YeneTube


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ የሚገኝ ወንዝ ቀለሙ "የደም "  መልክ በመያዙ እያነጋገረ ይገኛል

ይህ በጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች እና የቆዳ ፍብሪካዎች አካባቢ የሚገኘዉ የሳራንዲ ወንዝ ቀለሙ ወደ ደማቅ ቀይ መቀየሩን የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች ዘግበዋል። የውሃው ቀለም የተቀየረበትን መንስኤ ለማወቅ በስፍራው የሚገኙ የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያዎች የውሃውን ናሙና ሰብሰበው የወሰዱ ሲሆን ፤ ባለሙያዎቹ ለውሀው መበከል መንስኤ የሆኑት የሆኑ አይነት "ተፈጥሮአዊ ውህዶች" ሊሆኑ ይችላሉ በማለት ጥርጣሬአቸውን አስቀምጠዋል።

@Yenetube @Fikerassefa


ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ መሪዎች ሰው መሆናቸውን እጠራጠራለሁ አሉ።

👉🏿 ከ50 ዓመታት የአህጉሪቷ የነጻነት ጉዞ በኋላ፣ ለህዝባችው አስፈላጊውን መሠረተ ልማት ካላሟላችው ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?


👉🏿በወርቅ፣ በአልማዝ፣ በነዳጅ፣ በዩራኒየም፣ በብረት፣ በማዕድን፣ በብር፣ በማግኒዥየም፣ በነሐስ፣ በጋዝ የተፈጥሮ ሃብቶቻችው ላይ ተቀምጣችው፣ ህዝባችው በረሃብ፣ በትምህርት አለመዳረስ፣ በጤና አገልግሎት እጦት፣ ቢሞት፣ ሰው ነን ብላችው ታምናላችው?

👉🏿በስልጣን ላይ ቆይታችው፣የራሳችሁን  ዜጎች ለመግደል ከውጭ የጦር መሣሪያዎችን ስታስገቡ፣ ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?

👉🏿የገዛ ዜጎቻችሁን እንደውሻ ስታንገላቱና ስትገድሉ፣ ማን ዜጎቻችሁን እንዲያከብር  ትጠብቃላችው?

👉🏿በራሳችው  አገር ላይ ቀማኛና ሌባ በመሆናችው ፣ የሃገራችሁን  ሀብቶች ሁሉ በመስረቅ፣ አብዛኞቹ ዜጋዎቻችው በስደትና በድህነት ውስጥ እንዲያልፉ ስታረጉ፣ የሰው ልጆ ነን ብላችው ታስባላችው?
ትራምፕ ይሄን የተናገሩት ሰሞኑን በዋሽንግተን ዋይት ሀውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው።
@Yenetube @Fikerassefa

6.8k 0 105 14 506

#ጥቆማ

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማንኛውም የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው "የጀማሪ መርሐግብር የቅድመ ምህንድስና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ" ተማሪዎች መካከል በዘርፉ የተሻለ ክህሎትና ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች #በዝውውር ተቀብሎ #በመጀመሪያ_ዲግሪ ማስተማር ይፈልጋል።

በዝውውር ቅበላ የሚደረግባቸው የትምህርት መስኮች፦

1. ፋሽን ኢንጂነሪንግ (Fashion Engineering)
2. ቴክስታይል ኢንጂነሪንግ (Textile Engineering)
3. ቆዳ ውጤቶች ኢንጂነሪንግ (Leather Products Engineering)
4. ቴክስታይል ኬሚካል ፕሮሰስ ኢንጂነሪንግ (Textile Chemical Processing Engineering )

የትምህርት ካምፓስ፦
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት

ለማመልከት፦
https://forms.gle/gSypn17ttmm8k4746

ለተጨማሪ መረጃ:-
0938882020 / 0918187249


አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273


አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/


Forward from: YeneTube
በኢትዮጵያ ባሉ በ24 ከተሞች ላይ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ።

