Posts filter


“ ሊጉን ለማሸነፍ ጥሩ የፋይናንስ ሁኔታ ያስፈልጋል “ ሩኒ

⏩ “ ተጨዋች ብሆን ለዩናይትድ አልፈርምም “

የቀድሞ የቀያይ ሴጣኖቹ ተጨዋች ዋይን ሩኒ ማንችስተር ዩናይትድ ሊጉን ለማሸነፍ ጥሩ ተጨዋቾች ማስፈረም እንደሚያስፈልገው ገልጿል።

“ ፕርሚየር ሊጉን ማሸነፍ ከፈለግክ ምርጥ ተጨዋቾችን ማምጣት በሚያስችል የፋይናንሻል ፌር ፕሌይ ቁመና ላይ መሆን ያስፈልጋል “ ሲል ሩኒ ተናግሯል።

በተንታኝነት እያገለገለ የሚገኘው ሩኒ አክሎም “ አሁን እኔ በሌላ ሀገር የምጫወት ምርጥ ተጨዋች ብሆን እና ዩናይትድ ሊያስፈርመኝ ቢመጣ መፈረሜን እግጠኛ አይደለሁም “ ብሏል።

“ በጣም ያበሳጫል በርካታ ትልቅ ቡድኖች ከኤፌ ካፑ መውጣታቸው ለማንችስተር ዩናይትድ ጥሩ እድል ሰጥቶት ነበር ሊጠቀምበት አልቻለም።" ዋይን ሩኒ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe


“ አላማችን ፕርሚየር ሊጉን ማሸነፍ ነው “ አሞሪም

የቀያይ ሴጣኖቹ ዋና አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የቡድናቸው አላማ ሊጉን ማሸነፍ መሆኑን ከኤፌ ካፕ ስንብታቸው በኋላ ገልጸዋል።

“ የረጅም ጊዜ እቅዳችን ፕርሚየር ሊጉን ማሸነፍ ነው “ ያሉት ሩበን አሞሪም “ ምን ያህል ጊዜ እንደሚወስድ አላውቅም ኢላማችን ግን ሊጉ ነው ብለዋል።

ምንም ቢፈጠር ወደ ፊት መራመዳቸውን እንደሚቀጥሉ አሰልጣኙ ጨምረው ተናግረዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

38.6k 0 60 127 1.1k

የኤፌ ካፕ ተጋጣሚዎች ተለይተዋል !

የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ሩብ ፍፃሜ ተጋጣሚዎች ከደቂቃዎች በፊት በተደረገ የእጣ ማውጣት ስነስርዓት ይፋ ተደርገዋል።

በዚህም መሰረት :-

- ፉልሀም ከ ክሪስታል ፓላስ

- ፕሪስተን ከ አስቶን ቪላ

- በርንማውዝ ከ ማንችስተር ሲቲ

- ብራይተን ከ ኖቲንግሃም / ኢፕስዊች ጋር ተደልድለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe


ዩናይትድ ከኤፌ ካፕ ውድድር ተሰናበተ !

ፉልሀም ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የኤፌ ካፕ አምስተኛ ዙር ጨዋታ በመለያ ምት 4ለ3 በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን መቀላቀል ችለዋል።

ሁለቱ ክለቦች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

ግቦችን ለማንችስተር ዩናይትድ ብሩኖ ፈርናንዴዝ እንዲሁም ለፉልሀም ካልቪን ባሴይ ማስቆጠር ችለዋል።

በመለያ ምት በማንችስተር ዩናይትድ በኩል ቪክቶር ሊንድሎፍ እና ዚርኪዜ ሳይጠቀሙ ቀርተዋል።

ብሩኖ ፈርናንዴዝ በውድድር ዘመኑ ከየትኛውም የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋች በበለጠ ሀያ አራት የግብ ተሳትፎ ማድረግ ችሏል።

የኤፌ ካፕ ሩብ ፍፃሜ ተጋጣሚዎች ከደቂቃዎች በኋላ በሚደረግ የእጣ ማውጣት ስነስርዓት የሚለዩ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

44k 0 62 182 674

የመለያ ምት ተጀምሯል !

ማንችስተር ዩናይትድ ✅✅✅❌❌

ፉልሀም ✅✅✅✅

ውጤት በዚሁ ፖስት ላይ " Update " ይደረጋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe


ተጠናቀቀ

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

⏩ ሁለቱ ክለቦች ተጨማሪውን የጨዋታ ክፍለጊዜ በአቻ ውጤት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ወደ መለያ ምት አምርተዋል።

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


118 '

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


111 '

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


105 '

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe

36k 0 0 13 36

96 '

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


ተጠናቀቀ

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

⏩ ሁለቱ ክለቦች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለጊዜ በአቻ ውጤት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ወደ ተጨማሪ ሰዓት አምርተዋል።

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


90 '

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


82 '

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


70 '

ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 1 ፉልሀም

⚽ ፈርናንዴዝ                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


67 '

ማንችስተር ዩናይትድ 0 - 1 ፉልሀም

                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


55'

ማንችስተር ዩናይትድ 0 - 1 ፉልሀም

                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


እረፍት

ማንችስተር ዩናይትድ 0 - 1 ፉልሀም

                   ⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


45 '

ማንችስተር ዩናይትድ 0 - 1 ፉልሀም

⚽ ባሴይ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe


ባርሴሎና መሪነቱን አጠናክሯል !

የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ከሪያል ሶሴዳድ ጋር ያደረጉትን የላሊጋ መርሐግብር 4ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የባርሴሎናን የማሸነፊያ ግቦች ጄራርድ ማርቲን ፣ ማርክ ካሳዶ ፣ ሮናልድ አራውሆ እና ሌዋንዶውስኪ ከመረብ መማሳረፍ ችለዋል።

ሮበርት ሌዋንዶውስኪ በውድድር ዘመኑ ሀያ አንደኛ የሊግ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ ባርሴሎና :- 57 ነጥብ
9️⃣ ሪያል ሶሴዳድ :- 34 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ?

ቅዳሜ - ባርሴሎና ከ ኦሳሱና

እሁድ - ሪያል ሶሴዳድ ከ ሲቪያ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


የጣና ሞገዶቹ ድል አድርገዋል !

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሀያኛ ሳምንት መርሐ ግብር ባሕርዳር ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 4ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የባሕርዳር ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ወንድወሰን በለጠ 3x እና መሳይ አገኘሁ ሲያስቆጥሩ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተገኑ ተሾመ ከመረብ አሳርፏል።

ወንድወሰን በለጠ የዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ውድድር ዘመን የመጀመሪያ ሀትሪክ መስራት ችሏል።

የጣና ሞገዶች ተከታታይ ሁለተኛ ድላቸውን ሲያሳኩ ፈረሰኞቹ ተከታታይ ሁለተኛ ሽንፈት ገጥሟቸዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

3️⃣ ባሕርዳር ከተማ :- 29 ነጥብ
5️⃣ ቅዱስ ጊዮርጊስ :- 29 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?

ሐሙስ - ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ

ሐሙስ - ባሕርዳር ከተማ ከ ፋሲል ከነማ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe

20 last posts shown.