ፍልስፍና-Philosophy


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Blogs


እኛን ለማግኘት @Hisandphilobot
lamprosmagazine.blogspot.com


Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Blogs
Statistics
Posts filter


አሁኑኑ ይቀላቀሉ የሚለውን በመንካት ብቻ የቤት ባለዕድል ሊሆኑ ይችላሉ።አሁኑኑ ተጭነው ዕድልዎን ይሞክሩ።


በቅናሽ ቤቶች ያግኙ


#የኦሾ እይታዎች
* * *
#መስጠትና መበተን
"አንድ ለማኝ ከመንገድ ዳር እየለመነ ሳለ ከአጠገቡ መኪና ይመለከትና ሄዶ ያስቆመዋል ። ይኽ ለማኝ ለሦስት ቀናት ምግብ አልበላም ነበር እና ባለመኪናው ገንዘብ እንዲሠጠው ይጠይቃል ። ባለመኪናው ሠውዬ የሎተሪ እጣ አሸንፎ ሀብታም ከሆነ ጥቂት ቀናቶችን አስቆጥሯል። ወደ ለማኙ ሲመለከት የሚያየውን ነገር ማመን አልቻለም። የለማኙ ልብስ ምንም እንኳን ያረጀ ቢሆንም ሰውዬው ከደህና ቤተሠብ የመጣ እንደሆነ ደም ግባቱ ያስታውቅ ነበር ፤ ከዚያም በላይ በሚገባ የተማረ ሰው እንደሆነ ንግግሩ ያስታውቃል። "
" ባለመኪናው በጊዜው በገንዘብ የተንበሸበሸ ሰው
በመሆኑ ባለ መቶ ኖት ሩፒ (ገንዘብ) በማውጣት በለማኙ እጅ ላይ ያስቀምጣል። ይኽን ጊዜ ለመኙ ሠው ባለመኪናው የሠጠውን ገንዘብ ተመልክቶ መሳቅ ጀመረ።"
"በሁኔታው ግራ የተጋባው ባለመኪና፦ "ለምን ትስቅብኛለህ ?" ሲል ለማኙን ይጠይቃል ። "
"ይኽን ጊዜ ለማኙ ፦ " የምስቀውማ በአጭር ጊዜ
ውስጥ ዛሬ እኔ የቆምኩበት ቦታ ቆመህ እንደማይህ
ስለታወቀኝ ነው ። እኔም ለማኝ የሆነኩት በዚህ መንገድ
ነው ። በአንድ ወቅት የራሴ መኪና ፣ ንብረትና በብዙ ሺ
ዎች የሚቆጠር ገንዘብ ነበረኝ ። ነገር ግን እንዳሻኝ
ስበትን ኖሬ የምታየኝ ቦታ ለመቆም በቃሁ ። ወዳጄ!
መበተንም ሆነ መሰሰት አጥያት ነውና መስጠትን እንጂ
መበተንን አትማር ፣አታስተምር " ብሎት ሄደ ። " ይለናል
#ኦሾ/OSHO


March 23 አለም አቀፍ የኤቲስቶች ቀኝ ነው።ኤቲስቶች ካላችሁ እንኳን አደረሳችሁ።




ሰሞኑን ቆሜ ትራንስፖርት ስጠብቅ እንዲህ ገጠመኝ:-

አንድ ነጭ ውሻ በነጭ ሃይሩፍ ተገጨና አስፋልቱ ላይ ተዘረጋ:: በቃ ሞተ:: ሃይሩፉ ጥቂት ሜትሮችን አልፎ ፍሬኑን አንቆ ቆመ:: እኛ ሁላችንም እዝን ብለን ቆመናል:: ዐይኖቼ የተዘረጋው ነጩ ውሻ ላይ ናቸው:: መኪኖች ውሻውን እጥፍ ብለው ያልፉት ጀመር::
ድንገት ግን ውሻው ተንፈራገጠ:: ማመን አልቻልንም:: ጭራሽ ከወደ አንገቱ ቀና አለ::
በስተቀኜ የነበረ አንዱ ደግና ፈጣን ሰውዬ ግራ ቀኙን አማተረና በቅርብ ያገኘውን የጎማ ከለመዳሪ አፈፍ አድርጎ ወደ መሐል አስፋልቱ አቀና:: ውሻውን አቅፎም ወደ ዳር አወጣው:: በመቀጠልም ትንሽ አሸት አሸት ሲያደርገው ውሻው ብንን ብሎ በሩጫ ተፈተለከ:: በዘመኔ እንደዚያ ቀን ተገርሜ የማውቅ አይመስለኝም::
ጉዳዩ ሦስት አራት ቀናት ከአዕምሮዬ ሳይወጣ ሰነበተ:: እና ዝም ብዬ ሳሰላስለው ገጠመኙ ይህንን ሚዛን የሚነሳ ቁምነገር አገኘሁበት::