የቫላንታይን ቀን ምክንያት በማድረግ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ ከ @addisexpressdelivery ጋር በመተባበር የቀረበ የተለያዩ ፓኬጆች አሉን ያናግሩን።
እንዲሁም እራሶ ያዘጋጁት ካለ እኛ እናደርስሎት።

ከውጪ ሀገርም ሆነው ማዘዝ ይችላሉ።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ Per- Order ማድረግ ትችላላችሁ።
Ordering Line 0926389973

በቴሌግራም ለማዘዝ ኦርደር ለማድረግ በዚህ ያናግሩን @Fikerassefa


በመርካቶ ሸማ ተራና አካባቢው ያጋጠመው የእሳት አደጋ መንስኤ ከኤሌክትሪክ ጋር በተያያዘ ችግር እንደሆነ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ሸማ ተራ ተብሎ በሚጠራው ነባር የገበያ ማዕከልና በአካባቢው የደረሰው የእሳት አደጋ በኤሌክትሪክ የቴክኒክ ችግር ምክንያት አማካኝነት ያጋጠመ መሆኑን በፎረንሲክ ምርመራ ማጣራቱንና ነው ኮሚሽኑ የገለጸው፡፡

ኮሚሽኑ ባለፉት 6 ወራት በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የደረሱ 103 የእሳት አደጋ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ አድርጓል፡፡በዚህ የማጣራት ሂደትም በኤሌክትሪክ የቴክኒክ ችግር ምክንያት የደረሰ ቃጠሎ ብዛት 50፣ በመካኒካል ችግር ምክንያት የደረሰ 11 ቃጠሎ፣ ሆን ተብሎ በሰው አማካኝነት የደረሰ 10 ቃጠሎ፣ በቸልተኝነት የደረሰ 17 እና በሌሎች ምክንያቶች የደረሰ 15 ቃጠሎ መሆናቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡

ባለፉት ስድስት ወራት በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ 96 እና በክልሎች ደግሞ ሰባት በአጠቃላይ እንደ ሀገር 103 የእሳት ቃጠሎ አደጋዎች ደርሰው የአደጋ መንስኤዎችን ማጣራቱን ጨምሮ ገልጿል፡፡በግማሽ ዓመቱ በ582 መኖሪያ ቤቶች፣ በ12 ተሽከርካሪዎች፣ በ1ሺ 965 ንግድ ቤቶች፣ በስድስት ፋብሪካዎችና የተለያዩ ድርጅቶች በቃጠሎ ምክንያት ጉዳት ስለመድረሱ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የስድስት ወራት ሪፖርት ተብራርቷል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa


በኢትዮጵያ ባሉ በ24 ከተሞች ላይ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ።

የቫላንታይን ቀን ምክንያት በማድረግ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ ከ @addisexpressdelivery ጋር በመተባበር የቀረበ የተለያዩ ፓኬጆች አሉን ያናግሩን።
እንዲሁም እራሶ ያዘጋጁት ካለ እኛ እናደርስሎት።

ከውጪ ሀገርም ሆነው ማዘዝ ይችላሉ።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ Per- Order ማድረግ ትችላላችሁ።
Ordering Line 0926389973

በቴሌግራም ለማዘዝ ኦርደር ለማድረግ በዚህ ያናግሩን @Fikerassefa


የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል ተገለጸ!

የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

በዚሁ መሰረት ፦
👉 አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣

👉 አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣

👉 አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣

👉 የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣

👉አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር

👉 አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ በጥር ወር ሲሸጥበት በነበረው እንዲቀጥል ተወስኗል።

የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች ያልተገባ የነዳጅ ክምችት ከመያዝ እና የዋጋ ጭማሪ ከማድረግ ተቆጥበው ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ ሚኒስቴሩ አሳስበዋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa


በጋምቤላ ክልል ከነገ ጀምሮ ለሦስት ወራት የሚቆይ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል!

በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ከነገ ጀምሮ ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡቶው ኡኮት፣ በክልሉ የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ ከነገ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ወራት የሚቆይ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል።

በለውጡ መሰረትም ቀደም ሲል የመደበኛው የስራ ሰዓት ከጠዋቱ አንድ ሰዓት እስከ ስድስት ሰዓት ተኩል የነበረው ከአንድ ሰዓት እስከ አምስት ሰዓት ተኩል እንደሚሆን አስታውቀዋል።እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከዘጠኝ ሰዓት እስከ 11 ተኩል የነበረው ከአስር ሰዓት እስከ 12 ሰዓት ተኩል እንዲሆን መወሰኑን አቶ ኡቶው አመልክተዋል።

የስራ ሰዓት ለውጡ በማጃንግ ዞን የመንገሺና የጎደሬ ወረዳዎችን እንደማይጨምር አስረድተዋል።በለውጡ መሰረትም የክልሉ የመንግስት ሰራተኞች በተጠቀሰው የስራ ስዓት መስሪያ ቤታቸው በመገኘት የተለመደ ተግባራቸውን እንዲያከናውኑ ማሳሰባቸውን ከጋምቤላ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ገልጿል።

Via EPA
@YeneTube @FikerAssefs


አሥራ ሦስት ታጋቾችን ማስለቀቁን የጭልጋ ወረዳ ሰላምና ደኅንነት ጽሕበት ቤት አስታወቀ!

ባለፈው እሁድ ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም 18 ሰዎችን አሳፍሮ ከጎንደር አዘዞ ወደ መተማ በመሄድ ላይ በነበረ ተሽከርካሪ ላይ በወረዳው “ናረው ዳርጋ” በተባለ ቀበሌ ልዩ ስሙ አውዳዳ ጎጥ ላይ የታጠቁ ኃይሎች ተኩስ በመክፈት 13 ተሳፋሪዎችን አግተው ወደ ጫካ በመውሰድ ላይ እያሉ የአካባቢው የፀጥታ ኅይል በደረሰው ጥቆማ መሰረት እገታው በተፈፀመ በ90 ደቂቃ ውስጥ ታጋቾችን ማስለቀቅ እንደቻለ የጭልጋ ወረዳ ሰላምና ደህንነት ጽሕፈር ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ መላኩ አብዬ ለአሜሪካ ድምፅ አስታውቀዋል። የፀጥታ ሀይሉ ከጋቾቹ ጋራ የተኩስ ልውውጥ ማድረጉንም አመልክተዋል።

መሰል ወንጀሎችን ለመከላከል ህዝቡ ከፀጥታ ሀይሉ ጋራ ተባብሮ እንዲሠራም ኃላፊው ጥሪ አቅርበዋል።በሚኒባሱ ተሳፍሮ የነበረና ኋላም ከእገታ ያመለጠ አንድ ግለሰብ የአካባቢው የፀጥታ ኃይል ከሞት እንደታደገው ገልጿል::

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa


ኢትዮጵያ እና ቱርክ “የአንካራ ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ በቀጣይ በሚካሄደው የቴክኒክ ድርድር ዙሪያ” መምከራቸው ተገለጸ!

የኢትዮጵያ እና የቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በአንካራ በተደረሰው የኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ስምምነት ዙሪያ መምከራቸው ተገለጸ።ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በቱርክዬ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡርሃንቲን ዱራን የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዲዮን “የአንካራ ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ በቀጣይ በሚካሄደው የቴክኒክ ድርድር ዙሪያ” ከቱርኩ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡርሃንቲን ዱራን ጋር ሀሳብ መለዋወጣቸውም ተጠቁሟል።ኢትዮጵያ ለአንካራ ስምምነት ሙሉ ተፈጻሚነት ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።

