ታጋይ አምሓራ


Channel's geo and language: Ethiopia, English


ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም !
መረጃ፣ ጥቆማ፣ ሀሳብና አስተያየት ለማድረስ @TheGreatHQ ን ይጠቀሙ።

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, English
Statistics
Posts filter


ግልገሉ_ፋኖ_አዛዡን_ገድሎ_ፋኖን_ተቀላቀለ!!

በወልድያ ከተማ ገብርኤል ተራራ ላይ ከሰፈረው የጠላት ሀይል ውስጥ የሚንቀሳቀስ የሻምበል አዛዥ አመራር አንዲት ልጃገረድ አስገድዶ ለመድፈር ሲሞክር የአርማጭሆ ተወላጅ የሆነው አድማ ብተና አባል ግምባሩን_በክላሽ_በትኖ በዋርካው ምሬ ወዳጆ በሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) የተቀላቀለ ሲሆን ላደረገው ህዝባዊ ወገንተኝነት የዋርካው ልጆች ሞቅ ያለ አበባበል አድርገውለታል!!

ግልገል ፋኖዎች ከሰሞኑን ብዙ ስራዎችን እየሰሩ ወደ አናብስቱ ፋኖ እየተቀላቀሉ ይገኛሉ💪

ዘመቻ አንድነት!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ)

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


በአማራ የህልውና ትግል ላይ ግንባር ቀደም መረጃዎችን የሚያደርሱ ሚዲያዎች እንጠቁማቹህ።
https://t.me/addlist/nmnYZC22bwBlMjNk


ከአማራ ፋኖ በሸዋ የተሰጠ መግለጫ

የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት በደቡብ ወሎ ዳውንት ላይ ከብልጽግና ጋር ባደረጉት ድርድርና ስምምነት መሠረት የአማራን ፋኖ አደረጃጀትን በጋራ ለመዋጋት የተስማሙበትን አክብረዋል።

ለሕዝባችን የሚያሳዝን ቢሆንም ተገደን ድርጅታችንን እና ትግሉን መጠበቅ ስላለብን የአፋሕድ ገረድ ቅጥረኛ ከነሹም አብዴታ ጋር በመሆን ድርጅታችን ላይ ወረራ ፈጽሟል። በዚህ ወረራ በርካታ ኃይል ሲደመሰስ በርካቶች እጅ ሰጥተዋል። ለዚህ ድርጊታቸው እኛ ላይ ለፈጸሙት ሳይሆን ታጋዩ ላይ ለወሰድነው እርምጃ የአፋሕድ እና የአማራ ፋኖ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አመራሮችን ይቅር የማንላቸው መሆኑን እና የትግሉ ጠላፊዎች እነሱ መሆናቸው እንዲታወቅልን እንወዳለን። የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ እና የአገዛዙ ኃይል በጥምረት በአማራ ፋኖ በሸዋ ላይ እኩይ ድንገተኛ ጥቃት መሰንዘራቸውን እያሳወቅን፤

በተደረገበት ድንገተኛ ጥቃት የአማራ ፋኖ በሸዋ በድል ለመወጣት ተችሏል።

እንደሚታወቀው የአማራ ፋኖ በሸዋ በታኅሣሥ ወር በ2017 ዓ.ም. ለአማራ ሕዝብ ይጠቅማል ይበጃል ያልነውን አማራጭ በሙሉ በሥራ አስፈጻሚዎች የወሰነና የነበረን ልዩነት በውይይትና በንግግር ይፈታል ብሎ በማመን በጥር ወር ለ14 ቀን የአንድነት መርሃ-ግብር አዘጋጅተን መነጋገራችንን በውስጥም በውጭም ያላችሁ አካላት የትግሉ ደጋፊዎች ታውቃላችሁ።

ሆኖም ግን ይህንን የሠላም አማራጮች በመግፋትና የአማራን ሕዝብ ሠላም እና የሕዝባችንን የትግል ግብ አሳልፎ ለጠላት በመስጠት በድጋሜ የሕዝባችንን ሰቆቃ ለማስረዘም በአማራ ፋኖ በሸዋ ላይ በሰኔ 23/2016 ዓ.ም. እንዳደረጉት ወረራ፣ ዘረፋ፣ ዘለፋና ግድያ ድጋሜ በዛሬዋ ዕለት ማለትም 30/07/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምረው ከአገዛዙ ኃይል ጋር በጥምረት በአማራ ፋኖ በሸዋ ላይ ጥቃት ፈጽመዋል።

