Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Medicine


ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው።
መፍትሔው አለን!
Contact፡ @tenaye24
📱 0974512131
Facebook: facebook.com/tenamereja
🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services
0974512131
@tenaye24

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Medicine
Statistics
Posts filter


2,500

Digital  weight scale

0973019295


To send papers use: @tenaye24


🔔🔔🔔ለሁሉም የጤና ባለሞያዎች በድጋሚ እንኳን ደስ አለን በብቸኝነት ከጤና ሚኒስቴር እውቅና ያገኘንበትን Acute Poisoning Managment የኦንላይን እና ፌስቱፌስ አዲስ የሲፒዲ ኮርስ አዘጋጅተን ፤ ሁሉም  የጤና ባለሞያዎች በኦንላይን እንዲሁም በፌስቱፌስ ስልጠናዉን መውሠድ እንዲችሉ ዝግጅታችንን አጠናቀን እነሆ ብለናል!

📢📢ስልጠናዉን በኦንላይን ፕላትፎርማችን ለመውሰድ በቅድሚያ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ወደ ሠርቪንግ ስፕሪት LMS ኦንላይን የሲፒዲ ስልጠና መውሰጃ ፕላት ፎርም በመግባት አካውንት ይክፈቱ
http://cpd.servingspirit1.com

🤳👨‍💻👩‍💻በተመጣጣኝ ዋጋ ከቤቶ፣ ከስራ ቦታዎ እንዲሁም ካሉበት ቦታ በመሆን የሲፒዲ ስልጠናዎን ይከታተሉ ከዚያም ህጋዊ ሠርተፍኬቶን በመውሠድ ላይሰንሶን ያሣድሡ!!!

👉👉👉ስልጠናውን ለመዉሠድ በቅድሚያ ደውለው ይመዝገቡ ፤ ከዚያም የስልጠናዉን ኮድ ከእኛ ዘንድ ይውሰዱ!!

Follow us on
https://t.me/servingspirithealthconsultancy1
You can also visit our website
https://servingspirit1.com

ለተጨማሪ መረጃ፦    0911958133
                                  0912651602
                               


𝗩𝗮𝗰𝗮𝗻𝗰𝘆 𝗮𝗻𝗻𝗼𝘂𝗻𝗰𝗲𝗺𝗲𝗻𝘁

𝗢𝗿𝗴𝗮𝗻𝗶𝘇𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻: Ethio Istanbul General Hospital

Required Positions:-
1: Quality Manager

Qualification: Medical Doctor, MSc or BSc in Nursing

2: Matron

Qualification: MSc or BSc in Nursing

Deadline: April 27, 2024

Experience: 2 years

How To Apply: Submit your resume and cover letter to info@ethioistanbulgeneralhospital.com
For More information, please call +251 988-02-88-97
Address: Ethio-Istanbul General Hospital Infront of Bole International Airport, Bole Homes compound, Adiss Ababa


Vacancy announcement

Organization: Ramad Drug store

Position: Pharmacist

Qualification: BSc or Diploma in Pharmacy field of study

Quanitity: 1

Experience: 0 years

Deadline: April 26, 2024

How To Apply: submit your documents use Telegram No 0945174419


⚠️ለሁሉም የጤና ባለሞያዎች
➨ስልጠናው  ቅዳሜ 12/08/16 ይሰጣል።
➨NONCOMMUNICABLE DISEASE /15CEU
➨ PAIN MANAGEMENT /15CEU
👨‍💻👩‍💻ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይአደባ

📞📞0988143656/0911975717
አድራሻችን__ አያት አደባባይ
⚠️⚠️ 4 አና ከዚያ በላይ ሆነው ለሚመጡ 1 ሰው በነፃ።


success of the Second DHIS2 National Forum, a collaborative initiative between the Ministry of Health and HABTech Solutions, held on April 12–13, 2024. 📅

Under the theme #”Leveraging DHIS2 for Data-Driven Decision-Making: Transforming Health Data for Enhanced Impact in Ethiopia,” the forum addressed critical information management challenges in Ethiopia's healthcare system and charted a course for significant improvements. 🚀

Throughout the two-day event, 11 speakers delivered insightful presentations, highlighting achievements and outlining future steps. Engaging discussions and a dynamic panel involving stakeholders enriched the dialogue, paving the way for actionable insights and solutions. 💡

Renowned professionals from across Africa shared expertise, complementing the invaluable contributions of local partners and stakeholders. The diverse expertise showcased a shared commitment to harnessing DHIS2 and health data for impactful decision-making, driving progress in Ethiopia's healthcare landscape. 🌍

More: https://www.habtechsolution.com/2024/04/17/the-2nd-dhis2nationalforum-in-ethiopia




Urgent Vacancy Announcements:-

Organization: Ahadu Plc

1. Position 1 :- Assistant pharmacist

Education: BSc Degree from recognized Educational Institute

Previous work Experience as a pharmacist.