በውይይቱ ወቅት ዶ/ር ጌዲዮን ቱርክዬ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የአንካራ ስምምነትን እንዲፈርሙ ላደረገችው አስተዋጽኦ ምስጋና ማቅረባቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።የቱርኩ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን በኢትዮጵያን እና ሶማሊያ መካከል የተፈረመውን የአንካራን ስምምነት ተከትሎ በጎርጎሮሳውያኒ 2025 የመጀመሪያዎቹ ሁለት ወራት ውስጥ ሁለቱን ሀገራት የመጎብኘት እቅድ እንዳላቸው መገለጹን መዘገባችን ይታወሳል።

ጠ/ሚንስትር አብይ አህመድ እና የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐመድ በመካከላቸው የተፈጠረውን አልመግባባት ለመፍታት ያስችላል የተባለ ስምምነት በቱርኩ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን አሸማጋይነት ታህሳስ 2 ቀን 2017 ዓ.ም መፈራረማቸው ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa


ለጠ/ሚው መልእክት የህወሓት ምላሽ

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስቴር ለትግራይ ክልል ሕዝብ በተለይም ለትግራይ ልሂቅ በማለት በትግርኛ ላሰራጩት መልእክት ምላሽ የሰጡት የህወሓት ከፍተኛ አመራር ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሔር፥ የጠቅላይ ሚኒስቴሩ መልአክም በጥሩ ቃላት የቀረበ እንኳን ቢሆንም የትግራይን ሕዝብ ለማስፈራራት ያለመ ሲሉ ኮንነውታል።

ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አሕመድ በጽሑፍ መልእክታቸው ባለፉት 100 አመታት ከማዕከላዊ መንግሥት ጋር በተለያዩ ምክንያቶች ባጋጠሙ ቅሬታዎች፥ የትግራይ መሬት የጦርነት ምድር ሆኖ ቆይቷል ያሉ ሲሆን የህወሓት ጽሕፈት ቤት ሐላፊ የሆኑት ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር ግን በምላሻቸው፥ የትግራይ ሕዝብ ባለፉት መቶ ዓመታት ወራሪዎችን መክቷል፣ ጨቋኞችን ታግሏል እንጂ የሆነ አካል ላይ ጦርነት የከፈተበት አጋጣሚ የለም ሲሉ ተናግረዋል። ከዚህ በተጨማሪ የህወሓት ከፍተኛ አመራር ወይዘሮ ፈትለወርቅ፥ ያሉንን ጥያቄዎች እናቀርባለን ይህ ደግሞ ጦርነት መሻት አይደለም ብለዋል።

ወይዘሮ ፈትለወርቅ «ልዝብ የሚመስል ግን ደግሞ በውስጡ ተጠንቀቁ የሚል ማስፈራርያ ያለው ስለሆነ ወደጦርነት ያስገባል የሚል ስጋት በሕዝብ ዘንድ ፈጥሯል። ይህ ሆን ተብሎ የተደረገ ነው። ሕዝብ እንዲሸበር እየተደረገ ነው። ይህ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየደረሰ ያለው በደል አካል አድርገን ነው የምንወስደው። የትግራይ ሕዝብ ይህ አይገባውም፣ ማስፈራራት አይገባውም። በመላው ትግራይ ያለው ሁኔታ ለጦርነት የሚጋብዝ ነገር የለም። መብታችን ይከበር፣ ማንነታችን ይከበር፣ በፕሪቶሪያ ውል መሠረት ሁሉ ነገር ይፈፀም ማለት ግን ጥያቄያችን ነው። ይህ ግን ወደ ጦርነት የሚያስገባ አይደለም» ብለዋል።

