📚የጤና ወግ በዚህ እሁድ በ
ቴሌግራም ቀጥታ ስርጭት ✨
የመማር እክል✨ በሚል ርዕስ በምናደርገው ውይይት ይቀላቀሉን።
🗣
እንግዶቻችን:
👉ተባባሪ ኘሮፌሰር
አበባየሁ መሰለ (የፋና የተግባቦት እና የመሰረታዊ ትምህርት ድጋፍ መስጫ የበጎ አድራጎት ማህበር መስራች እና ስራ አስኪያጅ)
👉
አቶ ያፌት ከፈለኝ (የአብርሆት ሳይኮቴራፒ ማዕከል መስራች)
📒የመማር እክሎች የማሰብ ችሎታ ወይም ጥረት ማነስን የሚያመለክቱ አይደሉም።
የበለጠ ለመረዳት ውይይቱን በቀጥታ ይከታተሉ!
🗓
እሁድ ሚያዚያ 13 2016
⏰ከምሽቱ 12 ሰዓት (በኢትዮጵያ)💥ውይይቱን ለመቀላቀል እዚህ ይጫኑ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/yetenaweg?livestream👉የውይይት ቻናላችንን ለመቀላቀል እዚህ ይጫኑ:
https://t.me/+dl4juoncBxMyODVh