Maraki News


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Education


Addisababa, Ethiopia🇪🇹
👇ማስታወቂያ ለማሰራት
@Adis_pro

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Education
Statistics
Posts filter




የሁለት ፍቅረኛሞች ታሪክ

አንድ ወጣት አንዲትን ልጅ ያፈቅራት ነበርና አንድ ጉዞ ላይ አብረው ተጉዘው ነበር። የጉዞው ቡድን በሆነች መንደር መግቢያ አከባቢ አዳራቸውን ሲያረጉ ልጁም ጨለማውን ተገን በማድረግ ወደ ሚወዳት ልጅት ጋር በመሄድ እንድትመቻቸው ይጠይቃታል ።

  እሷም እስቲ ሰዎች ሁሉ ተኝተው እንደሆነ ተመልከት ትለዋለች። አይቶ መጥቶ ሁሉም እንደተኙ እና ምቹ አጋጣሚ እንደሆነ ነገራት። እሷ ግን .....ሙሉታሪኩን ያንብቡ Read more


አዳዲስ ሙዚቃዎች እደተለቀቁ ያገኙበታል አሁኑኑ ይቀላቀሉን 👇👇


ቶሎሳ ወይም ፍቅሩ አሸናፊ የተባለ ተከሳሽ ግለሰብ በአዳማ ከተማ ቦሌ ክፍል ከተማ በተለምዶ ደካ አዲ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሚያዝያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም እናቱን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል።

ተከሳሹ እናቱን በስለት (ቢላዋ) በአሰቃቂ ሁኔታ ወግቶ ነው ህይወታቸውን እንዲያጡ ያደረገው።

ተከሳሹ ድርጊቱን የፈጸመው #በቁማር_የተበላዉን ገንዘብ እናቱ ያላቸውን ንብረት በመሸጥ እንዲተኩለት ለማድረግ ሲል እየደበደበ ያሰቃያቸው እንደነበር ዐቃቤ ሕግ በማስረጃ አረጋግጧል።

በዚህ ብቻ ያላበቃው ተከሳሽ ሚያዚያ 21/ 2016 ዓ/ም ጠዋት በአሰቃቂ ሁኔታ የእናቱ ህይወት እንዲያልፍ በማድረጉ ከባድ የግድያ ወንጀል ክስ ቀርቦበታል።

ጉዳዩን የተመለከተው የአዳማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ በዋለው ችሎት በሞት እንዲቀጣ ወስኗል።

በተከሳሹ ላይ የተጣለው #የሞት_ፍርድ በአገሪቱ ርዕሰ ብሔር ሲጸድቅ ነው ተፈጻሚ የሚሆነው።
☑️ @MarakiNews ☑️


የትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት በኦንላይን የተዘጋጅውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ አገር አቀፍ ፈተናን የሚያስፈተኑ ት/ቤቶች ሟሟላት ያለባቸውን መስፈርቶች ከታች አስቀምጧል፡፡

1. ዴስክቶፕ ወይም ላፕቶፕ ኮምፒዉተሮች
2. የዉስጥ ኔትዎርክ ያለዉ (የገመድ) ኔትዎርክ/Local Area Network /
3. የኢንተርኔት መስመር ከበቂ ባንድዊድዝ ጋር እንደ የመፈተኛ ኮምፒዉተር ብዛት
4. ጄኔሬተር

ለፈተና የሚዘጋጁት ዴስክቶፕ እና ላፕቶፕ ኮምፒዉተሮች ማሟላት ያለበቸዉ ትንሹ ስፔስፊኬሽን:
1. RAM --------------- 4GB or higher
2. Storage --------------250GB or higher
3. Processor Speed -------- 2.5GHZ or higher
4. Processors ---------- Intel Core i3 or higher
5. OS --------------- Windows 10
6. Browsers ---------------Safe Exam Browser and other
7. Accessories ---------- Keyboards and Mouse for desktop computers.
☑️ @MarakiNews ☑️


ተረጋግጧል!
ከ Notcoin Community በመብለጥ እና ህጋዊ ሆኖ የመጣው Hamster Kombat ሌላ ገራሚ የጨዋታ ፕላትፎርም ይዞ መጥቷል።

ለመጀመር ይህን ይጠቀሙ👇

https://t.me/hamster_kombat_bot/start?startapp=kentId985021045

Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium

ጊዜ የለም እድሉ እዳያመልጣችሁ!


