ኢትዮ ፈጣን ዜና - Ethio Fast News 🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Спорт


የሀገር ውስጥ እና ውጪ ዜናዎችን በፍጥነት እና በጥራት የሚያገኙበት ቻናል
Ethiopian Fast news 24/7

Связанные каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Спорт
Статистика
Фильтр публикаций


Репост из: MUSE MOVIE CENTER 🍿
👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

☄ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @icewave1
🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/f3Q0VznThj4wMzI0


Репост из: MUSE MOVIE CENTER 🍿
🔊 በ አዲሱ curriculum በሀገራችን ኢትዮጵያ ከ 1ኛ -- 12ኛ የሚገኙትን ትምህርቶች ሙሉ መፅሀፎች አና የመምህር መምርያዎች አንዲሁም ሌሎች አጋዥ መፅሐፍቶች በ pdf የምታገኙበትን ቻናል ከታች ታገኛላቹህ 📚👏

Add Yours 👉 @icewave1
🚨ማሳሰቢያ 🚨
Uniform አና ID የሌለው አንዲሁም ያረፈደ መግባት አይፈቀድም 😁😂👇👇👇

https://t.me/addlist/f3Q0VznThj4wMzI0


Репост из: BEST ቪዲዮ
በየቀኑ የሚወጡ የሀገር ውስጥ የውጭ ትኩስ ትኩስ ዜና ማግኘት ከፈለጉ #JOIN የምትለዋን ይጫኑ ‼


Репост из: Crypto currency news
Free ተለቋል።✅✅✅✅
ቤቲንግ ለጠመመባቹ ብቻ።

ከኛ ጋር የማይቻል ይቻላል
ድንቅ አዲስ ቻናል፣ ምን ትጠብቃላቹ፣ ተቀላቀሉ እና የድሉ ተካፋይ ሁኑ

https://t.me/addlist/eOGAE_ZdooE3NzQ0

Add your channel @jowaver


የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት ቴክኖሎጂን መሰረት እንዲያደርግ አቅጣጫ ተቀመጠ

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደታቸው ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ እንዲሆን አቅጣጫ መቀመጡን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።

የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራትን የሚያስጠብቁ እንዲሆኑ የሚያስችሉ አዳዲስ አሰራሮች ተዘርግተዋል።

ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ የመማር ማስተማር ሂደት፣ ጥሩ የትምህርት ከባቢን ጨምሮ የመምህራን ድጋፍ፣ በቴክኖሎጂ የተደራጀ ቤተመጻሕፍት እንዲኖራቸው ይጠበቃል ብለዋል።

ተቋማቱ በውጤት የሚመዘኑበት ቁልፍ መለኪያዎች ላይ ተመስርተው እንዲሰሩ አቅጣጫ መቀመጡን የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ውጤታማ ተግባር በማከናወን ተማሪዎቻቸው የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተናን በብቃት እንዲያልፉ ማስቻል እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።

የመውጫ ፈተናን ማሳለፍ ካልቻሉ ተቋማቱ የሚገመገሙበትና ተጠያቂ የሚሆኑበት አሰራር መዘርጋቱን ገልጸዋል።


@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


Telegram መክፈል ጀምሯል እስካሁን አልሰማችሁም?

✅ JOIN ✅ የሚለውን ንኩ አና በቀላሉ ገንዘብ ይስሩ 🫶🫶




የእለቱ የውጭ ምንዛሬ ተመን (መጋቢት 22/2017 ዓ.ም)

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባንኮች በምሽት እንዲሰሩ ያወጣው መመሪያ እስካሁን ተቀባይነት እንዳላገኘ ተገለፀ፡፡

በከተማው ንግድ ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ሀቢባ ሲራጅ ፊርማ የወጣው ደብዳቤ ካሳለፍነው ሳምንት ጀምሮ ሁሉም የከተማው ንግድ ቤቶች እስከ ምሽቱ ሶስት ሰአት ተኩል ክፍት መሆን እንዳለባቸው ይደነግጋል፡፡