የአማራ ፋኖ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ መነሻውን ከሞጃናወደራ ወረዳ በአራዳ ጎጥ በኩል ወደ በዞ ቀበሌ፤ በአይዞሽ አሞራ ወደ ጊፍት ቀበሌ ወረራ ያረጉ ሲሆን፤ ሌላኛው የአገዛዙ ኃይል ለጠቅላይ ግዛቱ በማገዝ ከደብረ ብርሃን ወደ ዘንደጉር ውጊያ በማቅናት ጦርነት ከፍቷል።

ይሕንን ጥቃት የአማራ ፋኖ በሸዋ እንደ አመጣጡ ያለምንም ኪሳራ በማጥቃት በመደምሰስና ግብዓት በማግኘት ግስጋሴውን ወደፊት አድርጓል።

የጠቅላይ ግዛቱ ሴራ ይህ ብቻ አይደለም፤ ነፃ ያወጧቸውን ቀጠናዎች አገዛዙን ከመፋለም ወንድሙን ለመውጋት ጥሎ በመንቀሳቀስ ለአገዛዙ ኃይል ምቹ መደላድልን በመፍጠር ዓፄ ይኩኑ አምላክ ክፍለ ጦርና 7/70 ክፍለ ጦር ለማገዝ እንዳይቀሳቀሱ ከሰንበቴ ወደ አላላ ኃይል እንዲጨምርና የኤፍራታ ግድም ወረዳን አገዛዙ እንዲቆጣጠረው አድርገዋል።

በተጨማሪ የከሠም ክፍለ ጦር ለእገዛ እንዳይቀሳቀስና እንዳይተባበር ለማድረግ ደብረ ብርሃን ያለውን የአገዛዙን ኃይል ጋብዟል።

ይህ ማለት ሰሞኑን 'አቶ ሽመልስ አብዲሳ' የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት የተናገሩትን እና ያዘጋጁትን የሴራ ፖለቲካ ከጠላት ጋር በመተባበር በግልጽ አሳይተዋል።

"የአማራ ትግል ይጠራል እንጂ አይደፈርስም!"

የአማራ ሕዝብና የፋኖ ሠራዊት እንዲረዱን የምንፈልገው ለሰላም እጃችንን ዘርግተን እያለ በሴራ ከዋናው የአማራ ሕዝብ ጠላት ጋር በመጣመር በጦርነትም ይሁን በፖለቲካ ለሚዘምትብን በሙሉ እጃችንን እና እግራችንን አጣጥፈን የማንቀመጥ መሆናችንን ለማሳወቅ እንወዳለን።

በዚህ አጋጣሚ በሴረኞች እና በጥቅመኞች ተታላችሁም ይሁን ተገዳችሁ ወደ እርስበርስ ጦርነት የገባችሁ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን በሙሉ በሰላም ወደ አማራ ፋኖ በሸዋ መቀላቀል ለምትፈልጉ ያለምንም ጦርነት መቀላቀል ትችላላችሁ።

ክብር ለተሰውት!
ድል ለአማራ ሕዝብ!

መጋቢት 30 2017 ዓ.ም.
የአማራ ፋኖ በሸዋ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ክፍል




