በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ ተደረገ !!
ከነገ ሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ ጭማሬ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባስተላለፈው የነዳጅ ውጤቶች የዋጋ ግንባታና የትርፍ ህዳግ አሰራር እና የመሸጫ ዋጋ ማስተካከያና የታለመ ድጎማ አፈጻጸም ውሳኔ ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ስራ ሲከናወን መቆየቱ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሠረት ከነገ ጀምሮ
ቤንዚን----47 ነጥብ 83 በሊትር
ነጭ ናፍጣ ….49 ነጥብ 02 በሊትር
ኬሮሲን…49 ነጥብ 02 በሊትር
ቀላል ጥቁር ናፍጣ…53 ነጥብ 10 በሊትር
ከባድ ጥቁር ናፍጣ…52 ነጥብ 37 በሊትር
የአውሮፕላን ነዳጅ…98 ነጥብ 83 በሊትር እንደሚሸጥ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
ከነገ ሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ ጭማሬ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባስተላለፈው የነዳጅ ውጤቶች የዋጋ ግንባታና የትርፍ ህዳግ አሰራር እና የመሸጫ ዋጋ ማስተካከያና የታለመ ድጎማ አፈጻጸም ውሳኔ ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ስራ ሲከናወን መቆየቱ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሠረት ከነገ ጀምሮ
ቤንዚን----47 ነጥብ 83 በሊትር
ነጭ ናፍጣ ….49 ነጥብ 02 በሊትር
ኬሮሲን…49 ነጥብ 02 በሊትር
ቀላል ጥቁር ናፍጣ…53 ነጥብ 10 በሊትር
ከባድ ጥቁር ናፍጣ…52 ነጥብ 37 በሊትር
የአውሮፕላን ነዳጅ…98 ነጥብ 83 በሊትር እንደሚሸጥ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል