ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Transport


╔════◈◉◈════╗
                     أهل السنة والجماعة
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Transport
Statistics
Posts filter


በኡስታዝ አብዱልወሀብ ዘይኑዲን 
               ሐፊዘሁሏህ

        ክፍል _ 0⃣
9⃣ ( ለ )



https://t.me/sufiyahlesuna


ስለ ተሰውፍ ቀለሞች ጀምረው አልቋጩትም። እንደ ቀይ ባህር ተስኗቸዋል። የሰማይ ያህል እርቆባቸዋል። አያሌ ኪታቦች ተዘጋጅተዋል ግና አልደረስንባቸውም። ስለ ተሰውፍ ሊነገር ፣ ሊሰበክ ይገባል። የቻለ በተግባር ፣ ያቃተው በቀለሙ ፣ ያልቻለው በዱዓ።

🟢 ከቀኑ 08:00 ሰዓት ይጠብቁን።





https://t.me/sufiyahlesuna
href='' rel='nofollow'>


የዱባይን ጎርፍ ለአቂዳ ማስተማሪያነት
—————————————————-

ሰሞኑን ዱባይና አቡ- ዳቢ ላይ ጎርፍ ተከስቶ ነበር ፡ ጉዳዩን ይበልጥ ያባሰው ዱባይም ሆነች ሌሎች የኢምሬትስ ከተሞች እንደአጠቃላይ መንገድ ሲገነቡ የጎርፍ መሄጃ ቦይ አለመስራታቸው ነው ፡ እርግጠኛ ባልሆንም ምክንያታቸው ጎርፍ የሚያስከትል ዝናብ የለም ወደፊትም አይኖርም ብለው ይመስላል ፡ ለአስር ደቂቃ እንኳን ዝናብ ከዘነበ መንገዶች በአጠቃላይ በውሀ ይሞላሉ ።

ይህ በዐቂዳ ቋንቋ “ ሙስተሂል ዓዲይ” ይባላል ትርጉሙም : / ሰዎች ከተሞክሮ ተነስተው በፍፁም ሊሆን አይችልም ብለው የደመደሙት ነገር / ማለት ነው ፡ ነገር ግን ሙስተሂል ዓዲይ የሆነ ነገር የሆነ ሰአት ላይ ከሙስተሂልነት ተገልብጦ በእውን ሊከሰት ይችላል

እናም ኤምሬትሶችም ሙስተሂል ዓዲይን እንደ ሙስተሂል አቅሊይ ቆጥረውት አሁን ላይ ጉድ

መንገዱን የሰሩት ኢንጂነሮች ወይም አማካሪዎቻቸው ትናንሽ የአሽዐሪያ ዐቂዳ ኪታቦችን ቢማሩ ጎርፍ ማስወገጃ ቦይ በሰሩና ዝናብ በዘነበ ቁጥር የሚከሰተውን አደጋ በቀነሱት ነበር

እናም ዐቂዳ እየተማራችሁ

https://t.me/sufiyahlesuna


قاعدة عظيمة
يلزم من وجود الدليل وجود المدلول ولا عكس

مثال:

يلزم من وجود المخلوقات وجود الخالق ولكن لا يلزم من عدم وجود المخلوقات عدم وجود الخالق.


ወሀብያና &አሻኢራ

ወሀብያ: አላህ ሰማይ ላይ ለመኖሩ ብዙ ማስረጃ አለ።

አሻኢራ :ሁሉንም ተራ በተራ እንመልከታቸው ምን ትላለህ?

ወሀብያ:በደስታ :

አሻኢራ:የመጀመሪያ መረጃህን ጥቀስ

ወሀብያ :አላህ ሰለ ኢሳ ሲናገር እንዲህ ይላል
بَل رَّفَعَهُ اللَّهُ إِلَيْهِ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًا (158

"ይልቁኑ አላህ ወደሱ አነሳው"

ቁርአን አላህ ሱወ ኢሳን ወደሱ እንዳነሰው ይነግረናል ኢሳ ደግሞ የተወሰዱት ወደ ሰማይ ነው ስለዚህ አላህ ያለው ሰማይ ላይ ነው።

አሻኢራ:ሲጀምር አላህ አርሽ ላይ ነው ያለው ወይስ ሰማይ ላይ?

ወሀብያ:አርሽ ላይ

አሻኢራ:ስለዚህ አንተ የጠቀስከው ማሰረጃ የሚያገለግለው ሰማያ ላይ ቢኖር ነበር።

ወሀብያ:ማንኛውም ከፍ ያለ ነገር ሰማይ ይባላል ስለዚህ አርሽ ሰማይ ሊባል ይችላል።

አሻኢራ :ሲጀምር ሰማይ የሚል ቃል አሁን የጠቀስከው አንቀፅ ላይ የለም ኢሳ ዐስ ደግሞ በሀዲስ እንደተገለፀው ሁለተኛ ሰማይ ላይ ናቸው ታዲያ አላህ ሁለተኛ ሰማይ ላይ ነው?