1, ይድረስ ለመላዉ አማራ ህዝብ
ለሰፊዉ የአማራ ህዝብ በኦዴድ መራዡ ብልጽግና በብአዴን መንገድ መሪነት ዘርህን ከምድር ላይ አጥፍቶ ታራቋን ኦሮሞያ በመገንባት ላይ ነው።ከዉስጥክ የበቀሉ እሾሆች ብአዴን የሚባሉ የፊኝት ልጆች አንድ አድማ ብተና አድማ መከላከል እንዲሁም የአገር ዳር ድንበር መጠበቅ ያለበትን ተቋም በድሮን በጀት በሜካናዝድ ጦር እየጨፈጨፈ ይገኛል ትላት ከወያኔ ወረራ የመከተልህ የአማራ ልዩ ሀይል ትጥቅ እና አደረጃጀት አፍርሶ ለራሱ ስልጣን ማስጠበቂያን አማራን በአማራ ማጥፍት በሚለው የኦዴድ መራዡ አገዛዝ በብአዴን አጋፍሪነት ሴቶችን እየደፈረ ህጻናትን አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ሳይቀር እየገደለ ቀጥሏል።ስለሆነም የተለያዬ  አደረጃጀት ፈጥሮ አንተን ለመዉረር የሰፈሰፈ የኦዴድ መራዡ ወራሪ  ከደገሰልህ የጥፋት ወረራ እራስህን አድን እያልን ጥሪ እናቀርባለን።    ይሁን እንጅ እስከመቼ ድረስ ልጆችህን ለሞትና" ሀብትና ንብረትክን ለዉድመት አጋልጠዉህ ይቀጥላሉ ?በመሆኑም ከማንኛዉም ጥፋት እራስህን እና ቤተሰብህን ጠብቅ። ከአንተ የሚፈልግ ምንም ነገር የለም።
ዘርህን ሊያጠፍ የመጣ ወራሪ በምትችለው ሁሉ ተፍለመው ጅብ ከሚበላህ በልተኧው ተቀደስ እያልን በመረጃ:በወታደር :በገንዘብ :በቁሳቁስ በማንኛውም መንገድ የአብራክህ የወጡ የአማራ ፋሞ አደረጃጀቶችን እንድትደግፍ  የጥሪ እናቀርባለን። ነፍሰ ጡር እናት እንዳትታከም ሆስፒሉንና መዳኒቱን ዘርህን ሊያጠፍ ሰራዊት ሞልቶታል ያለውን እንደምንም በአካባቢው ማህበረሰብ የተሰራ ትምህርት ቤት በድሮን እያወደመው እና ካንብ አድርጎ እያወደመው ነው።ስለዚህ  አንተንም ሆነ ቤተሰብህን የማጥፋት አዳጋ  ስለተደቀነብህ እራስህን እና ቤተሰብህን ከጥፋት ታደጋቸዉ።
2. ለአማራ የመንግስት ሰራተኞች" አክቲቪስቶችና ባለሃብቶች:-
የአሸባሪው የአብይ አህመድ አገዛዝ  የአላማቸዉ ማስፈጸሚያ እንዲሆን ብአዴን በሚባል ድርጅት ሚኒሻ እና አድማ ብተናን በተለያዬ ጥቅም ይዞ ወንድም ወንድሙን እንዲገል እየሰራ ነው። አሳሳቢዉ ሁኔታ በጦርነት የሚሞቱ ወጣቶች እና ንጹኋን የሚወድመዉ ሃብትና ንብረት ብቻ አይደለም። የአማራን እሴቶች እና ማንነቶች ፈጽሞ በማጥፍት ታላቋን ኦሮሞያ መገንባት ነው ለዚያም ነው  ለማያቋርጥ እግታ:ጅምላ ግድያ እና ማፈናቀልን ስራዬ ብሎ የያዘው። ስለዚህ በሁሉም ዘርፍ የማህበረሰቡን ችግር በሚገባ በመግለጽ ከፈጽሞ ጥፍት መታደግ ታሪካዊ ሀላፊነት አለባቹህ እንላለን።

3,  ለአማራ የሲቨል እና ወጣት  አደረጃጀቶች ይህን የዘር ማጥፍት በማውገዝና ግፍን ለአለም በማጋለጥ የትግሉ አጋር እንድትሆኑ እንላለን።
4. አሁንም ከአገዛዙ  ጋር የተሰለፋችሁ የአማራ ተወላጆች እና ኢትዮጵያውያን ፦ዓላማዉን በማታቁት ጦርነት ዉስጥ ገብታችሁ ገና በለጋ እና በወጣትነት እድሚያችሁ፣ ለፍተዉና ጥረዉ ያሰደጓችሁን ቤተሰቦችን ዋጋ እንኳን በአግባቡ ሳትከፍሉ አላስፈላጊ መስዋዕትነት እየከፈላችሁ ትገኛላችሁ ይህም አንድም ተገዳቹህ ሌላም ከዚህ ቀደም በነበረው ስም እና ሀላፊነት ሀገር ልጠብቁ መሆኑን እንረዳለን ስለሆነም በወንድሞቺችን ላይ አተኩስም እንድትሉ አልያም በገኛቹህት አጋጣሚ ከቻላቹህ እንቅፍት ከሆነ አመራር ላይ እርምጃ ወስዳቹህ ከእነ ትጥቅም ይሁን ባዶ እጃቹህን ለወገን ሀይል እጅ እንድትትጡ እያለን እኛም በአማራ ወግ በሀል ለመቀበል ዝግጁ መሆናችንን እንገልጻለን። የምትከፍሉት መስዋዕት የሀገር  ጥቅም ለመጠበቅ ቢሆን መልካም ነበር። ይሁን እንጂ የእናንተ መስዋዕትነት ሀገርን ለሚያፈርስ አንባ ገነን አሸባሪ የፊት መሪ ሁናቹህ ሀገር  ከተዳከመ በኋላ ታላቋን ኦሮሞያ ለመገንባት ያለመ ቡድንን እየደገፍቹህ መሆኑን አውቃቹህ አደብ ግዙ ።
        ድል ለህዝብ ልጅ ፋኖ

የአማራ ሚዲያዎች ህብረት
29/07/2017 ዓ.ም


በአማራ የህልውና ትግል ላይ ግንባር ቀደም መረጃዎችን የሚያደርሱ ሚዲያዎች እንጠቁማቹህ።
https://t.me/addlist/nmnYZC22bwBlMjNk


አጨደው ከመረው!!

