መሪጌታ አምደብርሃን የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል 🌿🌿🌿


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


☑ ከጥንት አባቶቻች በተቸረን ሰሎሞናዊ ጥበብ ተፈጥሮ ያበቃላቸው የእፅዋት መድሀኒቶችን በመጠቀም ክፉ ዓይነ ጥላ ፣ በቤተሰብ ወይም በዘር የሚተላለፉ መናፍስት መፍትሔዎቻቸው ይተነተናሉ።
☑ አድራሻ ቁጥር 1 ምዕራብ ጎጃም ቡሬ ቁጥር 2 አ/አ እንዲሁም በተለያዩ የክልል ከተሞች እንልካለን
📞#0918834904
📞#0915310455
መልዕክት ካለዎት @merigetaamedeberhan

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ሀገር ናት?

የቀዳማዊ የሰው ልጅ (የአዳም) መገኛ

የጥንታዊ ታሪክ ባለቤት (ከዞንዶ ንጉሥ እስከ ነብር ሪፐብሊክ)

ለዓለም ሁሉ የጥንታዊ ሥልጣኔ ምንጭ (…ለግብፅ፣ ለሜሶጶጣሚያ፣ ለቻይና፣ ለህንድ፣ ለማያ ለኢንካ፣….)

የጥንታዊ ሃይማኖት መገኛ (ሐገ-ልቦና፣ የኦሪት ሕግጋት መሠረት፣… )

በዓለም ለዘማናት ያልተቋረጠ በትረ-መንግሥት የነበራት (ከኖህ እስከ ቀ/ኃይለ ሥላሴ ድረስ)


ባንድርዋ ንግርት

የቃልኪዳን

በሰማያት የተገኘ– የቃልኪዳን ንግርት ያለው

እነ ሆሜር ‹የቆንጃጅት ሀገር› ብለው በጥንት ታሪክ ያወደሷትና የመሰከሩላት

በ2800 ቅ.ክ. የሞት ቅጣት ያስቀረውን ጨምሮ 18 ፈርኦኖችን ለምድረ ግብፅ ያበረከተች ሀገር

በዓባይ ሥልጣኔ ምንጭነት ምድረ-ግብፅ ድረስ ወርዳ ታሪካዊዎቹን ፒራምዶች እነ ሶፊንክስን በታሪክ ዓምድነት የተከለች ሀገር

በታሪክ መጀመሪያ የተመዘገበች ንግሥት የተገኘችባት (ገና ጥንት በሴት ንግሥታት የተመራች) ሀገር

በዓለም የመጀመሪያው የሥነ-ጽሑፍ ቋንቋ (ግእዝ) የተገኘባትና ይዛ የምትገኝ ሀገር፡-

ሳይንሳዊነቱ ተወዳዳሪያ የሌለው የምድሪቱ ቀዳማይ ፊደል ያላት

በዓለም ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአንድ ወጥ ድንጋይ ተፈልፍሎ የተሠራ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ያላት (ምሳሌ የቅ.ላሊበላ ውቅር አቤያተ ክርስቲያናት) ሀገር፣

በዓለም ላይ የሚገኘው የአየር ጠባይ (ከውርጭ እስከ ከፍተኛ ሞቃታማ ሥፍራ) በሙሉ ተካቶ የሚገኝባት ብቸኛ ሀገር፤

የመሬት የመልክዓ ምድር ዓይነቶችም ተካተው የሚገኙባት ሀገር፤

የዓለም ሕዝብ ዘር (ጥቁር፣ ቀይና ነጭ) በማዕከላዊነት ተዋህዶ የሚገኝባት ሀገር

ለሌላው ዓለም ያበረከተቻቸው እፅዋትና ተክሎች (ዝግባ፣ዋንዛ…)፣ እንስሳትና አራዊት (ዋልያ፣የሜዳ አህያ፣…)፣ እንደ ጤፍና ቡና ያሉ የተለዩ የተፈጥሮ ሀብቶች ያሉባትና ያስገኘት

የዴሞክራሲ ሥርዓትን ለግሪኮች ያስተማረች (በአንድ በኩል ቤተ-ሕዝብ፣ ቤተ-ምልክና እና ቤተ-ክህነት ሦስቱ የሥልጣን ክፍፍል፤ በሌላ በኩል ደግሞ የገዳ ሥርዓት)