ሁሌም ቢሆን የአቅማችንን ስንንፈራገጥ በዙሪያችን ለመርዳት ያሰፈሰፉ ደጋግ ሰዎች አሉ:: ፀጥ ካልን ግን ጨዋታው ያልቃል:: መምህርም ሆነ ወላጅም አብዝቶ መርዳት የሚወደው የሚፍጨረጨረው ልጁን ነው:: በመሆኑም በሕይወት መኖራችንን በዙሪያችን ላሉት ሰዎች እናሳያቸው:: የሰው ልጅ በሕይወት ኖረ የምንለው ሲበላና ሲተነፍስ ሳይሆን ሲጥር ነው:: ጥረታችሁን አሳዩ:: ከዚያ የጎደላችሁን ጠይቁ:: ማንን? ወላጅን ÷ መምህርን ÷ መንግሥትን በትልቁ ደግሞ ፈጣሪን!

መልካም ቀን!


Happy International day of Happiness!
March 20 2023

አስተዋይ ሁን። አመስጋኝ ሁን። ደግ ሁን።
Be Mindful. Be Thankful. Be Kind.

²⁰²³


𝐖𝐡𝐞𝐧 𝐞𝐯𝐞𝐫𝐲𝐭𝐡𝐢𝐧𝐠 𝐬𝐞𝐞𝐦𝐬 𝐭𝐨 𝐛𝐞 𝐠𝐨𝐢𝐧𝐠 𝐚𝐠𝐚𝐢𝐧𝐬𝐭 𝐲𝐨𝐮....

𝐑𝐞𝐦𝐞𝐦𝐛𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐚𝐭 𝐭𝐡𝐞 𝐚𝐢𝐫𝐩𝐥𝐚𝐧𝐞 𝐭𝐚𝐤𝐞𝐬 𝐨𝐟𝐟 𝐚𝐠𝐚𝐢𝐧𝐬𝐭 𝐭𝐡𝐞 𝐰𝐢𝐧𝐝, 𝐧𝐨𝐭 𝐰𝐢𝐭𝐡 𝐢𝐭...


......like the hell!!
FUAD👌


ለዚህች ሀገር እዘኑላት

ደራሲ -ካህሊል ጂብራ
መፅሀፍ -የጠቢባን መንገድ

በአንዱ ቀን ጠዋት ደቀ - መዛሙርቱ ነብዩን ከበው ተቀመጡ፡፡ በአይኖቹ ላይ ርቀቶችና ትዝታዎች ነበሩበት። ሀፊዝ የሚባለው ደቀ - መዝሙሩም እንዲህ አለው፦ «መምህር ሆይ! ስለ ኦርፋሴስ ከተማ ንገረን፡፡ በእነዚያ አስራ ሁለት አመታት ስላረፍክበት ሀገርም ንገረን፡፡»

አልሙስጠፋ ዝም አለ። ወደ ጋራዎቹና ወደ አድማሱም ፊቱን አዙሮ ተመለከተ። በፀጥታው ውስጥ ጦርነት ነበር!!
ከዚያም አላቸው
  "ወዳጆቼ  ሆይ በእምነቶችና በባዶ ሀይማኖቶች ለተሞላች ሀገር እዘኑላት...

"በጥባጮችን እንደ ጀግና በእልልታ ለምትቀበል ገዳዮችን እንደ ለጋስ ለምታሞካሽ ሀገር እዘኑላት...

"ያልሸመነውን ጨርቅ ለሚለብስ፤ያልጋገረውን ዳቦ ለሚመገብና ያልጠመቀውን ወይን ለሚጠጣ ሰው እዘኑለት።


"ፍቅርን በህልሟ ለምትንቅ ሰትነቃ ግን ለምንትበረከክለት ሀገር እዘኑላት...