ኩታበር ወረዳ ልዩ ስሙ ልጎት በሚባል ቦታ ከደሴ 30km ርቀት ላይ ከ2ቀን በፊት በተደረገ ባንዳን የማፅዳት የመጀመሪያ ዙር ፅዳት የሚኒሻ እና ፖሊስ አስከሬን ወደ 47 ከፋ ብሏል። ፋኖ ሙስሊም ጠል ነው እያልሽ የምታለቃቅሺ የኩታ በር ባንዳ ግለሰብ ይቀጥላል ገና አስረግጬ ነው የምነግርሽ!!

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


የቀስተደመናውን ውበት እያዩ ለመደሰት የዝናቡን አሰልቺነት መታገስ የግድ ነው "

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


የውጊያ ዜና!

ዘመቻ አንድነት በጎጃም ግንባር|ደጀን

መጋቢት 28/2019 ዓ.ም

ዛምበርሃ ብርጌድ መጋቢት 28/2017 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት1:30 ድረስ በደጀን ወረዳ ጉባያ ከተማ  በጠላት ካምፕ ድረስ በመግባት ባደረጉት እልህ አስጨራሽ ዉጊያ 17 የጠላት ኃይል እስከወዲያኛዉ ሲሸኙ ግማሹ የአልጋ ቁራኛ ሁኗል። የፋኖን ምት መቋቋም ያቃተው የጠላት ጭፍራ አስከሬን እንኳን ሳያነሳ ፈርጥጦ ራሱ ፋኖና የአካባቢው ማህበረሰብ እየቀበሩት ይገኛል።

በተጨማሪም በደጀን ወረዳ ሰብሸንጎ ቀበሌ የሚገኘዉ የጠላት ሀይል አካባቢዉን ትቶ ፈርጥጧል።

የአማራ ፋኖ በጎጃም
መጋቢት 29/2017 ዓም

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


ሰበር ዜና ጥብቅ ምስጥር!!!💥

የአብይ ከሚድያ መጥፋት -ምንስ ተፈጥሮ ነው??

ካሜራ ቀደዳ የሚወደው የጨቋኙ አገዛዝ መሪ ከካሜራ እይታ ከራቀ ድፋን ሶስት ሳምንታት ተቆጠሩ። በበዓለ ሲመታቸው ወጥተው “እኛ በከፍታ ላይ ነን!” “ማንም አይገለብጠንም!” የሚለውን መፈክር ሳያሰማ ቀርቶዋል!

እዚህ ላይ አንዳንዶች የኢሳያስን ምሳሌ እየጠቀሱ ከሚድያ መጥፋት ከኢሱ የለመደው አዲስ ጨዋታ ነው ሊሉ ይችላሉ። ነገር ግን የአብይን ባህሪ ላወቀና ሚድያ ላይ ላለመጥፋት የሚያደርጋቸው አነጋጋሪ ነገሮች ላስተዋለ፦

ለአብነት ያህል “ድሮን ሰራሁ!” “መሳሪያ መሸጥ ጀመርን”፣ “በስንዴ ምርት ከአፍሪካ አንደኛ ነን!” “የኳስ ጨዋታው”፣ “ሽንኩርት እንጂ ዶሮ እየበላችሁ አይደለም”፣ ጉብኝቶቹ የሚያሳዩት ከሰዉ አዕምሮ ላለመውጣት የሚያደርገው መፍጨርጨር ኹኖ ሳለ ዛሬ ላይ ይህንን ትልቅ የበዓለ ሲመት ዕድል አግኝቶ እንዴት ሳይታይ ቀረ?

ግን ምን ኾኖ ይሆን? እንደ መለስ ዜናዊ ሞቱን በኢቲቪ በሰበር ዜና ልንሰማው ይሆን እንዴ?? አንድ አምሐራ ዕዝ ሚዲያ መረጃዎችን ከውስጥ የደህንነት አካላት በትንሹም ቢሆን ፈልፋላ ሰብስባለች አብራቹህን ቆዩ!!