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
በፖርቶሪኮ ሳን ዩዋን የባህር ዳርቻ ሶስት አሜሪካውያን ህጻናት በመብረቅ ተመተዋል።

የ7፣10 እና 12 አመት እድሜ ያላቸው ህጻናቱ በመብረቅ ተመተው እኩል ሲወድቁ የሚያሳይ ምስልም በአጋጣሚ ተቀርጿል።

በአካባቢው የነበሩ ሰዎችም የወደቁትን ህጻናት ህይወት ለማትረፍ ሲረባረቡ የታየ ሲሆን በፍጥነት ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል ተብሏል።

የ12 አመቱ ታዳጊ ከባድ ጉዳት ገጥሞት በአስጊ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኝም ነው የተገለጸው።
☑️ @MarakiNews ☑️


ስለ crypto እና ብር ማግኛ መንገዶች ሰምተዋል? ኢትዮጵያ ውስጥ እንዴት መስራት እንደሚቻልስ ማወቅ ይፈልጋሉ? እንግዲያውስ ስለ ክሪፕቶ መማር እና ማወቅ ለምትፈልጉ በሙሉ ዛሬ አዲስ ቻናል ከፍተናል 🤗 ይቀላቀሉን !
MarakiCrypto 👇👇

https://t.me/+RCUiNGUotZ05NjE8
https://t.me/+RCUiNGUotZ05NjE8


ይገምቱ ይሸለሙ!

🏆 በዛሬው የእንግሊዝ ኤፍኤ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ ማን አሸንፎ ዋንጫውን ያነሳ ይሆን?

🇬🇧 ማንቺስተር ዩናይትድ ወይስ ማንቺስተር ሲቲ 🇬🇧

💬 ግምትዎን በቴሌግራም ገፃችን @Maraki_News ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!

⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የዋንጫውን አሸናፊ ክለብ እና ውጤት እስከ ግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ 3 ተከታታዮቻችን የገንዘብ ሽልማት ይኖራቸዋል
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት አይዘንጉ።
👉🏾 የተስተካከሉ መልሶች በፍፁም ተቀባይነት የላቸውም።
☑️ @MarakiNews ☑️


ከ Notcoin Community በመብለጥ ሌላ ገራሚ የጨዋታ ፕላትፎርም መጥቷል

ለመጀመር ይህን ይጠቀሙ👇

https://t.me/hamster_kombat_bot/start?startapp=kentId985021045

Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium

ጊዜ የለም እድሉ እዳያመልጣችሁ!


🔈NOTCOIN አመልጧችኃል??

ያለፈው አልፏል እንደ Notcoin አይነት ሌላ ገራሚ ፕላትፎርም ነው

Notcoin በ Ton እንደሚደገፈዉ ይሄንን Solana ይደግፈዋል እንዳያመልጣችሁ.

ለመጀመር ይህን ይጠቀሙ👇
https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_377174148

+2.5k Shares as a first-time gift

ጊዜ የለም እድሉ እዳያመልጣችሁ!


አሳዛኝ ዜና

የእግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ይበላል ተብሎ ሲጠቅ የነበረዉ አርሰናል ሳይሳካለት ቀርቷል.. በዚህ የተናደደው ቀንደኛ ታዳጊዉ ደጋፊ ደግሞ ለምን ይሆናል በሚል ይመስል ራሱን ሰቅሏል።

ራሱን ሰቅሎ የገደለዉ የአርሰናል ደጋፊ ኬንያዊ ዜጋ ያለው ሰው መሆኑ ታውቋል።
☑️ @MarakiNews ☑️


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
በአሜሪካ ላስ ቬጋስ ነዋሪ የሆኑት አንድ ቤተሰብ ሶስት ሜትር ርዝመት ያለው ሰው መሳይ ነገር በጎሮዋቸው እንደመጣና በደህንነት ካሜራ እንደተቀረፀ ተናግረዋል።

በአሜሪካ ታዋቂው የፎረንሲክ ሳይንቲስት ስኮት ሮደር በላስ ቬጋስ ውስጥ ያለውን የባዕድ ቪዲዮ ትክክለኛነት አረጋግጠዋል።
☑️ @MarakiNews ☑️


የ Notcoin ዋጋ ዛሬ 9 ሰአት ላይ በተለያዩ የDigital Currency መገበያያ መተግበሪያዎች ላይ ይፋ ይደረጋል።

ኖትኮይን በቅርቡ ተወዳጅ እየሆነ የመጣ ጨዋታ ሲሆን የስልክ ስክሪንን በመንካት ሳንቲም የሚያገኙበት ነበር። በዚህ እንቅስቃሴ ወደ 35 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ኖትኮይንን ሰብስበዋል።

ዛሬ 9 ሰአት ላይ ባይናንስን ጨምር በተለያዩ Digital Cryptocurrency exchange ሲስተሞች ላይ List የሚደረግ ሲሆን ከዛ በኃላ ወደ ሌላ Crypto መቀየር መሸጥ እና መግዛት እንደሚችሉ ታውቋል።