የተፈጥሮ  ፀረ-ቫይረስ የሆኑትን እነ በርበሬን፣ ሚጥምጣን፣ ከአፅራረ ትላትል (ኮሶ፣ መተሬ፣ እንቆቆ፣..) በምድሯ አፍርታ የምትገኝ ሀገር

ለዘመናዊ መድኃኒት ቅመማ ምንጭ የሆኙ የመድኃኒት እፅዋት ዝርዝርና አጠቃቀማቸው ተጽፎ የተገኘባት ሀገር (ለምሳሌ የጀርመን ሳይንቲስቶች የቀመሟቸው መድኃኒቶች ከኢትዮጵያ የተቀዱ ናቸው)

የዋሕድ አምላክን ፅንሠ-ሐሣብ ለዓለም ያስተዋወቀች ሀገር (ለምሳሌ አብረሃምን የባረከው መልከ-ጸደቅ ኢትዮጵያዊ መሆን፣ ሙሴን ያስተማረው …)

የአምላክን ግማደ-መስቀል፣ ተከርኦተ-ርዕስ በቅርስነት የያዘች፤ ታቦተ ፅዮንን ይዛ በመጠበቅ የኖረች ሀገር

የቅዱሳን አስደናቂ ቃልኪዳን ያላት (ለምሳሌ በአቡነ አሮን ቃልኪዳን ከአናቱ ባዶ ሆኖ ዝናብ የማያፈሰው ቤተ-ክርስቲያንና የዝንጆሮዎች አዝመራ አለመብላት… )

በቅኝ ገዥዎች ያልተንበረከከች ሀገር፣ ነጮች በዘርኝነት ተለክፈው ሊገዟት ሲመጡ በማሸነፍ የጥቁርን አሸናፊነት ያሣየችና ነጮችን ያሳፈረች ሀገር፣ የነፃነት ተምሳሌት የሆነች ሀገር

የተባበሩት መንግሥታትን ለመመሥረት ከአፍሪካ ሀገሮች አንዷና ብቸኛዋ የመጀመሪያ ሀገር፤ የአፍሪካ አንድነት ዋና መሥራችና መቀመጫ ሀገር

በልዩ ልዩ አስደናቂ ጥበባት የሠለጠኑ ልጆች ያሏት ለምሳሌ ሌባ ሻይ፣ መፍትሔ-ሥራይ፣ ምህላ፣…ታምር የሚሠሩት እነ መተት፣….

እንግዶችን በክብር በመቀበል ፍትሕን፣ እንግዳ ተቀባይነትን፣ ሃይማኖትኝነትን፣…መመሪያዋ መሆኑን ያስመሰከረች ሀገር፣

በእስልምና ሃይማኖት ትልቅ ሥፍራ ያላት (ፍትሐዊነቷ በነብዩ ሙሃመድ የተመሰከረላት፣ የመጀመሪያውን አዛን የተነገረው ቢላል፣… በጀሃድ ያለመወረር ቃልኪዳን….)

በሌሎች የዓለም አቤያተ ክርስቲያናት ያልተገኙ እንደ ኩፋሌ፣ ሄኖክ፣ ዮሴፍ ወልደኮሪዮስ፣… የብሉያት ኦርጅናል መጻሕፍት

የሚገኙባት ሀገር

  ዘመናዊ ህክምና ያልደረሰባቸውን በሽታዎች የሚ

ፈውስ የፀበል ፀጋን የታደለች ሀገር

የመንፈስ አዛጦን የታደለች፡-

የሥነ-ነፍስን፣

የሀብተ-መንፈስን፣

የሥነ-ምግባር ሰናያት (ትዕግሥት፣ ትህትና፣ አፍቅሮተ-ሰብዕ፣ ንፅሐ-ኅሊና…)፣

የምድሪቱ መልካም ባህላዊ እሴቶች (ጉድፈቻ፣ ማደጎልጅ፣ የነፍስ ልጅ…)፣

የብዙ ዘመናት ድልብ ባለ መልካም ቅርስ (ይሉኝታ፣ ፈሪሃ-እግዚአብሔር፣ ይቅርባይነት፣ አትህቶ-ርዕስ…)….. መመሪዋ ያደረገች ሀገር

የቅዱሳት መጻሕፍት የሃይማኖት መርሆዎች በሕዝቦቿ አእምሮ ተፅፈው በተግባር የሚፈጸሙባት ሀገር፣

የዓለም ታላላቅ ሃይማኖቶች ተከባብረውና ተስማምተው በፍቅር የሚኖሩባሩት (ለምሳሌ እስላምና ክርስቲያኑ በፍቅርና በመተባበር በአንድ ቤት ውስጥ የሚኖሩባት፤ ተባብረው ቤተ-አምልኳቸውን የሚሠሩባት፤ አንዱ የሌላውን በዓል አብሮ የሚያከብሩባት) ሃገር ናት፤

በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትንና ሌሎችንም ውስጣዊና ውጪያው ፀጋዎች፣ ረድኤቶችና ተዎህቦዎች ያሏት ሀገር፤

…….ኢትዮጵያ!!!