የብልፅግና አሸባሪ ቡድን መሪ አብይ አህመድ ባለፉት ጥቂት ወራት ከፍተኛ የጤና እክል ገጥሞት እንደነበረ አሁን ላይም እንዳገረሸበት አንድ አምሐራ ዕዝ ሚድያ ከተለያዩ አካላት ለማወቅ ችላለች። ለአገዛዙ ቅርብ ከሚባሉ ሰዎች ለማወቅ እንደተቻለው አብይ ክብደቱ በከፍተኛ ሁኔታ እንደቀነሰ፣ ከጀርባው ያለው የጭንቅላቱ ጠባሳ በከፋተኛ ሁኔታ እየሰፋ እንደሄደ፣ ጸጉሩ እጅግ ሲበዛ እየሳሳ እንደሄደ፣ ከፋተኛ የሳይኮሎጂ ሀኪሞች እንዳደረሱን መረጃ ከሆነ መረጋጋት እንደማይታይበት መቅበዝበዝ እንደሚያበዛ ለአንድ አምሐራ ዕዝ ሚዲያ አንድ ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ ከፋተኛ የሳይኮሎጂ ሳይካትሪስት ሹክ ብሎናል። እንቅልፍ የለውም ወይም ወዳጆቹ እንደሚሉት ስልጣኔን በሌሊት ይነጥቁኛልብሎ ስለሚፈራ ሌሊት አይተኛም። ከተማውን ይዞራል። ስለዚህ ቀን ለመንቃት ሲል ከደቡብ አፍርካ ያስመጣው ሬድ ቡል (red bull) አብዝቶ ይጠጣል (የአገር ውስጡ ሬድ ቡል ይመርዙታል ብሎ ይፈራል)።ቀንም ላይ ስልጣኔን አጣለሁ ፍራቻው ሰንቆ ስለሚይዘው ሜክሲኮ አካባቢ በሚገኘው የድሮን መቆጣጠሪያ ክፍል በመግባት አዲስ አበባን በድሮን ይቃኛል። 67 የሚደርሱ ጠባቂዎቹንም ቀይሯል።አሁን ላይ ማንንም አያምንም።

አንዳንድ በከፋተኛ ጥንቃቄ የጠየቅናቸው የቅርብ ሰዎች ደግሞ የአብይ ችግር ቀድሞ ያደረገው የአዕምሮ ቀዶ ጥገና ውጤት ነው ይላሉ። ከአመታት በፊት በዱባይ የተደረገለት ቀዶ ጥገናው በጊዜው የተሳካ ቢሆንም አሁን ላይ መልሶ ሳያገረሽበት አይቀርም የሚል መላ ምት ያስቀምጣሉ። አብይ ጠቅላይ ሚኒስቴር ከመሆኑ በፊት አዲስ አበባ በሚገኘው የኮርያ ሆስፒታል ከጭንቅላቱ ላይ ከፋተኛ የሆነ የረጋ ደም/ኢንፌክሽን ይመጠጥለት ነበር። ጠቅላይ ሚኒስቴር ከሆነ በኃላ ነው ወደ ዱባይ በመሄድ ዘላቂ መፍትሄ ለማግኘት ቀዶ ጥገና ያደረገው።

አብይ የሚተካው ምትክ ወይም ወራሽ አላዘጋጀም። ተተኪ የሌለው መሪ ደግሞ ከስራው ቦታው አይጠፋም። የጠፋ ጊዜም ትቶት በሄደው ላይ ሁሉም እንዲጣሉና እንዲጫረሱ ያደርጋል። ይህን የሚያደርግበት ዋንኛ ምክንያት ከሞተም በኃላ “አሁን መለስ ዜናዊ ይሻል ነበር እንደምንለው አብይ ከሱ የባሰ ሰው በመተካት አብይ ይሻል ነበር እንዲባል ይፈልጋል። “እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል እንዳለችው አህያ” መሆኑ ነው!

የአብይ መጥፋት ለሚቀጥሉት ሳምንታት ከቀጠለ በብልጽግና ቤት ውስጥ መናቆር የሚጀምር መሆኑ ለማንም ግልጽ ነው። ለምን ቢባል ባንዳው ተመስገን ጥሩነህም ሆነ አደም ፋራህ ይህን የብልጽግና ስብስብ የሚመሩበት ስብዕናና እውቀት የላቸውም።

የኦህዴድ ስብስብ የራሱ ሰው ወደፊት እንዲመጣ ይፈልጋል። ይህም በኦህዴድ ውስጥ ሽኩቻ ይፈጥራል። በዚያ ላይ አሁን በስልጣን ላይ ያሉት የኦህዴድ ስብስቦች እርስበርሳቸው የሚጠላሉ ናቸው። ሽመልስና አዳነች አይዋደዱም። ፊልድ ማርሻል ብርሀኑና የአየር ኃይሉ ይልማ መርዳሳ እሳትና ጭድ ከሆኑ ሰነባብተዋል። ሁላቸውም የሚያጋምዳቸው ኃይል ቢኖር አብይ፣ የዘረፉት ሀብትና የበደሉት ህዝብ ተጠያቂ ላለመሆን ብቻ ነው።