ከዚህ በተጨማሪ 50 ዓመት የምስረታ በዓሉን ሊያከብር ቀናት የቀሩት ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ፥ በታሪክ የከፋ የተባለ ክፍፍል ላይ ይገኛል። የምስረታ በዓሉን ለማክበር ሁለቱ የህወሓት ቡድኖች የየራሳቸውን የተለያዩ ዝግጅቶች እያደረጉ ሲሆን፥ የየራሳቸውን የተለያዩ መፈክሮችም ይዘው ቀርበዋል። በትናንትናው ዕለት በዶክተር ደብረፅዮን የሚመራው የህወሓት ክንፍ በመጪው የካቲት 11 የሚከበረው የህወሓት ምስረታ 50ኛ ዓመት ለማክበር ዝግጅት ላይ መሆኑን ሲገልጽ፤ በሌላ በኩል ደግሞ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን የሚመሩት ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ፥ የካቲት 11ን ለማክበር ኮሚቴዎች ተቋቁመዋል ብለዋል። በዚሁ መድረክ ስለወቅታዊ ሁኔታ የተናገሩት ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ፥ የትግራይ ፖለቲካዊ ሁኔታ በከፋ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ እና በሆነ ቅፅበት ግጭት ሊነሳ ይችላል ሲሉ ተደምጠዋል።

አቶ ጌታቸው «በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ነን ያለነው። በሆነች ደቂቃ በአንድ ሰው ስህተት ወደ ግጭት የምንገባበት ዕድል የሰፋ ነው። እየሄድን ያለነው ወደ ጥፋት ስለሆነ ቢያንስ ይህ በዓል ቆም የምንልበት እናድርገው ነው እያልን ያለነው» ብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አሕመድ ባለፈው ሰኞ ለትግራይ ብለው አስተላልፈውት በነበረ መልእክት የትግራን ልሂቃን የውስጥ ችግራቸው እንዲፈቱ እና ቀጥሎም ከፌደራል መንግሥቱ ጋር እንዲነጋገሩ ጥሪ አቅርበዋል።

ዶቼ ቬሌ
@Yenetube @Fikerassefa


ጊዮን ሆቴል የሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ለወንዝ ዳር ልማት መፈረሱን ባለቤቱ አርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ገልጿል።

@Yenetube @Fikerassefa


አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656


አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273


በወርቅ ቀለበቶች የተጌጠ ከዘራ ለማህሙድ አህመድ

ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ትናንት ምሽት በትዝታው ንጉሥ ማህሙድ አህመድ መኖሪያ ቤት ከባለቤቱና ከወዳጆቹ ጋር በመገኘት፣ በወርቅ የተጻፈ የማህሙድ የስሙ የመጀምሪያ ፌደል (M) ያለበትና መተጣጠፊያዎቹ ላይ በወርቅ ቀለበቶች የተጌጠ ከዘራ እንዳበረከተለት ምንጮች ገልጸዋል።

ጥያቄ ከ የኔቲዩብ :- ቴዲ በጣም ነው እንዴ ሀብታም የሆንከው ??

@Yenetube @Fikerassefa


በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በጅማ ከተማ ቤታቸው ለኮሪደር ልማት የፈረሠባቸው ነዋሪዎች መንግሥት በተከራየላቸው የሆቴል አልጋዎች፣ በግለሰብ መኖሪያዎችና በቀበሌ ቤቶች ውስጥ እየተንገላቱ መኾኑን ለዋዜማ ተናግረዋል።

በከተማዋ አውራ ጎዳናዎች ግራና ቀኝ ያሉ የንግድና የመኖሪያ ቤቶች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ለኮሪደር ልማቱ መፍረሳቸውን ምንጮች ተናግረዋል።

ከፈረሱት ቤቶች መካከል፣ አብዛኞቹ ሕጋዊ ካርታ ያላቸውና ግብር ከፋይ እንደነበሩ የጠቀሱት ምንጮች፣ ለፈረሱት ቤቶች ባለቤቶች መንግሥት የገንዘብ ካሳም ይኹን ተለዋጭ ቦታ አልሠጣቸውም ብለዋል።

በኮሪደር ልማቱ የፈረሱት ቤቶች 15 ሺሕ ገደማ እንደኾኑ ታውቋል

ምንጭ:- ዋዜማ
@Yenetube @Fikerassefa

20 last posts shown.