ታጋይ አምሓራ


Channel's geo and language: Ethiopia, English


ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም !
መረጃ፣ ጥቆማ፣ ሀሳብና አስተያየት ለማድረስ @TheGreatHQ ን ይጠቀሙ።

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, English
Statistics
Posts filter


ወቅታዊ፣ታማኝ፣ፈጣን መረጃዎችን ከግንባር የምታገኙበት ምርጥ ቻናል ልጠቁማቹ በእርግጠኝነት ታተርፋበት አላቹ!!

https://t.me/andeamharamedia


የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተአማራ) ምስራቅ አማራ ኮር ሁለት ዞብል አምባ ክፍለጦር በታሪካዊቱ መርጦ ከተማ 129ኛውን የአድዋ ድል በዓል በድምቀት አክብሯል።
 
ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


🔥#የጥቁር_ህዝብ_ኩራት‼️
#ዓድዋ_129
#ዝክረ_ዓድዋ

📜📜ዓድዋ ሲነሳ የሚወሱ ቦታዎች📜📜

የዓድዋ ጦርነትና የተገኘው ድል ሲነሳ በርካታ የሚወሱ ቦታዎች ያሉ ቢሆንም ዋና ዋና የሚባሉት የሚከተሉት ናቸው ደሴ ሙዚየም ፣ አንጎለላ ፣ ውጫሌ ፣ወረኢሉና አድዋ ።

#ደሴ_ሙዚየም
ሙዚየሙ ከደሴ ወደ አዲስ አበባ መውጫ በስተቀኝ የሚገኘውና በተለምዶ ዲቪዥን በመባል ከሚጠራው ቦታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ ከተደራጁ ሙዚየሞች ውስጥ አንዱ እንደሆነ ተነግሯል።በሙዚየሙ ውስጥ ከአጼ ምንሊክ ለንጉስ ሚካኤል የተበረከተው ስልክ፣ በአድዋ ጦርነት ጥቅም ላይ የዋሉ መሳሪያዎች እና በርካታ ውድ ቅርሶች ይገኙበታል፡፡

#አንጎለላ
አንጎላላ የአድዋ ጦርነት የመሩት የአጼ ምኒልክ የትውልድ ቦታ ነው፡፡

አንጎለላ አድዋ ላይ ጣሊያንን ድል ያደረጉት የሆኑት ዳግማዊ አጼ ምንልክ እና ፊታውራሪ ገበየሁ(አባ ጎራው) የተወለዱባት ከተማ ናት፡፡በአድዋ ጦርነት ሲፋለሙ የወደቁት የፊታውራሪ ገበየሁ አጽም ያረፈውም በከተማዋ በሚገኘው አንጎለላ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡

#ውጫሌ
ለታሪካዊው የአድዋ ጦርነት መነሻ በመሆን ከሚጠቀሱ ምክንያቶች መካከል የውጫሌ ውል ቀዳሚው ነው፡፡ የውጫሌ ውል በንጉሥ ምኒልክ እና በጣሊያን ንጉሥ ኡምቤርቶ ወኪል ኮንት ፔዮትሮ አንቶሎኒ መካከል በአሁኗ በአምባሰል ወረዳ ውጫሌ በምትባል ቦታ ሚያዚያ 25 ቀን 1881ዓ.ም የተደረገ የውል ስምምነት ነው፡፡

የውጫሌ ውል 20 አንቀጾች የነበሩት ሲሆን በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ያስነሳው አንቀጽ 17 ነው፡፡ አንቀጽ 17 በአማርኛ “የኢትዮጵያ
ንጉሠ ነገሥት ለሚፈልጉት ጉዳይ ሁሉ በኢጣሊያ መንግስት አጋዥነት መላላክ ይቻላቸዋል፡፡” የሚል ሲሆን ቀጥተኛ ትርጉሙም የኢትዮጵያ መንግስት
ከፈቀደ ወይንም ከፈለገ በኢጣሊያ በኩል ከውጭ መንግስታት ጋር ግንኙነት ማድረግ እንደሚችል
የሚጠቅስ ነው፡፡

