ብሄርተኝነት እና ፊውዳሊዝም ምንና ምን ናቸው?
ብሄርተኝነት የዘመናዊነት ውጤት ነው፡፡ ከከተሜነት፣ ከትምህርት መስፋፋት፣ ከማህበረ-ኢኮኖሚያዊ እድገት ወዘተ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ስለሆነም ፊውዳላዊ አስተሳሰብና ብሄርተኝነት አብረው አይሄዱም፡፡
ፊውዳላዊ አስተሳሰብ እኩልነትን አይቀበልም፡፡ የማእረግ ጋጋታ ያበዛል፡፡ ጀኖሳይደሩን “ሙአዘ ጥበባት” ይለዋል፡፡ የሚሰይመው ነገር ቢያጣ “እጩ ዶክተር” የሚባል ማእረግ ይፈልጋል፡፡ ሶሻሊስቶች አባላትን በእኩልነት ስሜት ለማየት እንዲቻል ጓድ (comrade) ይባባላሉ፡፡ ከፊውዳላዊ አስተሳሰብ ያልፀዳውን ህብረተሰብ ግን ይህ ሊያሳምነው አልቻለም፡፡ ስለሆነም “ጓድ ሊቀመንበር”፣ “ጓድ ፕሬዚዳንት” ወዘተ እያለ ቅጽል በቅጽል አደረገው፡፡ ዛሬም “ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ምንትስ” እየተባለ ነው፡፡ ወደፊት የሚጨመር ሌላ ቅጽል እንደሚኖር ግልጽ ነው፡፡
እኛ እንደ ብሄርተኛ እንዲህ አይነቱን ርካሽ የማእረግ ጋጋታ ማስወገድ አለብን፡፡ የፋኖ አርበኞችም ቢሆኑ “አርበኛ” ከተባሉ በቂ ነው፡፡ ለነገሩማ ከአርበኛ ላይ የምን ቅጽል ማንጋጋት ያስፈልጋል? እሱ ራሱ ከበቂ በላይ አይደለምን?
ሌላው የፊውዳላዊ አስተሳሰብ በሽታ በግለሰብ ላይ መንጠልጠሉ ነው፡፡ አንድን ግለሰብ ሰማዬ ሰማያት ይሰቅላል፡፡ ያ ግለሰብ ከሌላ ሁሉም ነገር ያበቃለታል ይባላል፡፡ እንዲህ አይነት አስተሳሰብ የብሄርተኝነት ፀር ነው፡፡ ብሄርተኝነት ግን የአንድን ብሄር አባላት ድሃ/ሀብታም፣ አርሶ አደር/ከተሜ፣ የተማረ/ያልተማረ፣ ሴት/ወንድ፣ ክርስቲያን/ሙስሊም ወዘተ ሳይል በእኩል አይን የሚመለከት ነው፡፡ ሁሉም በየሚናው አስተዋፅኦ ካደረገ የማይጠቅም ሰው የለም ብሎ ያምናል፡፡ ሁሉም ይፈለጋል፤ ሁሉም ያስፈልጋል ይላል፡፡ ግለሰቦች ደግሞ የማህበረሰብ/የመዋቅር ውጤቶች መሆናቸውን በጽኑ ያምናል፡፡ ከታች እንደቀረበው ጽሁፍ!👇
"Community is the bond resulting from the process of common interactions whereby the characteristics and identity of the numbers is the result of the process of interaction. In this sense the individual national subject does not pre-exist the national community; he or she is constructed by it. The national identity and culture of each member of the nation is the result of his/her socialized existence.
For us, society is not a mere addition of individuals, but each individual is the product of society. In the same way, the nation is not a mere addition of individuals that interact through a common language. The individual himself is the product of the nation, his (her) individual character does not emerge in other forms but through his (her) interaction with other individuals." - Otto Bauer
የአማራ ብሄርተኝነት ይለምልም!!!
ብሄርተኝነት የዘመናዊነት ውጤት ነው፡፡ ከከተሜነት፣ ከትምህርት መስፋፋት፣ ከማህበረ-ኢኮኖሚያዊ እድገት ወዘተ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ስለሆነም ፊውዳላዊ አስተሳሰብና ብሄርተኝነት አብረው አይሄዱም፡፡
ፊውዳላዊ አስተሳሰብ እኩልነትን አይቀበልም፡፡ የማእረግ ጋጋታ ያበዛል፡፡ ጀኖሳይደሩን “ሙአዘ ጥበባት” ይለዋል፡፡ የሚሰይመው ነገር ቢያጣ “እጩ ዶክተር” የሚባል ማእረግ ይፈልጋል፡፡ ሶሻሊስቶች አባላትን በእኩልነት ስሜት ለማየት እንዲቻል ጓድ (comrade) ይባባላሉ፡፡ ከፊውዳላዊ አስተሳሰብ ያልፀዳውን ህብረተሰብ ግን ይህ ሊያሳምነው አልቻለም፡፡ ስለሆነም “ጓድ ሊቀመንበር”፣ “ጓድ ፕሬዚዳንት” ወዘተ እያለ ቅጽል በቅጽል አደረገው፡፡ ዛሬም “ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ምንትስ” እየተባለ ነው፡፡ ወደፊት የሚጨመር ሌላ ቅጽል እንደሚኖር ግልጽ ነው፡፡
እኛ እንደ ብሄርተኛ እንዲህ አይነቱን ርካሽ የማእረግ ጋጋታ ማስወገድ አለብን፡፡ የፋኖ አርበኞችም ቢሆኑ “አርበኛ” ከተባሉ በቂ ነው፡፡ ለነገሩማ ከአርበኛ ላይ የምን ቅጽል ማንጋጋት ያስፈልጋል? እሱ ራሱ ከበቂ በላይ አይደለምን?
ሌላው የፊውዳላዊ አስተሳሰብ በሽታ በግለሰብ ላይ መንጠልጠሉ ነው፡፡ አንድን ግለሰብ ሰማዬ ሰማያት ይሰቅላል፡፡ ያ ግለሰብ ከሌላ ሁሉም ነገር ያበቃለታል ይባላል፡፡ እንዲህ አይነት አስተሳሰብ የብሄርተኝነት ፀር ነው፡፡ ብሄርተኝነት ግን የአንድን ብሄር አባላት ድሃ/ሀብታም፣ አርሶ አደር/ከተሜ፣ የተማረ/ያልተማረ፣ ሴት/ወንድ፣ ክርስቲያን/ሙስሊም ወዘተ ሳይል በእኩል አይን የሚመለከት ነው፡፡ ሁሉም በየሚናው አስተዋፅኦ ካደረገ የማይጠቅም ሰው የለም ብሎ ያምናል፡፡ ሁሉም ይፈለጋል፤ ሁሉም ያስፈልጋል ይላል፡፡ ግለሰቦች ደግሞ የማህበረሰብ/የመዋቅር ውጤቶች መሆናቸውን በጽኑ ያምናል፡፡ ከታች እንደቀረበው ጽሁፍ!👇
"Community is the bond resulting from the process of common interactions whereby the characteristics and identity of the numbers is the result of the process of interaction. In this sense the individual national subject does not pre-exist the national community; he or she is constructed by it. The national identity and culture of each member of the nation is the result of his/her socialized existence.
For us, society is not a mere addition of individuals, but each individual is the product of society. In the same way, the nation is not a mere addition of individuals that interact through a common language. The individual himself is the product of the nation, his (her) individual character does not emerge in other forms but through his (her) interaction with other individuals." - Otto Bauer
የአማራ ብሄርተኝነት ይለምልም!!!