የጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በጎፋ ዞን ሣውላ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለ2016 በጀት ዓመት ቋሚና አላቂ የሥልጠና ግብዓት እና ቋሚና አላቂ የቢሮ ዕቃዎችና የጽሕፈት መሳሪያዎችን ቀጥሎ በተጠቀሱት ሥልጠና መስኮች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
1. Lot 1 Electrical /electronics department አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
2. Lot 2 ICT Department አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
3. Lot 3 Water Supply Department አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
4. Lot 4 Fruit and Vegetable processing አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
5. Lot 5 Automotive Mechanics Department አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
6. Lot 6 Garment Department አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
7. Lot 7 HOTEL Department አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
8. Lot 8 Cadastral Surveying አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
9. Lot 9 ቋሚና አላቂ የቢሮ ዕቃዎችና የጽህፈት መሣሪያዎች አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
10. Lot 10 Electro Mechanical Technology አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
11. Lot 11 የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሥራ አገልግሎት ግብዓት ግዥ
12. Lot 12 Plumbing Department አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
13. Lot 13 Wood Technology Dept. አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
14. Lot 14 Masory dep.t አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
15. Lot 15 BMW & GMFA አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
16. Lot 16 PElectric ወፍጮ ከነሙሉ ዕቃ ግዥ ግብዓቶች
17. Lot 17 Building Electrical Installation/BEI አላቂና ቋሚ የሥልጠና ግብዓቶች ግዥ
የጨረታውን ሙሉ ዝርዝር በድረገፃችን ይመልከቱ
https://www.waliatender.com/tender/103339