ከተጠቀሰው ሰአት በፊት የዘጋ አስር ሺ ብር መቀጫ እንደሚጣልበትም የሚገልፅ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ይህ ጉዳይ በከተማው የሚገኙ ባንኮችን የሚያጠቃልል ቢሆንም እስካሁን ግን በጉዳዩ ላይ ስምምነት ሊደረስ እንዳልቻለ ለመረዳት ተችሏል፡፡ የንግድ ቢሮው ባንኮች ይህንን መመሪያ ተግባራዊ እንዲደርጉ የሚል ትእዛዝ ብሄራዊ ባንክ እንዲያስተላልፍ ጥያቄ ማቅረቡ ተገልጿል፡፡

ይሁንና እስካሁን ድረስ የብሄራዊ ባንክ ሀላፊዎች በዚህ ላይ ውሳኔ ላይ አልደረሱም፡፡ የባንክ ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ብሄራዊ ባንክ እንደዚህ አይነት ትእዛዝ መስጠት የሚያስችል መብት የለውም፡፡

አንድ ባለሙያ ሲናገሩ ‹‹እንዲህ አይነት ውሳኔ የሚመራው በገበያው ፍላጎት እንጂ በባለስልጣናት ትእዛዝ አይደለም፡፡ ብሄራዊ ባንክ የባንኮችን እንቅስቃሴ ይቆጣጠራል እንጂ የስራ ሰአታቸውን የመወሰን መብት የለውም›› ብለዋል፡፡ ከዚህ ቀደም አንዳንድ ባንኮች የስራ ሰአታቸውን በማራዘም እስከ ምሽት ይሰሩ እንደነበር የጠቀሱት ባለሙያው ይሁንና የዲጂታል ባንኪንግ ስርአት እየተስፋፋ ከመምጣቱ ጋር ይህ እንደቀረ አስረድተዋል፡፡

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


Репост из: BEST ቪዲዮ
Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ከ15 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

ማየት ,መዳበስ እና መንካት የምንችለው የኮምፒውተር ክፍል የቱ ነው


Репост из: PERFECT ስፖርት በኢትዮጵያ™
🤩ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች

🇪🇸በስፔን ላሊጋ

04:00|🇪🇸ሴልታ ቪጎ ከ ላስፓልማስ🇪🇸

🇮🇹በጣልያን ሴርያ

01:30|🇮🇹ሄላስ ቬሮና ከ ፓርማ🇮🇹

03:45|🇮🇹ላዝዮ ከ ቶሪኖ🇮🇹

@Perfect_sport_et
@Perfect_sport_et


Репост из: PERFECT ስፖርት በኢትዮጵያ™
🤩ትላንት የተደረጉ ጨዋታዎች

🇬🇧በእንግሊዝ ኤፍኤ ካፕ

🇬🇧ፕሬስተን 0-3 አስቶን ቪላ 🇬🇧
🇬🇧በርንማውዝ 1-2 ማን ሲቲ  🇬🇧

🇪🇸 በስፔን ላሊጋ

🇪🇸ሄታፌ 1-2 ቪያሪያል 🇪🇸
🇪🇸ባርሴሎና 4-1 ጂሮና🇪🇸
🇪🇸አትሌቲክ 0-0 ኦሳሱና 🇪🇸
🇪🇸ቫሌንሲያ 1-0 ማሎርካ 🇪🇸
🇪🇸ሪያል ቢቲስ 2-1 ሴቪያ 🇪🇸

🇮🇹 በጣሊያን ሴሪያ

🇮🇹ካግሊያሪ 3-0 ሞንዛ 🇮🇹
🇮🇹ፊዮረንትና 1-0 አታላንታ 🇮🇹
🇮🇹ኢንተር ሚላን 2-1 ዩዲኒዜ 🇮🇹
🇮🇹ናፖሊ 2-1 ኤሲ ሚላን 🇮🇹