ስለዚህ ዕወቃት፣ ጠብቃት፣ ኩራባት…

አምደ ብርሃን !




👉አድራሻችን
አዲስ አበባ አየር ጤና ወደ ዓለም ባንክ መሄጃ በ ቤተል መገንጣያ በኩል ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ከፍ ብሎ ትራንስፖርት ማሰልጠኛው አጠገብ እንገኛለን
👉 ዋና መገኛ ቦታዬ ምዕራብ ጎጃም ቡሬ ከመናኸሪያው ወደ ሽዲ መሄጃ መስመር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ 100 ሜትር ገባ ብሎ አገኛለሁ።
☎️#0918834904
☎️#0915310455

   ✔️ቴሌግራም መልክት የምቀበልበት
          @merigetaamedeberhan
    ✔️ቴሌግራም መልክት የምቀበልበት
           @merigeta_amedebrhan

✅ፌስቡክ ገፃችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100076378898155

✅የቴሌ ግራም ቻናላችን
https://t.me/mergeta_amdebrhan

✅የቴሌ ግራም ቻናላችን
t.me/mergeta_amdebrhane

✳️የቲክቶክ ቻናላችን
http://tiktok.com/@mergetaamdebrhan

🌿የቀደምት አባቶቻችንን እውቀት እና ጥበብ ሳይበረዝ እንደወረደ ይቀርባል። የአያቶቻችን የእጽዋት ጥበብ፣ በህይወትዎ ላይ ለሚያጋጥሙ ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው፣ ክፉ መናፍስትን እንዴት ማራቅ እንደምንችል፣ የብራና መጽሐፍት እና ጥቅማቸው በዚ ይዳሰሳሉ።