ወሀብያ:በጭራሽ አላህ ያለው አርሹ ላይ ነው። ግን አንቀፁ ላይ ወደሱ اليه ብሏል

አሻኢራ :አሁን አንተ አላህ ኢለይሂ ወደሱ የሚል ቃል ስለተጠቀመ ነው የዚ አይነት አገላለፅ ግን ቁርአን ብዙ ቦታ ተጠቅሞል ትርጓሜው ግን አንት እንዳልከው አደለም
ለምሳሌ
ففرو إلى الله
"ወደ አላህ ሽሹ"
إني ذاهب إلى ربي سيهدين
እኔም ወደ ጌታይ ተጓዥ ነኝ ይመራኛልም

ሰው ሲሞት እንዲህ እንላለን

إنا لله وإنا إليه راجعون

"እኛም የአላህ ነን ወደሱ ተመላሿችነን"

እነዚህ ሁሉ አንቀፆች ወደ አላህ መሄድ የሚያመላክቱ ናቸው በጭራሽ ግን አንተ የምትለው ትርጉም የለውም።

ስለዚህ የጠቀስከው ማስረጃ መረጃ ሊሆን አይችልም።

ኢብራሂም ዐለይሂ ሰለም ወደ ጌታይ ተጓዥ ነኝ ሲሉ ወደ አዘዛቸው ቦታ ማለታቸው ነው እንጂ ወደላይ ማለት አደለም። አላህም ኢሳን ወደርሱ አነሳው ማለት ማንም የማይደርስበት ከአላህ ውጪ ማንም ሊደርስበት ወደ ማይችል ቦታ (ሰማይ)ወሰደው ማለት ነው።

በሌላ ማስረጃ እስክንገናኝ ደና እደር
https://t.me/sufiyahlesuna


«وليس ذنب التصوف أن عينك وقعت على غير الصوفية».



سيدي/ علي وفا -رضي الله عنه-

( ሱፊይ ናቸው ብለህ) አይኖችህ ከሱፊይ ውጪ የሆኑ አካላት ላይ ማረፋቸው የተሰውፍ ጥፋት አይደለም

ሰይድ ዐሊይ ወፋ

👂👂 ቅዠት ያሳየህ ( በህልምህ የሆኑ የሆኑ ነገሮችን እንድታይ ያደረገህ) ሁሉ ወልይ መስሎህ ተከትለሀው ዱኒያ አኺራህ ከተበላሸ በኃላ “ ተሰውፍ እንዲህ አደረገኝ “ እንዳትል

የተሰውፍ ሸይኽ ስትመርጥ ጠንቀቅ በል ፣ በቅድሚያ በሸይኽነቱ መሻይኾቻችን የመሰከሩለት መሆኑን አረጋግጥ ከዚያም ዒልም ከነ ሰነዱ ፣ ተቅዋ እያለ ይቀጥላል—————

# የሀበሻ ነገር ጉድ ነውኮ ጠንቋዮቹ ራሱ ወልይ ወልይ ነውኮ የሚጫወቱት 😂😂😂 ቤታቸው የሄደ ሰው ማታ በህልሙ ግቢው ውስጥ መቶ ሲኖትራክ ቆሞ ይመለከትና ሲኖዎቹን ለማግኘት ለጠንቋዩ ሀብቱን በሙሉ ይዘረግፍል ከዚያስ ?? እናንተው መልሱት


የሴት መብት ተሟጋች ሁል ጊዜ የሚያደነቁሩን ነገር ቢኖር ቁርአን ሴትን መደብደብ ይፈቅዳል የሚል ነው። ጥያቄው የቱ ጋር ነው ቁርአን ሴትመደብደብ የፈቀደው ነው? እወነተኞች እንደሆናቹ ማስረጃቹን አምጡ በሏቸ


የአሊ መስጂድ አስቂኝ ፕራንክ

በቅረቡ በአሊ መስጂድ ዙሪያ የተደረገው ነገር ለአለም ግልፅ ነው። ታዲያ መጅሊስዋ አዲስ ፕራንክ ጀምሯል።

ፖሊስ ለፍተሻ እየተባለ እየተላክ የአሊ መስጂድ ግንባር ቀደመ አህባቦች ላይ መሳሪያ ዶላር ቤታቸው ውስጥ እያስቀመጠ ማሳሰር  አፍኖ መወስድ ጀምሯል። በሂወቴ በድርጅት ደራጃ ይህን አክል የተቀነባብረ ሴራ ለዛውም የሙስሊም መሪ ሆኖ አላሁ ሙስተአን።

ዝርዝር ጉዳዩን እመጣበታለ


ወሀብያ:-አቂዳ ላይ አቅል አትጠቀም

አሻኢራ:-እሺ አልጠቀምም ግን አላህ በቦታ አይገለፅም

ወሀብያ:-ይህ አቅል የማይቀበለው ነገር ነው።

አሻኢራ:-👆👆👆👆👆👆👆👆👆 ከላይ ያልከውን እረሳህው

https://t.me/sufiyahlesuna


ከመንገድ ላይ ሰዎችን አዛ(የሚያስቸግር) ነገር ዞር በማድረጉ ሰውየው ጀነት ከገባ
ከሰው ልጅ ቀልብ ላይ አዛ (የሚያስቸግር) ነገር ያነሳ ምንዳው ምን ይሆን
?