Female Applicant are highly appreciated.

Required Number:- Three

Location:- Addis Ababa,
Experience:- Minimum 2years and above

Female Applicant are highly appreciated.

Salary:- Based on the  company scale

Deadline: May 18 2024

How To Apply: Submit your CV along with your academic  credentials via email: tesfahun.mekonnen@ahadugroup.com or in person to ahadu plc building 2nd floor pharmacutical Department, located Around Gerji meberat haile, Near to totote kitfo or All Mart supermarket , for further information. ☎️  +251118547742 During office hours


#ATTENTION🚨

“ የካንሰር ሕመም እየጨመረ ነው ” - ዶክተር አስቻለው ወርቁ

በኢትዮጵያ የካንሰር ተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን፣ በተለይም ማኀበረሰቡ ትንቦሆ፣  አልኮል ነክ ነገሮችን ከመጠቀም እንዲታቀብ ጥሪ ቀረበ።

ለካንሰር ሕሙማን የሕክምና አገልግሎት እየተሰጠ ቢሆንም በተለይ በኢትዮጵያ በኩል የፋይናንስ እጥረት ችግር እንደፈተነው ማቲዎስ ወንዱ ካንሰር ሶሳይቲ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

ተቋሙ የ20ኛ ዓመት ምስረታውን በማስመልከት መግለጫ ሰጥቶ ነበር።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ካንሰር #በኢትዮጵያ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል ? በበሽታው የተጠቂ ሰዎች ቁጥር ቀነሰ ወይስ ጨመረ ? ሲል ጥያቄ አቅርቧል።

የተቋሙ የቦርድ አባልና የውስጥ ደዌ ባለሙያው ዶክተር አስቻለው ወርቁ ምን አሉ ?

“ በጣም እየጨመረ ነው ያለው። ለመጨመሩ የተለያዩ ምክንያቶች ይኖራሉ። በአጠቃላይ ተላላፊ ያልሆኑ በሽዎች እየጨመሩ ነው። የካንሰር ህመምም እየጨመረ ነው።

ለምሳሌ፦ የሳንባ ካንሰርን ብናዬው ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ነው ያለው። የምንመረምረው ጥቂት ሰዎችን ስለሆነ በዚያችው ዳታ ተመርኩዘን ነው የምንገልጸው። ማኀበረሰቡን ያማከለ የዳሰሳ ጥናት ካልሰራን ቁጥሩን በትክክል መግለጽ ከባድ ነው።

10 ሰዎችን መርምሮ 5 ሕሙማን ቢገኝ 50 በመቶ ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ያልተመረመሩ ብዙ ስለሚኖሩ። እንደ አጠቃላይ ካየነው ግን ፦
- የሳንባ፣
- የአንጀት፣
- የጉበት፣
- የማህፀን፣
- የደም ሴል ካንሰር ታማሚሞች ቁጥራቸው እጅግ ባጣም እየጨመረ ነው ያለው። ” ብለዋል።

ካንሰር ዋነኛ የሞት እና የስቃይ ምክንያት እየሆነ መምጣቱን ቁጥሮች እንደሚያመላክቱ ተገልጿል።

ለአብነት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ከሞቱ ሰዎች ካንሰር የመገኘት እድሉ ከፍ ብሏል። ምክንያቱም የሳንባ ካንሰር ካሉት የካንሰር ዝርዝሮች ወደ 6ኛ ደረጃ ላይ ነው ያለው ተብሏል።

የማቲዎስ ወንዱ ካንሰር ሶሳይቲ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንዱ በቀለ ምን አሉ ?

“ የኢትዮጵያ ሕዝብ ትንባሆ መሸጥም መግዛትም እንዳይችል የሚነገርበት ጊዜ መቼ ነው ?

