Forward from: Bahiru Teka
የማይታመን የሰለፍያ ማእበል
ክፍል ሁለት
ምስራቅ ሐረርጌ የፈነዳው የሰለፍያ ምንጭ በአላህ ፈቃድ ለብዙዎች ሂዳያ ሰበብ ሳይሆን አይቀርም ። በሚገርም መልኩ በምስራቁ ክፍል ለተፈጠረው አስገራሚ ክስተት ፈር ቀዳጁ ታላቁ ሸይኽ ሸይኽ አሕመድ ወተሬ ናቸው ። ስለ ሰለፍያ ተጠይቀው ሲመልሱ የሰለፎችን መንገድ መከተል ትክክለኛ እስልምናን መከተል ነው ። ሰለፍይ ነኝ ማለትና ወደ ሰለፍያ ራስን ማስጠጋት ቢዳዓ አይደለም ። ይላሉ ኦሮምኛ የምትሰሙ በሚቀጥለው ሊን ገብታችሁ ንግግራቸውን አዳምጡ : –
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1919_wod5cov7M0GszgR0_8egghV2T6Dw/view?usp=drivesdk
ሌላኛው የሸይኻቸውን ፈለግ በመከተል የኢኽዋንን ማንነት በመግለፅ የሰለፍያ ዳዕዋ ሐቅ መሆኑና ሰለፍዮችም ሐቅ ላይ መሆናቸውን ሰለፍዮችን የሚጠሉት የሐሰኑል በና ፣ የሰይድ ቁጥብና የቀርዳዊ ተከታይ ኢኽዋኖች ናቸው ካሉ በኋላ እኛ ከሰላሳ በላይ የዑለማእ ምክር ቤት አባላት አሉን የመጅሊሱን ምክር ቤት አንፈልግም የሚሉት ሸይኽ ጀማል ዐብዱላሂ ሐሰን የ4ተኛ መስጂድ ኢማምና ኸጢብ እንዲሁም አስተማሪ ናቸው ። በሚቀጥሉት ሊንኮች ገብታችሁ አዳምጡዋቸው :–
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://drive.google.com/file/d/193IF9URvl7izrNqiWz5jChAWA-HtHFHn/view?usp=drivesdk
https://drive.google.com/file/d/1C6TzzVn-q5XEK0ZcBwYcEkUBf91zBJWK/view?usp=drivesdk
ሌላኛው ደግሞ ሸይኽ ሙሐመድ አሕመድ ጭሮ ይባላሉ ። እሳቸውም እኔ መሻኢኾቹ የተናገሩትን እንጂ አዲስ ነገር የለኝም ። ዛሬ ሐቁ በዑለሞች ተነገረ ሰማችሁ ። ታዲያ የሰማችሁትን ሐቅ አትከተሉም ወይ ሲሉ ህዝቡ እንከተላለን ብሎ ይመልሳል በሚቀጥለው ሊንክ ገብታችሁ ስሙት : –
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/198Hz_SI8SgKQcEYJ6QnN8SoK0ldNpbbt/view?usp=drivesdk
አራተኛው ከሸይኽ አሕመድ ወተሬ ተማሪዮች ዋነኛው የሆነው ሸይኽ ኢልያስ ሲሆን ባለፈው በመጅሊሶች ድንፋታ ብዙ ማስፈራሪያ ከደረሰባቸው ውስጥ የነበረ ነው ። ዛሬ ሰለፍያን የምትጠሉ በቁጭታችሁ ሙቱ በማለት የሰለፍያ ዳዕዋ ባንዲራ ከፍ ብሎ እየተውለበለበ መሆኑን እያበሰረ ነው ።
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://drive.google.com/file/d/199Oo4H4FlarJTY0skObcB8fQH-VyHPfI/view?usp=drivesdk
https://t.me/bahruteka
ክፍል ሁለት
ምስራቅ ሐረርጌ የፈነዳው የሰለፍያ ምንጭ በአላህ ፈቃድ ለብዙዎች ሂዳያ ሰበብ ሳይሆን አይቀርም ። በሚገርም መልኩ በምስራቁ ክፍል ለተፈጠረው አስገራሚ ክስተት ፈር ቀዳጁ ታላቁ ሸይኽ ሸይኽ አሕመድ ወተሬ ናቸው ። ስለ ሰለፍያ ተጠይቀው ሲመልሱ የሰለፎችን መንገድ መከተል ትክክለኛ እስልምናን መከተል ነው ። ሰለፍይ ነኝ ማለትና ወደ ሰለፍያ ራስን ማስጠጋት ቢዳዓ አይደለም ። ይላሉ ኦሮምኛ የምትሰሙ በሚቀጥለው ሊን ገብታችሁ ንግግራቸውን አዳምጡ : –
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1919_wod5cov7M0GszgR0_8egghV2T6Dw/view?usp=drivesdk
ሌላኛው የሸይኻቸውን ፈለግ በመከተል የኢኽዋንን ማንነት በመግለፅ የሰለፍያ ዳዕዋ ሐቅ መሆኑና ሰለፍዮችም ሐቅ ላይ መሆናቸውን ሰለፍዮችን የሚጠሉት የሐሰኑል በና ፣ የሰይድ ቁጥብና የቀርዳዊ ተከታይ ኢኽዋኖች ናቸው ካሉ በኋላ እኛ ከሰላሳ በላይ የዑለማእ ምክር ቤት አባላት አሉን የመጅሊሱን ምክር ቤት አንፈልግም የሚሉት ሸይኽ ጀማል ዐብዱላሂ ሐሰን የ4ተኛ መስጂድ ኢማምና ኸጢብ እንዲሁም አስተማሪ ናቸው ። በሚቀጥሉት ሊንኮች ገብታችሁ አዳምጡዋቸው :–
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://drive.google.com/file/d/193IF9URvl7izrNqiWz5jChAWA-HtHFHn/view?usp=drivesdk
https://drive.google.com/file/d/1C6TzzVn-q5XEK0ZcBwYcEkUBf91zBJWK/view?usp=drivesdk
ሌላኛው ደግሞ ሸይኽ ሙሐመድ አሕመድ ጭሮ ይባላሉ ። እሳቸውም እኔ መሻኢኾቹ የተናገሩትን እንጂ አዲስ ነገር የለኝም ። ዛሬ ሐቁ በዑለሞች ተነገረ ሰማችሁ ። ታዲያ የሰማችሁትን ሐቅ አትከተሉም ወይ ሲሉ ህዝቡ እንከተላለን ብሎ ይመልሳል በሚቀጥለው ሊንክ ገብታችሁ ስሙት : –
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/198Hz_SI8SgKQcEYJ6QnN8SoK0ldNpbbt/view?usp=drivesdk
አራተኛው ከሸይኽ አሕመድ ወተሬ ተማሪዮች ዋነኛው የሆነው ሸይኽ ኢልያስ ሲሆን ባለፈው በመጅሊሶች ድንፋታ ብዙ ማስፈራሪያ ከደረሰባቸው ውስጥ የነበረ ነው ። ዛሬ ሰለፍያን የምትጠሉ በቁጭታችሁ ሙቱ በማለት የሰለፍያ ዳዕዋ ባንዲራ ከፍ ብሎ እየተውለበለበ መሆኑን እያበሰረ ነው ።
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://drive.google.com/file/d/199Oo4H4FlarJTY0skObcB8fQH-VyHPfI/view?usp=drivesdk
https://t.me/bahruteka