#AddisAbaba
የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ተጠቃሚዎች ሮሮና የከተማው ትራንስፖርት ቢሮ መልስ !
➡️ " ነዳጅ ጨምሯል በሚል ከታሪፍ ውጪ በቀን ከ10 ብር እስከ 15 ብር ምሽት ላይ ደግሞ 20 ብር ድረስ ጭማሪ እየተደረገብን ነው " - የትራንስፖርት ተጠቃሚዎች
➡️ " ችግሩን በ90 ቀናት (በ3 ወር) ውስጥ ለመቅረፍ እየሰራሁ ነው " - የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ
ኢፕድ ፡ https://telegra.ph/EPA-05-16
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ተጠቃሚዎች ሮሮና የከተማው ትራንስፖርት ቢሮ መልስ !
➡️ " ነዳጅ ጨምሯል በሚል ከታሪፍ ውጪ በቀን ከ10 ብር እስከ 15 ብር ምሽት ላይ ደግሞ 20 ብር ድረስ ጭማሪ እየተደረገብን ነው " - የትራንስፖርት ተጠቃሚዎች
➡️ " ችግሩን በ90 ቀናት (በ3 ወር) ውስጥ ለመቅረፍ እየሰራሁ ነው " - የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ
ኢፕድ ፡ https://telegra.ph/EPA-05-16
@tikvahethiopia