የአንቀጹ የጣሊያንኛ ትርጉም ግን “የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ አገር መንግስታት ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግስት
አማካኝነት ማድረግ ይገባዋል፡፡” የሚል ነበር፡፡ ኢትዮጵያ ይህ አንቀጽ ሉአላዊነትን የሚጥስ በመሆኑ ውሉ ይፍረስ ስትል ጥያቄ ብታቀርብም፣ በጣሊያን በኩል ተቀባይነት በማጣቱ የአድዋ ጦርነት ሊቀሰቀስ ችሏል፡፡

#ወረኢሉ
ወረኢሉ በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች ውስጥ አንዷ ናት። ከተማዋ ቀደም ባለው ጊዜ ‹‹ዋሲል›› በመባል ትጠራ እንደነበረ ይነገራል፡፡
አንዳንዶች ግን የከተማዋን መመስረት ከአጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ጋር ያገናኙታል፡፡

በታሪክ የወረኢሉ ስም ጎልቶ የሚነሳው ዳግማዊ አጼ ምኒልክ ለአድዋ ጦርነት የክተት አዋጅ በአሳዋጁበት ጊዜ የሸዋ እና ደቡብ ሰራዊት በአንድ ማዕከል እንዲሰባሰብ የመረጧት ቦታ በመሆን በዘመኑ ለሰራዊቱ ትጥቅ እና ስንቅ ማዘጋጃ ማዕከል በመሆንም ለተመዘገበው ድል ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክታለች፡፡

ከታሪካዊነቷ አንጻር ሲታይ ወረኢሉ አሁንም ከፍተኛ የመሰረተ ልማት ችግር እንዳለባት ይነሳል።

#አድዋ
አድዋ በ1888 ዓ.ም ጦርነቱ የተካሄደበት ቦታ ሲሆን፤ ጦርነቱ በኢትዮጵያ ድል አድራጊነት በመጠናቀቁ ምክንያት በየአመቱ የድል በዓል
የሚከበርበት ቦታ ነው፡፡ የአድዋ መልካምድራዊ አቀማመጥ ተራራማ ሲሆን፣ ይህም ለኢትዮጵያውያን አርበኞች ማሸነፍ ሚና እንደነበረው ታሪክ ያስረዳል፡፡

በአድዋ ኢትዮጵያውያን የጣሊያንን ጦር ካሸነፉበት ጊዜ አንስቶ አድዋና የዓድዋ ድል በበርካታ ሀገራት በሚገኙ ጥቅር ህዝቦች ዘንድ የነፃነት ምልክት ሆነው ተወስደዋል፤ ለነፃነት ትግልም መነሳሳትን ፈጥረዋል፡፡

ምንጭ ፦ ልዩልዩ

                 ***
ሀገርን ከነድንበሩ፣
ታሪክን ከነባህሉ፣
ቋንቋን ከነፊደሉ ያቆዩልን፣
ለዛሬው ማንነታችን የአካል እና የህይወት መስዋዕትነት የከፈሉልን የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖችን እና አርበኞቻችንን እናመሰግናለን!
#ክብር_እነሱ_ወድቀው_ኢትዮጵያን_ከእነሙሉ_ክብሯ_ላስረከቡን_አርበኞቻችን_

#የጥቁር_ህዝብ_ኩራት
#ዓድዋ_129
#የኢትዮጵያውያን_ድል
#VictoryofAdwa
#Ethiopia

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


23/06/2017 ዓ.ም

   


Forward from: አንድ አምሐራ ዕዝ💪
የጥንቃቄ መልዕክት ከአንድ አምሐራ ዕዝ ሚዲያ!!