🇩🇪 በጀርመን ቡንደስሊጋ

🇩🇪ፍራይቡርግ 1-2 ዩኒየን በርሊን 🇩🇪
🇩🇪ቦሩሲያ ዶርትሙንድ 3-1 ሜንዝ 🇩🇪

🇫🇷 በፈረንሳይ ሊግ 1

🇫🇷ቶሉስ 2-4 ስታድ ብሬስቶትስ🇫🇷
🇫🇷አንጀርስ 0-3 ስታድ ሬንስ 🇫🇷
🇫🇷ኦክዤር 1-0 ሞንትፔለር🇫🇷
🇫🇷ሌ ሃቭሬ 3-2 ናንትስ 🇫🇷
🇫🇷ሊል 1-0 ሌንስ🇫🇷

የተቆጠሩ ጎሎችን ለመመልከት

➡️ GOAL 🤩

@Perfect_sport_et
@Perfect_sport_et


የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ከካርቱም ለቆ መውጣቱን አዛዡ መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ለመጀመሪያ ጊዜ አመኑ።

ዳጋሎ ዛሬ በሰጡት መግለጫ "በርግጥም ከካርቱም ለቀን መውጣታችንን አረጋግጣለሁ፤ ነገር ግን በጠንካራ ቁርጠኝነት እንመለሳለን" ብለዋል።

ሔሚቲ በሚል ቅጽል ስማቸው የሚታወቁት ዳጋሎ በቴሌግራም በተሰራጨ የተቀዳ ድምጽ ብሔራዊ ጦሩ ካርቱምን በመቆጣጠሩ የየሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ለቆ መውጣቱን አረጋግጠዋል።

ዳጋሎ በዚሁ መግለጫቸው "ባለፉት ጥቂት ቀናት ካርቱምን ለቀን ወደ ኦምድርማን ለመውጣት ተገደናል።

ይህም በአመራሩ የተወሰደ ስልታዊ እና የተቀናጀ ዉሳኔ ነበር" ብለዋል ኃይላቸው የበለጠ ተጠናክሮ እና በሸናፊነት ወደ ካርቱም እንደሚመለስ በማመልከት ።

እንደዚያም ሆኖ ግን የብሄራዊ ጦር ይዞታውን እያጠናከረ ወደ ኦምዱርማን የሚያደርገውን ግስጋሴ ቀጥሎ በማዕከላዊ የከተማዋ ክፍል እየደረሰ እንደሚገኝ  ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።

የብሄራዊ ጦሩ አዛዥ ጄነራል ሃምዳን ዳጋሎ ትናንት ቅዳሜ ባወጡት መግለጫ ከአር ኤስ ኤፍ ጋር የሚደረግ ድርድር እንደማይኖር ግልጽ አድርገዋል።

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


የዒድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀና በድምቀት መከበሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።

በዓሉን አስመልክቶ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በአዲስ አበባ ስታዲየም እና በስታዲየሙ አካባቢ በሚገኙ አውራ ጎዳናዎች እንዲሁም በልዩ ልዩ መስኪዶች የደረጉት የኢድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በድምቀትና በሠላም መከናወኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡

ከኢድ ሶላቱ ጋር ተያይዞ ለተሽከርካሪ ዝግ የነበሩ መንገዶች ተከፍተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑንም ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


እስራኤል እና ሃማስ አዲስ የተኩስ አቁም ድርድር ለማድረግ ተስማሙ


ሃማስ በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ከሁለት ቀናት በፊት በግብጽ እና በኳታር የቀረበለትን ምክረ ሃሳብ መቀበሉን የቡድኑ ከፍተኛ መሪ አስታወቁ።


የፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሃማስ፣ አደራዳሪዎች ባቀረቡት ሃሳብ መሰረት በጋዛ የተኩስ አቁሙ እንዲቀጥል አምስት እስራኤላውያን ታጋቾችን ለመልቀቅ እና ለ50 ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በሚል የቀረበውን ሃሳብ እንደሚደግፍ ገልጿል።


ከጋዛ ውጭ የሚገኙት ከፍተኛ የሃማስ መሪ፣ ካሊል አል-ሀያም ቡድኑ በግብፅ እና በኳታር አደራዳሪዎች የቀረበውን ረቂቅ ምክረ ሃሳብ ማፅደቁን ተናግረዋል።

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩

Показано 15 последних публикаций.