Forward from: ስለ ህይወት ቃል... 1ኛ ዮሐንስ 1:1
እግዚአብሔር ለእኛ ለልጆቹ ሚፈልጉትን ነገር እምቢ ብላቸው ወይም ብከለክላቸው ያዝናሉ ብሎ አዝኖልን ማይሆነንን ነገር አይሰጠንም፣
በቃ ሁሉም የእኛ የሆነ መልካም ነገር በጊዜው ወደኛ ይመጣል አናጉረምርም፣ በትዕግሥት ሁሉንም እንጠብቅ፤
የሚሆነንን አይከለክለንም።
@slehiywet
በቃ ሁሉም የእኛ የሆነ መልካም ነገር በጊዜው ወደኛ ይመጣል አናጉረምርም፣ በትዕግሥት ሁሉንም እንጠብቅ፤
የሚሆነንን አይከለክለንም።
@slehiywet