ኢማሙ ሰውሪ ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላሉ:-
አንድን ሴት ሊያገባ ሲል ምን አላት ያለ እወቅ እሱ ሌባ ነው። ምንጭ ኢህያኡ ኡሉሙዲን


አልኩኝ:-
በዘመናችን ምንኛ አበዛቸው!?




አሏሁመሰሊ ወሰሊም አላ ሰይዲና ሙሐመድ💚




https://t.me/sufiyahlesuna


ከካምፓስ ተማሪዎች ጋር የ24 ሰአት ኹሩጅ


"يتقارب الزمان "
“ ዘመናት ይቀራረባሉ “
ነቢዩ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም

“ በአንድ ወቅት ላይ ያሉ ሰዎች ይቀራረባሉ “ ተብሎም ተተርጉሟል

✍ ሀዲሱ የጊዜ በረካ እንደሚጠፋ፣ ቀንና ለሊት በፍጥነት እንደሚቀያየሩ እንዲሁም የመጨረሻው ዘመን ላይ ሰዎች ምንም ያክል ቢራራቁ በአጭር ጊዜ ውስጥ መገናኘት እንደሚችሉ ያትታል


اللهم باسمك أموت وأحيا


አንደኛው ከጓደኛው ጋር እየቀለደ እንዲህ አለው :-

ሆድ ከአእምሮ በላይ ብልህ እንደሆነ ታውቃለህን ???

ጎደኛውም : እንዴት ? በማለት ጠየቀ

ቀላጁ : ሆድ ባዶ ሲሆን ባዶነቱን ለባለቤቱ ያሳውቃል ፡ ጭንቅላት ባዶ ሲሆን ግን ለባለቤቱ ባዶነቱን አያሳውቅም 😂😂😂

ያ ሰትታር


ባልሽ ውጭ ማደር እንደሚችለው ሁሉ አንቺም የፈለግሺበት የማደር መብት አለሽ
ምእራባውያን ፌሚኒስቶች

ስለዚህኛው የፌሚኒዝም አይነት ነው እያወራን ያለነው ፣ አለበለዚያማ ሴቶችን በመበደል ሙስሊሙ ማህበረሰብ የሚደርስበት የለም ፥ አንዳንዱ ባል ሚስት ሲያገባ ልክ እንደ ባሪያ የገዛት ነው የሚመስለው

አብዛኞቹ ትዳሮች የሚቆዩት በእናቶች ታጋሽነት ነው ፣ እናቱ የኖረችበትን መከራ ሚስቱ ላይ ለመድገም የሚመኝ ወንድ ከዲንም ሆነ ከስልጣኔ አንፃር በጣምም ኃላ ቀር ነው

❇️ ፌሚኒዝምን በምእራባውያን ግንዛቤ መሰረት ( በትክክለኛ መንገድ ልንረዳው ስለምንችል) የተቀበለች ሙስሊም ሴት በቁርአንና በሀዲስ እስከ መክፈር ልትደርስ ትችላለች ይህም በቁርአንና በሀዲስ ሴቶችን የሚመለከቱ ህግጋትን በመቃወም ይከሰታል

ለምሳሌ : ወንድ የቤት አስተዳዳሪ መሆኑን የሚገልፀውን የቁርአን አንቀፅ መቃወም —— ሌላምም

https://t.me/sufiyahlesuna


ችግሩ የሚያስተካክሉ ሰዎች መስተካከል አለመፈላጋቸው ይመስለኛል።በሁሉም ጉዳይ ላይ


ምእራባውያን ሴቶችን በተመለከተ ብዙ አቧራዎችን ሲያነሱ የምር ለሴቶች አስበው አይደለም ፥ ምእራቡ አለም ላይ በነዚህ ስለ ሴት በሚያቀነቅኑ አካላት አማካኝነት ቤተሰቦች ተበታትነዋል ፥ ብዙ ትዳሮች ላይመለሱ ፈርሰዋል ።

ሙስሊሙ አለም ላይ ይህንኑ ኩነኔ ሊደግሙ በተለያዩ ማህበሮች አማካኝነት ደፋ ቀና እያሉ ነው ፥ አብዛኞቹ የፌሚኒስት አቀንቃኞች ግንኙነታቸው ከማን ጋር እንደሆነ ብንመረምር መጨረሻ ላይ ከሚስጢራዊ ማህበራትና ከደጃል ጭፍሮች ጋር የጠበቀ ግንኙነት ያላቸው ሆነው እናገኛቸዋለን

✍ ሸይኸል ኢስላም ሙስጠፋ አሰብሪ / ከተወሰነ ለውጥ ጋር /

https://t.me/sufiyahlesuna

20 last posts shown.