ትንባሆ ነክ ነገሮች፣ አልኮል በሽታውን እያስፋፉት ነው።
 
ከ3,000 በላይ የካንሰር ሕሙማንና ቤተሰባቸውን እረድተናል። በአሁኑ ወቅት 175 ለካንሰር ሕሙማንና ለቤተሰባቦቸው፦

° ከአገራቸው የሚመጡበት ሙሉ የትራንስፖርት፣
° ከውጪ የሚገዙ መድኃኒቶች፣ 
° በሆስፒታል ውጪ በግል ተቋማት ለሚሰሩ የላብራቶሪ ምርመራ፣ 
° ሆስፒታል ለተኙት ሕሙማን ለአንዳንድ ነገር መሸፈኛ በወር 1,000 ብር፣
° እየታከሙ ለሚማሩ ተማሪዎች በወር 1,000 ብር፣
° 24 አልጋ ባለው የካንሰር ሕክምና ማዕከል በየዕለቱ ለቁርስ፣ ምሳ፣ በክሰስና እራት ወጪዎችን እየሸፈንን ነው። ”

NB. ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ የአቶ ወንዱ በቀለ የ4 ዓመት ጨቅላ ልጃቸው በካንሰር በሽታ ሕይወቱ ማለፉን ተከትሎ ቤተሰቦቹ የደረሰባቸውን መሪር ሀዘን “ ማቲዎስ ቢሞትም ብዙ ማቲዎሶችን ማዳን እንችላለን ” በሚል መልካም አስተሳሰብ በመቀየር በ15 መስራች አባሎች ሚያዚያ 9 ቀን 1996 ዓ/ም የተመሠረተ ለካንሰር ሕሙማን የሕክምና አገልግሎት የሚሰጥ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።

#TikvahEthiopiaFamilyAA




Newton Medical Stock

1. Manual centrifuge 4 hole

2. Electrical centrifuge 8 hole

3. Digital centrifuge 8 hole

4. Shaker

5.CBC

6. Chemistry

7. Ultrasound

8. Ultrasound trolley

9. Instruments trolley

10. Delivery set

11. Enema set

12. Minor set

13. Dressing set

14. Examination bed

15. Patients bed

16. Examination light

17. Pulse oximeter

18. Autoclave

19. Ht and wt scale

20. Digital BP

21. Thermometers

22. Hormone analyzer

23.stethoscope

24. Diagnostic set

25. Bed screen

26. Delivery bed

27. Autoclave heater

28. Cautery plate

29. Bipolar cable with forceps

30. Lamp 24,150watt & 12,100watt


0973019295


Forward from: KIND SOLUTION & CONSULTANCY PLC channel
🩸Tomorrow, #CPD training on Basic Nutrition for all Health Professionals will begin

👉 Training Start Date: Fri Apr 19, 2024 (ሚያዝያ 11፤ 2016)

👉 Registration -- ongoing for the module, with 15 CEU

For more info,  https://t.me/KindsolutionCPD; https://t.me/kindsolution; kindplc.com
👇👇👇
📞0964088888
📞0974012201
📞0974013301
AA, Megenagna, Metebaber Building Office No (Main Office): 609
'Kindness + Quality' - Our Priority


#Warmest_congratulations to the sixth batch graduates of Pediatric and Child Health specialists on the successful completion of your specialty training at Tibebe Ghion Specialized Hospital, Bahir Dar University.
#CMHS_BDU

@tenamereja


It is Urgent❗️

We need to buy XF 300 LED model Ultrasound Probe (Convex)
...either used or new

Contact: 096
7830798 or 0713830798


Vacancy information for the Communications Specialist position at Orbis International Ethiopia:
Job Title: Communications Specialist
Organization: Orbis International Ethiopia
Location: Addis Ababa, Ethiopia
Deadline: April 27, 2024

The Communications Specialist will contribute to Orbis’s communications, marketing, fundraising, and reporting initiatives in Ethiopia, aiming to be recognized as a trusted partner in global ophthalmology. Responsibilities include event preparation, media support, PR materials production, program management, and collaboration with various stakeholders.
Duties and Responsibilities:
• Lead event and conference preparation
• Support press/media initiatives
• Contribute to PR tools and materials production
• Assist in program report summarization and proofreading
• Update photo database and support email inquiries
• Assist in website maintenance and brand identity management
• Support budget monitoring and planning meetings
• Liaise with stakeholders to promote Orbis’s image and accomplishments
• Encourage knowledge sharing and collaborative work culture
• Support data analysis and visualization efforts Requirements:
• Bachelor’s degree in Communications, Public Health, Marketing, or related field
• Master’s degree is a plus
• Six years of work experience in media/communications, marketing, or PR
• Excellent written and oral communication skills
• Multilingual skills preferred
• Strong attention to detail and organization
• Ability to work independently and multitask under tight deadlines
• Proficiency in Microsoft Office and other relevant software
• Photography, videography, and graphic design skills are advantageous How to Apply:
Qualified applicants reflecting Orbis values can apply by sending an email to woinshet.haileyesus@orbis.org.
For more information:
Visit http://www.orbis.org