🌿🌿🌿🌿🌿   ፈላጹት  🌿🌿🌿🌿🌿
ፈላጹት የሚባሉት ፦ ፩ አንድዋ ፈረፈር ቦታ የምትበቅል #ነጭ_ደም ከሥርዋ ያላት
፪ ሁለተኛይቱ ነጣ ብላ ቆም የምትል #ለምሕሳበ_ንዋይ የምትሆን ናት
፫ ሦስተኛይቱ አረግ ሁና ወደ ላይ የምትወጣ #ለመስተፋቅር የምትሆን ናት
ከሶስቱ ሁሉንም ውሂደት አድርጎ በገቢር መስራት ነው
፩ ለ#ሐብት ለበረከት በገቢርዋ ቆርጦ በሽኮኮ ራስ ውስጥ አድርጎ አድርጎ ከቤት ውስጥ መቅበር ወይም ማስቀመጥ ነው ።
፪ ለ#ምቀኛ የከብት አር ጋር ለሰላቢ ከጅብ ኩስ ጋር ከቤት ውስጥ መቅበር ነው ።
፫ ወረርሽኝ ተስቦ በሽታ ወይም ሥራይ ደንቃራ ለሆነበት ሦሩን ከግሜ ሐረግ ከዋጊኖስ ከነጭ ሽንኩርት ጋር ዘፍዝፎ ማጥመቅ ቤቱንም መርጨት ነው ማጤስም ነው ።
፬ ምጥ ለተያዘች በስምዋ ቆርጦ በወገብዋ ማሰር ነው ወይም ከአኸያ ፋንድያ ጋር በጥብጦ ማጥመቅ ነው ።
፭ #ቡዳ ለያዘው ጋኔን ለለከፈው ከግመሮና ከጂባራ ከግሜሐረግ ጋር ደቁሶ በአፍንጫው ማድረግ ነው ። ከአልቴት ጋር በአንገት ማሰር ነው ።
፮ ለተመኙት ነገር ለዚህ ነገር ሁነኝ ብሎ በስሙ ቆርጦ ከሞይደር ከእጣን ጋር ማጤስ በደም አንግሶ ማስቀመጥ ነው ።
፯ ለ#መቅትል ለመስተሐምም የጠላትን ስም ረግሞ መቁረጥና ከወዙ ጋር ከጓጉንቸር ጋር በቶፋ ውስጥ ከቶ መቅበር ነው ።
፰ ለ#ነቀርሳ #ለኪንታሮት ለትርፍ ምላስ ለሥጋ ደዌ ለቁስል ሁሉ ሥሩን ቅጠሉን በአንድ ላይ ወቅጦ ደምድሞ ማሰር ነው ።
፱ #ለጡት እበጥ ለቡግንጅ ለሌላም ሥሩን ቅጠሉን ወቅጦ በምጣድ ላይ ቅቤ አድርጎ እያሞቁ እበጡን መተኮስ ነው ።
፲ #ለወፍ_በሽታ ለስርቅታ ለውጋት ለቁርጥማት ለመጋኛ ለሆድ ቁርጠት ለሾተላይ ለሌላም ደዌ በጥቁር ገብስ ጠላ ማጠጣት ነው ።
፲፩ ለመስሪያ ቤት ለደጅ ጥናት ለማስታረቅ ‛‛ያወርብ ብሔር ’’ ፳፪ (22) ጊዜ ደግሞ ሥሩን ነቅሎ እያላመጡ መሄድ ነው ።
፲፪ #ለመስተሐምም ‛‛ ፍትር ’’ 100 ጊዜ   ‛‛ ጉዋትር ’’ መቶ ጊዜ የእገሊትን ልጅ እገሌን አኮማትር አታውል አታሣድር ብሎ ሮብ ቀን ሥሩን መጠምዘዝና እንዳይፈታ ድንጋይ ጭኖ አፈር አልብሶ ዙሮ ሣያዩ መሄድና ከቤት መተኛት ነው ።
፲፫ የተመኙትን ለማግኘት ሙሉ ጨረቃ ሌሊት ራቁትን ሁኖ መቆፈርና ‛‛ የደጋ ሙርጃን የቆላ ሙርጃን እሄን ነገር አምጣልኝ ’’ አሳቤን ምኞቴን ፈጽምልኝ አክብረኝ አስከብረኝ ’’ ብሎ መንቀልና ሥሩን ማላመጥ ለገበያ ለመስተፋቅር ይሆናል፡
፲፬ ደም ለሚበዛበት ቅጠሉን ከቱልት ቅጠል ጋር ወቅጠህ ከኑግ ጋር ማብላት ወይም ማጠጣት
፲፭ #ለገበያ ከደንደሮ ስር ጋር ወቅጦ ማጤስ ነው ከእጣንም መጨመር ነው፡
፲፮ #ለመስተሐምም ‛‛ ወረያሙን ’’ 99 ደግሞ ስሙን ጠርቶ ማጠምዘዝና ጥቁር ድንጋይ መጫን ነው፡
፲፯ #ለመፍትሔ_ሀብት ‛‛ ሹቲ አላሹቲ ቁሹቲ ቤሮዓ መቲከ ያመቲከ ኡኑሩኤል አፋፋሩኤል ’’ ብሎ ፵፱ መድገምና ሥሩዋን መቁረጥና በትንሽ ጣት ልክ ከሶስት ቆርጦ ሁለቱን ማላመጥና አንዱን በትንሽ ጣት ደም አስነክቶ በክንድ ማሰር ሌላውን ከተቆፈረበት ቀብሮ መሄድ ነው፡
፲፰ ሃሃያኤል ሆሆያኤል እያሉ ፵፱ መድገም ሲደግሙ እፁዋን እየዞሩ ነው በአዲስ ካራ ለዚህ ነገር ሁነኝ ብሎ መቁረጥ
፲፱ ‛‛ ኪራያቁ ያኪራም ፍሎሪያም ’’ ከመንቀል በፊት ፵፱ ደግሞ የጠላቴን ነገር አርክስ የእኔን ነገር አንግሥ ብሎ ነቅሎ ስሩን ይዞ ቀሪውን መቅበርና መሄድ ነው፡
፳ #ለግርማ_ሞገስ እስስት ድንቢጥ ወፍ የጥቁር ዶሮ ቆለጥ የውሻ ምላስ ስር ከሥርዋ ጋር ሰፍቶ መያዝ ነው፡
፳፩ #ለመንስኤ_እስኪት የውሻ ምላስ ስር ሥርዋን በቀይ ዶሮ ስጋ ጋር አሰርቶ መብላት ነው፡
፳፪ ‛‛ አካእ ክስብኤል ቤቃ ሴቃ ቀንተው ሰንተው ቀርነለው በእሉ አስማቲከ ተማህፀንኩ ፈጽም ፈቃደ ልብየ ለገ/እ/ ብሎ ለሐብት ማር ወተት ቂጣ ቆሎ ንፍሮ ከሥርዋ አድርጎ እሄው ምስሽ ማለት ነው
ለመስተሐምም ለሌላ መጥፎ ነገር የውሻ የድመት የጅብ የዶሮ ኩስ አመድ ከሰል የመቃብር አፈር ከስርዋ ነስንሶ ነው ! የሚደገምና የሚቆረጥ እሄ መለማመጃ መወሐጃ ነው ጠልሰሙ በእጅ መዳፍ ተጽፈፎ እጹዋን ሳይቆርጡ አስቀድሞ ፵፱ መድገምና አሳብን መናገር ነው፡
፳፫ #ለመስተፋቅር ኮይ ከለላይ ዘያፈልሆ ለማይ ወዘያርህዎ ለሰማይ ኮይ ከለላይ ዘያረውጾ ለፀሐይ ኮይ ከለላይ ዘያፈልሆ ለማይ ከማሁ አፍልህ ወአቅልጽ ልቡናሃ ለዓመትከ እ/በፍቅረ ገብርከ እ/ብሎ ደግሞ መፋቂያ አድርጎ እጁን መጨበጥ ነው
፳፬ #ለመፍዝዝ ከፈረስ አጽም ጋር ወቅጦ መያዝ
፳፭ #ለመስተፋቅር   ‛‛ ጨልታ  መአዛ  ለመአዛ  በቃለ  መአዛ ያጂጂ መጀጂ  ልበ ደስታ ገጸ ብሩህ  እምረሁቀ  እስከ  ቅሩብ  ትቅነጥ  ትቅነጥነጥ  ለፍቅር  እገሊት ለእ/ ብሎ  ፵፪  ደግሞ መቁረጥና  አላምጦ በእጅ እትፍ ብሎ ሰላምታ ማለት መንካት ነው
፳፮ የፈላጹት ስር የአሩጥ የጥፍርንዶ ቀንበጥ ከሰባት ቦታ ላይ ቆርጦ የኤሊ ጉድን አጥንት ጋር ወቅጦ ውኃ ባልነካው ቅቤ ለውሶ ‛‛ ሹድ  ማሹድ ’’ ፶፩ ጊዜ ደግሞ እጅን ቀብቶ መንካት ነው ።