"ወደ መቃብር ሲወርድ ካልሆነ በስተቀር ድምፁ ለማይሰማ፤ እንዲሁም አንገቱ በሰይፍ እና በግንዲላ መካከል ሲጋደም ካልሆነ በስተቀር  ለማያምፅ ህዝብ እዘኑለት...

"መሪው ቀበሮ ፣ፈላሰፋው ቀጣፊ  ፣ጥበቡም መኮረጅና መለጣጠፍ ለሆነ ህዝብ እዘኑለት...

"አዲስ ገዢዎቹን ጥሩምባ እየነፋ ለሚቀበልና እንደገና ጡሩምባ እየነፋ ሌላውን ለመቀበል ሲል ብቻ በንቀት ጩኸት ለሚያሰናብታቸው ህዝብ እዘኑለት....

"አዋቂዎቹዋ እድሜ በመግፋት ዲዳ ለሆኑባትና ልጆቹዋ ገና ከህፃን አልጋ ላይ ላልተነሱላት ሀገር እዘኑላት...

"ግዛቷ ለተበጣጠሰና እያንዳንዱ ብጥስጣሽ  ራሱን እንደ አንድ ሀገር ለሚቆጥርባት ሀገር እዘኑላት...




ድህነት የወንጀል እናት ነች።
Marcus Aurelius


𝐓𝐨 𝐁𝐞 𝐒𝐔𝐂𝐂𝐄𝐒𝐒𝐅𝐔𝐋...𝐖𝐞 𝐍𝐞𝐞𝐝 𝐅𝐀𝐌𝐈𝐋𝐘 𝐀𝐧𝐝 𝐅𝐑𝐈𝐄𝐍𝐃𝐒.....

𝐁𝐮𝐭...

𝐓𝐨 𝐁𝐞 𝐕𝐄𝐑𝐘 𝐒𝐮𝐜𝐜𝐞𝐬𝐬𝐟𝐮𝐥...𝐖𝐞 𝐍𝐞𝐞𝐝 𝐄𝐍𝐄𝐌𝐈𝐄𝐒 𝐀𝐧𝐝 𝐂𝐎𝐌𝐏𝐄𝐓𝐈𝐓𝐎𝐑𝐒.....

𝐆𝐨𝐨𝐝 𝐌𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠


𝐇𝐚𝐯𝐞 𝐚 𝐰𝐨𝐧𝐝𝐞𝐫𝐟𝐮𝐥 𝐃𝐚𝐲!




ፀሀይ እና ጨረቃ እኩል አያበሩም፤ እኩል እናብራም ቢሉ ተፈጥሮ አትፈቅድላቸውም ግን ሁለቱም በራሳቸው ጊዜ ማብራታቸው አይቀርም። እኛም አጠገባችን ከኛ ተመሳሳይ ደረጃ ላይ ያለ ሰው ሲሳካለት አይተን እንዴ የኔም አሁን መሆን አለበት ካልን ከማዘን ውጪ ሌላ ምርጫ የለንም ግን በራሳችን ሰዓት ወደ ከፍታው እንደምኖጣ አምነን ሙሉ አቅማችንን መጠቀም ነው ያለብን።


የተባረከ ቀን ተመኘን🙏


Why don't you delete the music you always skip on your phone? 😑😂


ይህ ገጠመኝ የማን ነው
Poll
  •   ክፍሌ ወዳጆ
  •   ዳኛቸው አሰፋ
  •   መስፍን ወ/ማሪያም
  •   ብርሃኑ ነጋ
148 votes




አድዋን በተመለከተ 3 ሰዎችን ማስታወስ አለብን።
1.እጅጋየሁ ሽባባው
2.ቴዲ አፍሮ
3.አንተነህ ሀይሌ
ወሬ የማያልቅባችሁ ሚዲያዎችና ሁሌም ጭፈራ የማያጣው ፊልም የምትሰሩ ፊልመኞች ተባብራችሁ እንኳን 1 ፊልም መስራት አልቻላችሁም።
ሁሌ አድዋ በመጣ ጊዜ ቴዲ አፍሮ የሰራውን የጥቁር ሰው ቪዲዮ ክሊፕ ታሳያላችሁ።
ማፈሪያ!


በአባት ታሪክ ከመሸለል ይልቅ፤የነሱን ታሪክ ጠብቆና ከእነርሱ ተምሮ የራስን ታሪክ መስራት የተሻለ ዋጋ አለው።


አድዋ!

20 last posts shown.