward from: የሕግ ምክር አገልግሎት እና የትርጉም ቢሮ (Legal Advice Service and translation office )🇪🇹
14. Which one of the following is a peculiar feature of holographic will compared to public will?
Poll
  •   A. It has to be attested by four witnesses.
  •   B. It should be read in the presence of four witnesses
  •   C. It should be entirely written by the testator.
  •   D. It should be dated.
124 votes


ጳጉሜ በሕግ እይታ ወር አይደለችም። ጳጉሜ እንደ ወር የማትቆጠር ከሆነ ደግሞ የሀገራችን የአንድ ዓመት ጊዜ 12 ወራቶች ስለሆኑ ከዚህ አቆጣጠር ውጭ ያሉት ቀናት መብትም ሆነ ግዴታ ሊፈጥር አይችልም። ስለሆነም ከይርጋ አቆጣጠር ጋር በተያያዘ ጳጉሜን ባካተተ መልኩ በመቁጠር የመብት ጠያቂውን ጥያቄ በይርጋ ታግዷል በማለት ውድቅ ማድረግ ተገቢነት የሌለው ነው።

ሰ/መ/ቁ.96458



8 last posts shown.