Forward from: ስለ ህይወት ቃል... 1ኛ ዮሐንስ 1:1
እግዚአብሔር ኃጢአትህን ቆጥሮ፣ ቆጥሮ፣ ታግሶ መጨረሻ ላይ ግን ምን እንደሚያረግህ ታውቃለህ?
አትፍራ ምንም አያደርግህም! አሁንም ወደፊትም ይምራል፣ ይታገሳል፤ ምህረቱ ና ትዕግስቱ ለዘላለም ነው፤ ፍጹም አይደክምም፣ አይለወጥም።
ነገር ግን የእራሳችን ኃጢአት አድጎ፣ ሰፍቶ ና ከፍቶ ወደ እግዚአብሔርን መካድ ና የዘላለም ሞት ሊወስደን ስለሚችል በጣም እንጠንቀቅ!
እግዚአብሔርም ይጠንቀቅልን።
የእግዚአብሔርንም ጸጋ ና ወሰን የሌለውን የምህረቱን ባለጠግነት አስበን ይልቁንስ ከኃጢአት ምንርቅበት እንጂ ለኃጢአት ግብዣ እንደ ጥሪ ካርድ ተጠቅመናው ወደ ግብዣው መታደም አይሁንብን።
እወዳችኋለሁ
እግዚአብሔር ደሞ ከማንም በላይ ይወዳችኋል!
@slehiywet
አትፍራ ምንም አያደርግህም! አሁንም ወደፊትም ይምራል፣ ይታገሳል፤ ምህረቱ ና ትዕግስቱ ለዘላለም ነው፤ ፍጹም አይደክምም፣ አይለወጥም።
ነገር ግን የእራሳችን ኃጢአት አድጎ፣ ሰፍቶ ና ከፍቶ ወደ እግዚአብሔርን መካድ ና የዘላለም ሞት ሊወስደን ስለሚችል በጣም እንጠንቀቅ!
እግዚአብሔርም ይጠንቀቅልን።
የእግዚአብሔርንም ጸጋ ና ወሰን የሌለውን የምህረቱን ባለጠግነት አስበን ይልቁንስ ከኃጢአት ምንርቅበት እንጂ ለኃጢአት ግብዣ እንደ ጥሪ ካርድ ተጠቅመናው ወደ ግብዣው መታደም አይሁንብን።
እወዳችኋለሁ
እግዚአብሔር ደሞ ከማንም በላይ ይወዳችኋል!
@slehiywet