Video is unavailable for watching
Show in Telegram


👆👆ከላይ ለሚጠቀሱ እፅዋቶች እንዲሁም የተለያዩ ሀገር በቀል የሆኑ እፅዋቶችን በምስል ያገኛሉ !!!
     👇👇👇👇👇👇👇👇 ይጫኑ

       t.me/merigeta_amedeberha
























❤️ፍታሕ፡ሊተ፡እግዚኦ፡እስመ፡አንሰ፡በየዉሀትየ፡አሐውር❤️

ፍረድልኝ፡ አቤቱ፡ እኔ፡ በገርነቴ፡ እሔዳለሁና።
በእግዚአብሔር፡ አመንሁ፡ እንዳልደክም፡ፍተነኝ።
አቤቱ፣ መርምረኝም ፣ልቤን ፣ኩላሊቴንም፣ፍተን።
ምሕረትህ፡ባይኔ፡ፊት፡እንደ፡ሆነ፡በማዳንህ፡ደስ፡አለኝ።
በምናምን፡ሸንጎ፡አልተቀመጥሁም፡ከወንጌለኞች፡ጋራ፡ አልገባሁም




♥የጥበብ መጀመርያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው♥

♦ስለጥበብ እና ስለ እጽዋት ጥቅም በተማማርን ጊዜ ስለፈጣሪ ረቂቅ ጥበብ ሳይረዱ እና ሳይመረምሩ እንዲህ ብለው ሲሳለቁ ይስተዋላሉ።