ሁልጊዜ የአድዋ ክብረ በዓል በሰላም እንዳይከበር የሚፈልገው ጨቋኙ ባህል፣ ታሪክ መራሹ የብልግና መንግስት ሲፈልግ በአስለቃሽ ጭስ ሲያሻው በቆመጥ ሲደበርው ደሞ የሰው ደም በጠጡ ቀይ ቦኔት ለባሾች እያስፈራራ ህዝቡን በመረበሽ ድባቡ እንዲጠፋ በየአመቱ እንደሚሰራ ሀቅ ነው።

ዘንድሮም ነገ የሚከበረው የአድዋ የነፃነት አርማ በዓል ላይ የተለየ መልዕክት ያስተላልፋሉ ያላቸውን ወጣቶች በተለያዪ ቦታዎች ላይ በደህነቶቹ አማካኝነት እያፈሰ መሆኑን መረጃ ደርሶናል። በነገው መርሀ ግብር ላይም አረንጓዴ፣ቢጫ ቀይ ባንዲራ፣ የእምዬ ምሊኒክ እና የእቴጌ ጣይቱን ቲሸርት የለበሱ ወጣቶችን በተናጠል ለማሰር ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ደህንነቶች እንደሚሰማሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ስለሆነም የአዲስ አበባ እና የአማራ ተወላጅ ወጣት እራስህን ከመራሹ ብልፅግና ሰራዊት እንድትጠብቅ መልዕክት ለማስተላለፋ እንወዳለን!!

ድል ለአማራ ህዝብ💪💪💪
ድል ለአማራ ፋኖ💪💪💪

መልካም የአድዋ የነፃነት በዓል!!
ጥቁሩ የነጩ ጌታ!!

......አንድ አምሐራ ዕዝ ሚዲያ
22/06/2017ዓ.ም

https://t.me/andeamharamedia


ክብር ተሰውተው ሀገር ላቆዩልን ጀግኖች አባቶቻችን‼️
አድዋ129💚💛❤

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


የአማራ ፋኖ በጎጃም የ24 ስዓት አብይት ሁነቶች
=== ሀ/ አውደ ውጊያ
1: ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ 6ኛ ክፍለጦር
ስናን አባጅሜ እና ንጉስ ተክለሐይማኖት ብርጌድ በጋራ በመሆን ከደብረማርቆስ ተነስቶ ስናን ለመሄድ የተንቀሳቀሰን የአብይ ተቀላቢ ሰራዊት ድባቅ በመምታት #አንድፓትሮል በማቃጠል #1ስናይፐር፣#ከ12በላይክላሽ እና ተተኳሽ በመማረክ "ከ #40በላይ በመደምሰስ እና ቀሪውን ቁስለኛ በማድረግ ታሪክ ተሰርቷል።
2: ተፈራ ጣምጤ 2ኛ ክፍለጦር መብረቁ ብርጌድ በጥዋቱ ፈንጅ በመጠቀም እና በእጅ ውጊያ ከወይንውሃ እና ከሞጣ የተንቀሳቀሰ ጠላትን መደምሰስ ችሏል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!!

የአማራ ፋኖ በጎጃም
የካቲት21/2017 ዓ.ም

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


አዲስ አበባ አትገባም ብለህ ከጎሃፂዬን እና ከሸኖ በየጊዜው እያሰቃየህ እንዲመለስ ያደረከውን የአማራ ህዝብ አሰብ ምኑ ናት...?!! ኢሱ ከጎንህ ነን💪💪
ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


ብሬን ተኳሿ!

"የአዲስ አበባ ነዋሪ ነበርኩ። በከተማዋ"ህገ ወጥ" በሚል ስም የአማራ ተወላጆች ቤት እየተመረጠ ሲፈርስና በዚህም በርካታ የአማራ ተወላጆች ጎዳና ላይ ሲወድቁ ቆሜ ማየት አልቻልኩም።ይሄንን ፀረ አማራ ስዓት ለመገርሰስ ከዓመት በፊት ፋኖን ተቀላቀልኩኝ።

(የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳምነው ኮር ስር የተከዜ ክ/ጦር ብሬን ተኳሿ ፋኖ መሠረት)

ከመረበኞች ገፅ!