ኖትኮይን ያመለጣችሁ ሌላ ተመሳሳይ verified የሆነ ስላለ በዚህ ሊንክ በመግባት እና ተጫውቶ ሳንቲሞችን በማጠራቀም ይፋ ሲደረግ ወደብር መቀየር እንደሚችሉ እናሳውቃለን።
ሊንክ👇👇
https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_985021045

☑️ @MarakiNews ☑️


2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐግብር ይፋ ሆኗል፡፡

መርሐግብሩ ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱም የከተማ አስተዳደሮች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞች እንደሚያገለግል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች፤ ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል።

(መርሐግብሩ ከላይ ተያይዟል።)
☑️ @MarakiNews ☑️


Telegram Premium መግዛት ለምትፈልጉ
    ⭐ 1 Month
    ⭐ 3 Month
    ⭐ 6 Month
    ⭐12 Month

📩 •➤ Contact @Adis_pro
0954190018


ለአዲስ አበባ (6ኛ፣8ኛ እና 12ኛ) ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች አጭር መረጃ

☑️የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም ይሰጣል(ፈተናው የ8ኛ ክፍልን ብቻ ይሸፍናል)

☑️የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ  12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!(ፈተናው የ6ኛ ክፍልን ብቻ ይሸፍናል)

☑️የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በአዲስ አበባ   በበይነ መረብ (Online) ብቻ በተመረጡ ት/ቤቶች ይሰጣል::

☑️የ12ኛ ክፍል(Social )ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም በተመረጡ ት/ቤቶች  ይሰጣል::
(ፈተናው ከ9ኛ-11ኛ ክፍል  በነባሩ ስርዓተ ት/ት(ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ) እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርዓተ ት/ት እንዲሁም ኢኮኖሚክስ በአዲሱ ስርዓተ ት/ት ይሸፍናል

☑️የ12ኛ ክፍል(ተፈጥሮ ሳይንስl)ፈተና ከሐምሌ  9-11/2016 ዓ/ም በተመረጡ ት/ቤቶች   የሚሰጥ   ይሆናል(ፈተናው ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ ስርዓተ ት/ት እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርዓተ ት/ት ይሸፍናል

☑️ተማሪዎች ይህንን መረጃ መሰረት በማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት አንድታረጉ::

ትክክለኛ መረጃዎችን በቻናላችን በኩል የምናደርስ በመሆኑ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ ለሌሎች ተማሪዎች ያሳውቁ።
@MarakiNews
@MarakiNews


ዛሬ ልደታ አዲስ አበባ

እንኳን አደረሳቹ
☑️ @MarakiNews ☑️


የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፈተናውን 250 ሺህ ለሚደርሱ ተማሪዎች ለመስጠት ዝግጅት መደረጉንም ገልጿል፡፡

በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ ሚጀና እንዳሉት፥ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ተማሪዎች ትምህርታቸውን አጠናቀው ሲወጡ ሊኖራቸው የሚገባውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ለመለካት የሚሰጥ ነው፡፡

የሚወጡ ጥያቄዎችም የየትምህርት ክፍሎች ምሩቃን እንዲኖራቸው የሚጠበቀውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ናቸው ብለዋል።

ሚኒስቴሩ ፈተናውን ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን ጠቅሰው፤ፈተናው ተዘጋጅቶ እንዲገመገም ተደርጓል ነው ያሉት።ከግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች ዝርዝር በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ተረጋግጦ ነው ወደ ሚኒስቴሩ የሚላከው ብለዋል፡፡

በፈተናው ሞባይል ይዞ የሚመጣና መታወቂያ ሳይዝ የሚመጣ ተማሪ ፈተናውን መውሰድ እንደማይችል ጠቅሰው፥ ተማሪዎች ይህን አውቀው ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ ይገባቸዋል ማለታቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
☑️ @MarakiNews ☑️


በራሳችሁ ስም እና ኢሜይል የሚከፈት ቪዛ ካርድ በቅናሽ እኛ ጋር አለ
✅ከውጪ እቃዎችን ለማዘዝ
✅ለፌስቡክ ቡስት
✅የዩንቨርስቲ ክፍያዎች
✅የቪዛ አፕልኬሽን ክፍያዎችን
✅የኦንላይን ኮርሶችን ክፍያዎች
ሁሉንም መክፈል ያስችላል

በተጨማሪም Telegram Premium መግዛት ለምትፈልጉ
    ⭐ 1 Month
    ⭐ 3 Month
    ⭐ 6 Month
    ⭐12 Month

📩 •➤ Contact @Adis_pro
0954190018

20 last posts shown.