#National_Exit_Exam
በመጪው ሐምሌ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚሰጠው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዩኒቨርሲቲዎች ዝግጅት እያደረጉ ነው።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከ3 ሺህ በላይ የሚሆኑ የተቋሙ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደሚወስዱ ገልጿል፡፡
በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በኦንላይን የሚሰጠውን ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ240 ሺህ በላይ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች እንደሚወስዱ ይጠበቃል፡፡
@welllaptops
በመጪው ሐምሌ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚሰጠው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዩኒቨርሲቲዎች ዝግጅት እያደረጉ ነው።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከ3 ሺህ በላይ የሚሆኑ የተቋሙ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደሚወስዱ ገልጿል፡፡
በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በኦንላይን የሚሰጠውን ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ240 ሺህ በላይ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች እንደሚወስዱ ይጠበቃል፡፡
@welllaptops