🌍 🇨🇩
የደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች በዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ኮንጎ እየገሰገሰ ያለውን የኤም 23 አማፂያን ጉዳይ ላይ ውይይት ለማድረግ ዙምባቡዌ ገቡ መሪዎቹ በደቡባዊ አፍሪካ የልማህት ማህበረሰብ ልዩ ስብሰባ ላይ ለመካፈል በዙምባብዌ መዲና ሃራሬ ተገኝተዋል።
በዚህ ልዩ ስብሰባ ለመሳተፍ ሃራሬ የገቡት መሪዎች ፦
🇿🇦 ምስል 1, የደበብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ
🇧🇼 ምስል 2, የቦትስዋናው ፕሬዝዳንት ዱማ ጌዲዩን ቦኮ
🇲🇿 ምስል 3, የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንት ዳንኤል ቻፖ
🇲🇬 ምስል 4, የማዳጋስካሩ ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጆሊና እና
🇹🇿 ምስል 5, የታንዛኒያዋ ፕሬዝዳንት ሳሚአ ሱሉሁ ናቸው
በእንግሊዘኛ ያንብቡ📲 መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦
👉
APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ 👉
@sputnik_ethiopia