በዚህ ሁኔታ ብልጽግና በስልጣን የመቆየቱ ነገር አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል። ስለዚህ የመከላከያ ጄነራሎች ወደፊት የሚወጡበት  አጋጣሚ ከፍ ይላል። ይህ የሚሆንበት ዋነኛ ምክንያት የአብይ መጥፋት መከላከያን ያፈርሰዋልና። ለምን ቢባል በአሁን ሰዓት መከላከያ እየተዋጋ ያለው የአብይን ጦርነት እንጂ ለኢትዮጵያ ልዑላዊነት ባለመሆኑ ነው። በዚህን ጊዜ እንደ TDF ፋኖና OLA ያሉ ኃይሎች ውጊያቸውን አጠናክረው ከተሞቹን የሚይዙበትና የሚያስተዳድሩበት እንዲሁም ወደ አዲስ አበባ የመምጣት ዕድል ይፈጠርላቸዋል።

የወገን ሃይል/የአማራ ፋኖ በጎጃም፣የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር፣የአማራ ፋኖ በወሎ(ቤተ~አምሐራ)፣የአማራ ፋኖ በሸዋ በፋጥነት የአንድነት ምስረታውን ማፋጠን ይኖርባቸዋል፤ ካለዛ ነገሮች በፋጥነት አቅጣጫቸውን ይስታሉ።

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


ብራቮ አፋጎ! - አንደኛ ክፍለ ጦሮቹ ከሪፎርም ማግስት በመዲናዋ🔥


ከአማራ ሚድያዎች ህብረት ለፋኖ አመራሮች የተላለፈ አጭር መልዕክት!!

#ሼር_ፖስት

"በቅርቡ አንድ ሆነን እንመጣለን፣ ጠብቁን" የፋኖ አመራሮች

እኛ ግን እንዲህ እንላችኋለን "ከክርስቶስ ጋር ነው እንዴ ምትመጡት? በቅርቡ ማለት እስከ መቼ ነው? ጎጠኛ ናችሁን? ሰፈርተኛ ናችሁን? ለራሳችሁ ክብር ነው ወይስ ለአማራ ክብር ነው ምትጨነቁት? ባለፈው ላይ ሎጎውን ጨርሰናል ሌላው ነው እንጂ ስትሉ ሰማን። እኛ ስለሎጎ ምን ጨነቀን? ምን አገባን? እናንተን የምናምናችሁ መቼ ነው? የምንወዳችሁ የምናከብራችሁስ መቼ ነው? ዐማራዊ ቤቱ ይሰራ፣ ይቁም። ከዛ በኋላ እየተያ ለቤቱ ማገሩንም፣ ምሰሶውንም፣ ወራጁንም ማስተካከል ይቻላል።

ነገር ሲበዛ ይሰለቻል። ሁሌ አንድ ሁኑ እያሉ ማውራት ይሰለቸናል። ልክ እንደዛ ሁሉ ሁሌ በቅርቡ አንድ እንሆናለን ማለትም ይሰለቸናል፣ እንሰለቻችኋለን!

አንድ ሁኑ ካልሆናችሁ ለአዲሱ ትውልድ፣ ለአዳዲሶቹ ወጣት ኃላፊነታችሁን አስረክቡ!!! እናንተን እንደ ክርስቶስ ለመጠበቅ አቅሙም፣ ሞራሉም፣ ጊዜውም የለንም።

©የአማራ ሚድያዎች ህብረት

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


በአማራ ክልል የሚካሄደውን ምክክርና አጀንዳ ማሰባሰብ በተመለከተ ከአማራ ሕዝባዊ ማህበራት ፎረም የተሰጠ መግለጫ

የአማራን የዘር ማጥፋት ወንጀል በምክክር ማራዘምና ማስቀጠል አይቻልም፤ እኛም አንፈቅድም!

የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽሞ እና አስፈጽሞ አንገቱን ቀና አድርጎ መሄድ እንደ ጌጥ በሚቆጠርበት ሀገር በምክክር ሰበብ ወንጀልን መደበቅ ወንጀለኝነት በመሆኑ የተከበረው የአማራ ህዝብ ከዚህ ደም ንፁህ መሆናችንን በአማራ ሕዝባዊ ማህበራት ፎረም ስር የተካተትን አባል ማህበራት እናሳውቃለን።

የተቀናጀ፣ ተከታታይ እና ሥልታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም እና በማስፈጸም የአማራን ሕዝብ ማሸማቀቅ፣ አንገቱን ማስደፋት እና ፖለቲካዊ ድል ማግኝት ሆኖ እንዲቀጥል ስለማንፈቅድ እንደ ሲቪል ማህበር ከህዝባችን ጎን ለመቆም በዛሬም እንደ ትናንቱ ቃላችንን እናድሳለን፤ ለቃላችንም መከፈል ያለበትን ዋጋ እንከፍላለን!