¡በኢየሱስ ስም ይህ መንፈስ ይወጋ!
¡ዘመናዊ ጠንቋይ!
¡በኢየሱስ ስም ይፍረስ!
¡አጋንንት እንዳያጋቡባችሁ!
¡ደብተራ!ወዘተ በማለት እውነተኛው የቀደምቶቹ የአበው ጥንታዊ የእጽዋት ሕክምናን ወደኃላ አንድ እርምጃ ለመጎተት በእውቀትም ያለእውቀትም ለተነሱ ወዳጆቼ ይሁን።

♥በስመአብ፡ወወልድ፡ወመንፈስ ፡ቅዱስ፡ ፩ አምላክ፡ እጀምራለሁ፡ምድር፡ታበቅል ሣሩን ሁሉንም እንደ ዘመዱ ብሎ ለኛ የሠጠንን ሁሉ ምግብ በምድር ላይ እንደሚገባ። ለአካላታችን እጥፋለሁ በጤናም በእመምም እንደሚሆን እንዲሁም!

♥ምስጋና ለእግዚአብሔር ቀድሞ ለነበረ ኋላም በዚህ ዓለም ልጁን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ለኛ ቤዛ አድርጎ ለሰደደ ለመንፈስ ቅዱስም ለሚያጸናን አሜን።

#የደዌ መጀመርያው ራብ ነው፡፡

በራበህ ጊዜ እንጀራ ብላ ትፈወሳለህ ይላል ቃል በቃል የአባቶች መልእክት።

#ዳግመኛም ጥም ነው።

⏩ውኃ በጠማህ ጊዜ ውኃ  ጠጣ፡፡ትፈወሳለህ።

ይህንን ሁሉ ስጦታ አይተህ ሁልጊዜ ለእግዚአብሔር ምስጋና ስጥ የእግዚአብሔርን ባለጠግነት ያንተን ድኅነት በዚህ እወቀው አንተ ከናትህ ሆድ በወጣህ ጊዜ እራቁትህን ወጣህ እግዚአብሔር ግን ከዚህ መጣ ከዚህ ወጣ መጀመርያው ከዚህ ነው መጨረሻው ከዚህ ነው የሚል የለም።

♥ባለጠግነቱም እንደ ሰው አያከማችም። አይከትም። ጎታም የለው። ሣጽንም የለው።እንዲያው ይሠጣል እንጅ።ጥበብንም ሰጠን።
⏩እስቲ አስተውል አንተ ሰው ይህን ሰማይና ምድር ከወዴት አምጥቶ ሠራው ይህነንስ ሁሉ ፍጥረት ቀድሞ ይህ ሁሉ አልነበረም።

⏩እየው እግዚአብሔር የሚያመጣበት አይታወቅም። ባለጠግነቱ ስለዚህ ይታወቃል።አሁንም ክብር እና ምስጋና ይሁን።ለእግዚአብሔር አብ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ አሜን።

♥ደግሞም አንተ ሰው ብልሐተኛ ብትሆን የነፍስና የሥጋ መድኃኒት ብትፈልግ ሳትደክም ታገኛልህ።በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ብታምን አንተም ለዘላለም ትድናለህ ሰውም ታድናለህ።እርሱም ጌታ ብሏል የሰናፍጭ ቅንጣት ያህል እምነት ቢኖራችሁ ኮረብታውን ታፈልሱታላችሁ።

♥ስለዚህ የእጽዋት ድንቅ ጥበብ እና ስራም ከእግዚአብሔር ዘንድ መሆኑን ተረድተህ መፍትሔውን ብትሻ ፈውስ ታገኛለህ።

❤️ፍጥረታት ሁሉ ሲፈጠሩ አንዱን አንዱን ይረዳ ዘንድ ነውና እጽዋቶችም የታመሙ የሰው ልጆችን ፈውስ ይሆኑ ዘንድ!

❤️ለሰው ልጆች፣ ለምድር አራዊቶች፣እንዲሁም ለሰማይ አእዋፋቶች ፣ለባህር እንስሳቶች፣ ይረዱ ዘንድ የተፈጠሩ ድንቅ ፍጥረታር ናቸው።

✅እናማ ውድ ቤተሰቦቼ ብንችል ኢትዮጵያን ወደቀደመ ክብሯ ትመለስ ዘንድ ስለ ጥበብ እንዘምር።

✅ባንችል ደግሞ ባልመረመርነው ነገር፣ በአፈታሪክ ብቻ ፀያፍ እና ያልተገቡ ቃላት በመጠቀም  ጥበብን አንድ እርምጃ ወደ ኃላ በመጎተት የሀገራችን ተስፋ አናበላሽ !!!

20 last posts shown.