For any inquiries regarding paper submissions, advertising opportunities, or promotions, please don't hesitate to reach out to us at @tenaye24
@tenaye24


#የሥራ_ቅጥር_ጥቆማ

የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከዚህ በታች በተገለፀው የትምህርት መስክ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በመምህርነት በቋሚ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ የሥራ መደብ፦ መምህርነት
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 16
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ በህክምና የመጀመሪያ ዲግሪ
➤ የሥራ ቦታ፦ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ
➤ የመመዝገቢያ ጊዜ፦ ከሚያዝያ 8/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ብቻ
➤ የምዝገባ ቦታ፡- አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የሰው ሃብት አስተዳደር 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 5

Note:

አመልካቾች ለምዝገባ ስትሔዱ የ8ኛ እና 10ኛ/12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት፣ የመጀመሪያ ዲግሪ ማስረጃ ሰርቲፊኬት እንዲሁም የሙያ ፍቃድ ምዝገባ የታደሰ ዋናውና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችሁ 3.00 እና ከዚያ በላይ ሊሆን ይገባል፡፡
Telegram- https://t.me/tenamereja
Group: https://t.me/medical_Ethiopia
Facebook:  https://www.facebook.com/tenamereja
Facebook group: https://www.facebook.com/amehahealth
WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaR9YO1CRs1m8LYdQT3d
ይከታተሉን።


Forward from: Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹
Newton Medical Stock

1. Manual centrifuge 4 hole

2. Electrical centrifuge 8 hole

3. Digital centrifuge 8 hole

4. Shaker

5.CBC

6. Chemistry

7. Ultrasound

8. Ultrasound trolley

9. Instruments trolley

10. Delivery set

11. Enema set

12. Minor set

13. Dressing set

14. Examination bed

15. Patients bed

16. Examination light

17. Pulse oximeter

18. Autoclave

19. Ht and wt scale

20. Digital BP

21. Thermometers

22. Hormone analyzer

23.stethoscope

24. Diagnostic set

25. Bed screen

26. Delivery bed

27. Autoclave heater

28. Cautery plate

29. Bipolar cable with forceps

30. Lamp 24,150watt & 12,100watt


0973019295


🔔🔔🔔ለሁሉም የጤና ባለሞያዎች በድጋሚ እንኳን ደስ አለን በብቸኝነት ከጤና ሚኒስቴር እውቅና ያገኘንበትን Acute Poisoning Managment የኦንላይን እና ፌስቱፌስ አዲስ የሲፒዲ ኮርስ አዘጋጅተን ፤ ሁሉም  የጤና ባለሞያዎች በኦንላይን እንዲሁም በፌስቱፌስ ስልጠናዉን መውሠድ እንዲችሉ ዝግጅታችንን አጠናቀን እነሆ ብለናል!

📢📢ስልጠናዉን በኦንላይን ፕላትፎርማችን ለመውሰድ በቅድሚያ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ወደ ሠርቪንግ ስፕሪት LMS ኦንላይን የሲፒዲ ስልጠና መውሰጃ ፕላት ፎርም በመግባት አካውንት ይክፈቱ
http://cpd.servingspirit1.com

🤳👨‍💻👩‍💻በተመጣጣኝ ዋጋ ከቤቶ፣ ከስራ ቦታዎ እንዲሁም ካሉበት ቦታ በመሆን የሲፒዲ ስልጠናዎን ይከታተሉ ከዚያም ህጋዊ ሠርተፍኬቶን በመውሠድ ላይሰንሶን ያሣድሡ!!!

👉👉👉ስልጠናውን ለመዉሠድ በቅድሚያ ደውለው ይመዝገቡ ፤ ከዚያም የስልጠናዉን ኮድ ከእኛ ዘንድ ይውሰዱ!!

Follow us on
https://t.me/servingspirithealthconsultancy1
You can also visit our website
https://servingspirit1.com

ለተጨማሪ መረጃ፦   
0911958133
                                 
0912651602
                               

20 last posts shown.