የዘር ፍጅት ፖለቲካ አራማጁ እና ሽብርተኛው አማራ ጠል ሀይል ከይፋዊ እና ህቡዕ አጋሮቹ ጋር በመተባበር በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈጸሙ ያሉትን የዘር ማጥፋት ወንጀል አጠናክረው በገፉበት በዚህ ሰአት፤ በብዙ ምዕራፍ በተከፈለው የተቀናጀ፣ ተከታታይ እና ሥልታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል ዕቅድ ቀጣይ ክፍል ስልት እየተነደፈ በሚገኝበት ጊዜ፤

በአማራ ሕዝብ ላይ የተደገሰው ሰፊ፣ ተከታታይ እና ሥልታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል በአጋጣሚ እና በደም ፍላት የተፈጸመ እና እየተፈጸመ ያለ ድንገተኛ ክስተት እንዳልሆነ ሁሉም በተረዳበት ሰአት፤ በርካታ የፎረሙ አባል ማህበር አባላት፣ የአማራ የነፃነት ታጋዮች፣ ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ ሀይሎችና አንቂዎች በግፍ በታሰሩበት በዚህ ወቅት፤

የፌዴራል እና የክልል መንግስታት በአማራ ሕዝብ ላይ ሲፈጸም የቆየውን እና እየተፈጸመ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል በመካድ፣ በመሸፋፈን፣ በማቃለል እና ወንጀሉን በስሙ ባለመጥራት፤ በአማራ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማስቆም፣ ለመከላከል እና ቀጣይነቱን ለመግታት የሚያስችል የፖሊሲ፣ የስትራቴጅ እና ተግባራዊ እርምጃዎች ለመውሰድ ፈቃደኛ ባለመሆን እና ዳተኛ በመሆን፤ በዘር ማጥፋት ወንጀሉ በይፋ እና በህቡዕ ተሳትፎ እያደጉ ያሉ ወንጀለኞች በሕግ አግባብ እንዳይጠየቁ በማድረግ፤ ሁሉንም የኢትዮጵያ ሕዝብ ወደ ሲኦል ይዘው ለመውረድ እና ኢትዮጵያን ለመበተን ምለው የተገዘቱ ቡድኖች በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈጸሙት ላለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተባባሪ ሁነዋል በተባበረ ክንድ ዘመቻ በከፈቱበት በጥቁር መዝገብ በሚቀመጠው በዚህ ወቅት በምክክር ኮሚሽን ካባ የአማራን መከራና ሰቆቃ ለማራዘም አባሪና ተባባሪ አንሆንም። በዚህ የአማራን እልቂትና መከራ ለማራዘም የሚሳተፉ የሲቪል ማህበረሰብ አባላት ቆም ብላችሁ እንድታስቡ እያሳሰብን፤

ሁሉን አቀፍ፣ አካታች፣ የነፃነት ታጋዮችና በህዝብ አመኔታ የተሰጣቸው አካላት ጋር በሚደረጉ ማንኛውም የሰላምና የእርቅ ጉባኤ ለመሳተፍ ፍላጎት ያለን መሆኑን እያረጋገጥን በአማራ ስም ጥቁር አማሮችን በኩትራት አውሮፕላን ጭኖ በማምጣት የሚደረግ ምክክር ወይም አጀንዳ ማሰባሰብን አንቀበልም። በወግ በእምነት በጨዋነት ያደግን አማራዎች በመሆናችን እንደዚህ አይነት ነውረኛ ድርጊት ላይም የማንሳተፍ መሆኑን የተከበረው የአማራና የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲያውቅልን በአክብሮት እናሳውቃለን።

የአማራ ሕዝባዊ ማሕበራት ፎረም (አህማፎ)
ባህርዳር፣ አምሓራ
27/7/2017 ዓ.ም

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!




ደብረማርቆስ ገብቶ ሁለት የፀጥታ ሃላፊዎችን ያስወገደ ጀግና ሽጉጥ ሽልማት ሊበረከትለት ነው።

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


ነገረ ይታገሱዎች፦ይታገሱ አዳሙ ፤ ይታገሱ አራጋው ፤ ይታገሱ እሸቴ።

የምንግዜም የአማራ ሰማዕታት!!