የጥንቃቄ መልክት ሁመራ ሰሜን በጌምድር ጎንደር አማራ 👇

በሱዳን የነበረው አርሚ 70 ተብሎ የሚጠራው የትግራይ ሰራዊት በበረኸት በኩል በመከላከያ ታጅቦ ወደ ትግራይ እንዲገባ የሚል መልክት በትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት በኩል ሃሳብ መምጣቱን ተከትሎ ምዕራብ ትግል ከሁመራ እስከ ራያ የትግራይ አይደለም ወይ በሚል ሌላ ዘመቻ እየተደረገ ይገኛል።

ስለሆነም ይህ ሃይል በአፋር በኩል አድርጎ ሰሞኑን በሲቪል መልክም ሲገባ እንደነበር ባለፈው አጋርቻለሁ። አሁንም ይህ ሃይል በማይካድራ ና የበረኸት አማራዎችን በጅምላ ጨፍ ጭፎ፤ የጦር ወንጀል ፈፅሞ የወጣ ሃይል ነበር።

ይህ ሃይል ሳምረ በሚል መጠሪያ ህዝባችንን ጨፍ ጭፎ የወጣ ሀይል ነበር። ስለዚህ በመከላከያ ታጅቦ በራያ በኩል የገባው ሃይል መዋቅሩን አጠናክሮ የራያ አላማጣ ወረዳዎችን ይዞ ይገኛል።

ወልቃይት ከራያ ትምህርት ይውሰድ!!

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


የዞብል ሰማእታት 30ኛ ቀን መታሰቢያ ታስቦ ውሏል❗

መስዋዕትነታቸዉ ለነፃነት ነዉና መንገዳቹህን መንገዳችን ቃላቹህን ቃላችን አድርገን የተሰዋችሁለትን አላማ ለግብ እናደርሳለን!

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


 


ጥንቃቄ!

ፋኖ በውጊያና በኦፕሬሽን የአገዛዙን ሰራዊት መቀመጫዎች ወይንም ካምፖች ሲቆጣጠር ለአፍታም እንኳ ቢሆን በቦታዎቹ መስፈር የለበትም። ወዲያውኑ ገዢ ቦታ መያዝ እንጂ! ቦታዎች በ Ground OP ወይም በምድር የተኩስ መሪ በዲግሪ የተነጠቡ ናቸው። አራዊት ሰራዊቱም ሆን ብሎ ቦታውን ሊለቅ ይችላል። ይህም ፋኖ በስብስብ ኢላማ ውስጥ ሲገባ በድሮን ለመምታት የተዘየደ ስለሆነ ለሁሉም የፋኖ አመራሮች ይድረስላቸው! ጥንቃቄ ይኑር ዋጋ ያስከፍላል!

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


የአማራ ፋኖ በጎጃም የ24 ስዓት አበይት ሁነቶች!!

===ሀ/ አውደ ውጊያዎች
1/ 1ኛ ክፍለጦር ኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ በሜጫ ወረዳ ብራቃት ጋፊት ገብርኤል በተባለ ቦታ ሰፍሮበት የነበረውን ካንፕ መቆጣጠር ችሏል።

2/ ሀዲስ አለማየሁ 7ኛ ክፍለጦር  አባይ ብርጌድ እና የክፋለጦሩ ተወርዋሪ ሃይል ደብረማርቆስ ቁይ መገንጠያ ላይ የነበረውን የአብይ አህመድ አሸባሪ ሃይል በደፈጣ ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።

3/በላይ ዘለቀ 8ኛ ክፍለጦር የሶማ ብርጌድ የብልፅግና ተጠባባቂ ሃይል በመሆን ያገለግሉ የነበሩ የአረጋ ከበደ እና ሸገው ምናለ ቤተሰቦች  ከፋኖ ጋር ሁኑ ተብለው ከአመት በላይ ቢጠየቁም እንቢ ብለው የነበር በመሆኑ ህግ ለማስከበር እቅስቃሴ በማድረግ 6ቱን በመማረክ ፣7ክላሽ ፣1ኢንፎርቲ እና የበርካታ ተተኳሽ ሲማረኩ ቀሪዎቹ ሩጠው መከላከያ ገብተዋል።