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


በአማራ የህልውና ትግል ላይ ግንባር ቀደም መረጃዎችን የሚያደርሱ ሚዲያዎች እንጠቁማቹህ።
https://t.me/addlist/nmnYZC22bwBlMjNk


💥 የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር
               ቢቲወደድ አያሌዉ መኮነን ብርጌድ

የቢቲወደድ አያሌዉ መኮነን ብርጌድ ሁለተኛ ዙር first Aid ስልጠና እያሰለጠነ ይገኛል።
እኒህ ሰልጣኞች በዉጊያ ሰዓት አግላይ ጋር በመሆን የቆሰለን ታጋይ በማዉጣት የመጀመርያ እርዳታ የሚያደርጉና  በየ ሻለቃቸዉ ድንገተኛ ህመም ያለባቸዉን የመጀመርያ እገዛ አድርገዉ ወደ ዋነዉ የብርጌድ የጤና ተቋም የሚያደርሱ ናቸዉ።

    የብርጌዱ የጤና ሃላፊ ዶ/ር መጣለም አበረ እንዳሉትም እኒህን ሰልጣኞች አሰልጥነን ካስመረቅን በሁላ ከብርጌድ አመራሮች ጋር በመነጋገር  ተገቢዉን ግብዓቶች ለማቅረብ ዝግጁ ነን።

     ቀጣይም ከዚህም በላይ በዘመነ መንገድ ስልጠናዉን አጠናክረን ቀጥለን ዉድ የሆነዉን የሰዉ ል ጅ ህይወት ለመታደግ ቃል እንገባለን ብለዋል።
      
            አመሰግናለሁ።
   
                   ፩አማራ
                  ድል ለፋኖ፣
         ክብር ለተሰዉ ሰማዕታት።
             እናሸንፋለን!!
የአማራ ፋኖ በጎጃም የጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር የቢቲወደድ አያሌዉ መኮነን ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ Abebe Amlakie (ማንከቻዉ)

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


አድማ መከላከል አባላት፣
የሚሊሻ አባላት፣
በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ የምትገኙ አባሎች!!

ልክ ያዝ እንዳሉት ውሻ ከፋኖ በማታውቁት ጦርነት ውስጥ ገብታችሁ ውድ ሂወታችሁን እና አካላችሁን ከምትገብሩ ለምንድን ነው የምንዋጋው ብላችሁ እራሳችሁን ጠይቁ?

ከአሁን በፊት በተመሳሳይ ተታለው ወደ አድማ ብተና የገቡ የት ደረሱ ብላችሁ ጠይቁ?
በአካባቢያችሁ ያሉ የሞቱ የአድማ ብተና፣ የሚሊሻና የመከላከያ ሰራዊት ቤተሰቦች እንዲሁም የአካል ጉዳት የደረሰባቸውን  ማንም ዞር ብሎ አላያቸውም!
ነገም የእናንተ እጣፈንታም ተመሳሳይ ስለሆነ ዛሬ ቆም ብላችሁ እራሳችሁን ፈትሹ፣ አቋማችሁን በማስተካከል በስልጣን ላይ ያለውን የአብይ አህመድ ወንጀለኛ ቡድን እና በኢትዮጲያ ፍርስራሽ ላይ ኦሮሚያ የሚባል አገር ለመመስረት ታች ላይ ከሚል አገርህን ነፃ እምውጣ!

ውድ የአድማ በታኝ ቤተሰቦች ልጆቻችሁን ምከሯቸው። መንግስት ይመጣል፣ ይሄዳል፣ ልጆቻችሁ አገር  ከሚያፈርስ አብይ አህመድ ጎን ሆነው ፋኖን ቢወጉና ለፋኖ ትግል እንቅፋት ቢሆኑ ነገ እናንተም ከህዝብ ትነጠላላችሁ!

አገርን ሊያፈርስ ከሚፈልግና ህዝብን ሰራዊት አሰማርቶ በምድር፣ በአየርና በድሮን ከሚጨፈጭፍ አብይ አህመድ ጎን ከተሰፈ አድማ በታኝ "ቅጥረኛ ባንዳ" ጋር ፣
1ኛ) አብራችሁ አትዋሉ፣
2ኛ) ማህበር አትጠጡ፣
3ኛ) ቁብ አትጣሉ፣
4ኛ) ቤተክርስትያን ላይ ሆነ መስጊድ ላይ አብራችሁ አትፀልዩ!!
5ኛ) ከባንዳ ጋር አትጋቡ!

~ ይህ አድማ በታኝ እና ሚሊሻ ዛሬ አብይ አህመድ ገንዘብ ከፍሎት በህዝብ ልጅ በሆነው በፋኖ ላይ የዘመተ ነገ የውጭ መንግስታት ገንዘብ ቢከፍሉት በህዝባችን ላይ መዝመቱ አይቀርም!

ይህ አድማ በታኝና ሚሊሻ በጣሊያን ወረራ ወቅት ከጣሊያን ጎን ሆነው ህዝባችንን ከወጉ "ባንዳወች" ጋር በምንም አይለዩም!

 ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


ቻው ብሬን (መትረየስ) ተኳሿ!

ንጹሀንን ሲገድል፣ ሴቶችን ሲደፍር ከርሞ ሲቀነጀሽ በሆነ ቦታ እሪታ በዛ፤ መልካም ጉዞ! 😁

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!

20 last posts shown.