4/ በ5ኛ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለጦር ወደ ገጠሩ ክፍል እወጣለሁ ያለው ያሰበው አሸባሪው ሃይል በጀግኖቹ ሲቀጠቀጥ ውሏል። ከሽንዲ የተነሳው አሸባሪ ሃይል አስፍቶ ቢንቀሳቀስም ወላውሊት፣ ቆጥላን ፣ሎማን እና አንበር ላይ ከፍተኛ ምት ደርሶበታል።
=====ለ/ አቅምን የመገንባት ስራዎች ተሰርተዋል።
በ2ኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለጦር  ደጋዳሞት ብርጌድ  አመራርን የማብቃት ስልጠና እና የቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጥ ተችሏል።
====ሐ/ ህዝብን የማንቃትና ማህበረሰባዊ ችግሮችን መፍታት

የሐዲስ ዓለማየሁ 7ኛ ክፍለ ጦር በአዋበል ወረዳ የየሰንበት ቀበሌ እና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቶ ህዝብ እና ፋኖ ያለውን መስተጋብር:የጎበዝ አለቆች የስራ እንቅስቃሴ እና ህዝብ ለፋኖ እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተመለከተ አመርቂ ውይይት አድርጓል።

የአማራ ፋኖ በጎጃም
አዲስትውልድ ፣አዲስ!! አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!

 ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


መረጃ ቡሬ_ወረዳ!!

በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ወረዳ እንደደረሰን መረጃ በብዛት ከ55በላይ የሚሆኑ መንገድ መሪ ባንዳ ሚሊሺያዎች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል።

የምረቃ ስነስርዓቱን የመራው ባንዳው የእናት ጡት ነካሽ ሻምበል ቢኒያም ጌታቸው ነው። በቡሬ ደጋ ዳሞት ያለህ ማንኛውም የወገን ሃይል/ አደረጃጀት እነዚህ ባንዳ መንገድ መሪን እንቅፋት እንዳይሆኑ በአጭሩ ይቀጩ ዘንድ ጥቆማ ለመስጠት እንወዳለን።

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!


....የድንቁ የልጅ ልጅ ዛሬም ግትረነቱን ፣ቸልተኝነቱን ፣ አልገዛም ባይነቱን ቀጥሎበታል። ይሄው ስልጠናው ከመታሰቡ፣ ከመጀመሩ ጀምሮ እስካሁን እዩኝ እዩኝ አረ ድሮኗ እኛን ንቃ ነውዬ የሚመስል የድድብና ጥግ እያራመደ ነው። መልካም ቀጣይ ደሞ የሚመረቁበትን ቦታ እና ቀን ሰዓት እስከሚነግረን እና በቀጥታ ስርጭት እስከሚያስተላልፋልን እንጠብቃለን። አጃይቢ ነው። ከዚህ በላይ ምን ይባላል።

ለወገኔ አስባለው የምትል ካለህ ግን ሪፖርት አድረገህ አዘጋ ካለዛ እደግመዋለው የእነብሴ ውን የሚያስንቅ የድሮን ጥቃት መብረቁ/ሞጣ ላይ እናያለን።

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም !
 


የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አምሓራ) የተግባር ምሁራን የተሰባሰቡበት ትልቅ ድርጅት ነው።
የድርጅቱና የእኛ መሪ ዋርካው ምሬ በትግላችን ያለው ቦታ ልዩ ነው። የዛሬው የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አምሓራ) መግለጫ ትግላችን የሚፈልገው እና የትክክለኛ ታጋይ መለያ ነው።

እኛም ለኮለኔል ፋንታሁን እባክህን ቢያንስ በቀጠናው በአንድነት እንታገል፣ ያን አስደናቂ የጦር ጠበብትነትህን እንደቀድሞው በሜዳው እንየው። ማለት እንወዳለን!

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!

15 last posts shown.