4-3-3 World News


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Новости и СМИ


ይህ የእርሶ፣ የአንተ፣ የአንቺ፣ የእናንተ፣ የኛ የሁላችንም ድምጽ ነው! ለሃሳብ አስተያየት ለመስጠት @atsbaha12 ይጠቀሙ

Связанные каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Новости и СМИ
Статистика
Фильтр публикаций


ምደባ ይፋ ሆኗል

ለማየት እነኚን አማራጮች ተጠቀሙ

https://placement.ethernet.edu.et

ወይም @moestudentbot
ምደባ ይፋ ሆኗል

ለማየት እነኚን አማራጮች ተጠቀሙ

https://placement.ethernet.edu.et

ወይም @moestudentbot

4.2k 0 75 32 18

በርካታ ቋንቋ የሚነገርባቸው የአለም ሀገራት

በአለም አቀፍ ደረጃ ከ7ሺህ በላይ ቋንቋዎች እንደሚነገሩ መረጃዎች ያመላክታሉ።

እስያ እና አፍሪካ በርካታ ቋንቋዎች ከሚነገርባቸው የአለም ክፍሎች መካከል ቀዳሚዎቹ ናቸው።[አል አይን]

@Ethionews433 @Ethionews433


በኢትዮጵያ 39 በመቶ የሚሆኑት ከአምስት አመት በታች ያሉ ህጻናት የመቀንጨር ቸግር ገጥሟቸዋል ተባለ

ጤና ሚኒሲቴርና  ዩኒሴፍ  ባደረጉት ጥናት መሰረት ትግራይን ሳይጨምር  በኢትዮጵያ 39 በመቶ ከአምስት አመት በታች ያሉ ህጻናት የመቀንጨር ችግር  እንዳጋጠማቸው  ታዉቋል፡፡

በጤና ሚኒሲቴር የስርዓተ ምግብ ማስተባበሪያ ክፍል ፤የስርዓተ ምግብ መከታተል  የዴስክ ሃላፊ ቅድስት ወልደሰንበት፤ይህ ቁጥር የትግራይ ክፍል ጥናቱ ሲታይ ከዚህ ሊያልፍ እንደሚችል ስጋታቸዉን ገልፀዉልናል፡፡

ባለፉት በርካታ ዓመታት የመቀንጨር ምጣኔ የቀነሰ መስሎ ቢታይም፣ በቅርቡ በተደረገው ጥናት ከፍተኛ መሆኑ  ጠቁመዋል፡፡

ይህም 39 በመቶ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናት የመቀንጨር፣ 11 በመቶ ያህሉ ደግሞ የመቀንጨር ምጣኔ እንደታየባቸው ተናግረዋል፡፡

ለዚህም ለልጆች የተመጣጠነ ምግብ እጥረት በርካታ ምክንያቶች አሉ ያሉት ሃላፊዋ፤  የተመጣጠነ ምግብ እጥረት፣ ድህነት፣ በቂ የጤና እንክብካቤ እጥረት፣ የጡት አለማጥባት፣ የንጽህና እጦትና የኑሮ ሁኔታ ዋና ዋናዎቹ  ብለዋል።

ከዚህ በተጨማሪ በሃገሪቱ ዉስጥ ያለዉም የሰላምና ፀጥታ ችግር አንዱ ምክንያት ነዉ ብለዉናል፡፡

ከአምስት ዓመት በታች በሆኑ ሕፃናት ላይ ከሚደርሰው ሞት ግማሽ ያህሉ በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ሳቢያ የሚከሰት ነዉ፡፡

ከሞት የተረፉትም፣ የአዕምሮ ዘገምተኛ የመሆን ዕድላቸው የሰፋ ከመሆኑም ባሻገር፣ የመማር፣ የማሰብ፣ የመረዳትና የማስታወስ ችሎታቸውም ዝቅተኛ ነው ተብሏል፡፡

በአዋቂነት ዘመን በሚሰማሩበት ዘርፍ ሁሉ ውጤታማና አምራች ዜጋ እንደማይሆኑም ገልጸዋል፡፡

የኢትዮጵያ የምግብ ሥርዓት ትራንስፎርሜሽን አያያዝን በተመለከተ ዲዛይን ተደርጎ  ከሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር እየተሰራ ነዉም ብለዉናል፡፡

ከዚህ ዉጭ ሁሉ ማህበረሰብ እዚህ ላይ ርብርብ ሊያደርግ እንደሚገባ ተገልጿል፡፡

[ልዑል ወልዴ]

@Ethionews433 @Ethionews433




ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ በጦር ወንጀል ክሶች የእስር ማዘዣ አውጥቶባቸዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

@Ethionews433 @Ethionews433

4.7k 0 3 27 171

እስራኤል የናስረላህን ተተኪ ገድያለሁ አለች፡፡

የእስራኤል መከላከያ ሃይል የቀድሞዉ የሄዝቦላህ መሪ ሃሰን ናስረላህ ተተኪ የሆኑትን ግለሰብ ከሶስት ሳምንት በፊት በአየር ጥቃት መግደሏን ገለጸች፡፡

እንደ እስራኤል መከላከያ ሃይል መረጃ ከሆነ ፤ሃሺም ሳይፈዲን በሊባኖስ ዋና ከተማ ደቡባዊ ክፍል በአየር ጥቃት ተገድለዋል፡፡

ሄዝቦላህ ግን እስካሁን በእስራኤል የተገለጸዉን የመሪዉን መሞት አላረጋገጠም፡፡

በጥቅምት 4 የአየር ጥቃቱ ከተፈጸመ በኋላ ሄዝቦላህ ከመሪዉ ጋር እንዳልተገናኘ የገለጸ ሲሆን፤ የአሜሪካ ሚዲያዎች ግን ሳይፈዲን የጥቃቱ ኢላማ እንደነበር እየገለጹ ይገኛል፡፡

በወቅቱ የተፈጸመዉ የአየር ጥቃት ከተማዋን ያስደነገጠ መሆኑ ሲገለጽ ፤ በጥቃቱ የተፈጠረዉ ጭስ በቀጣዩ ቀን ማለዳ ድረስ ይታይ እንደነበርም ነዉ የተገለጸዉ፡፡

የእስራኤል መከላከያ ሃይል ባወጣዉ መግለጫ፤ ሳይፈዲንን ጨምሮ የሄዝቦላህ ኮማንደር አሊ ሁሴን ሃዚማም በቤሩት በደረሰዉ የአየር ጥቃት መገደላቸዉን አስታዉቋል፡፡

ሳይፈዲን ለዓመታት በእስራኤል መንግስት ላይ የሽብር ጥቃት እንዲፈጸም ሲያስተባብር የነበረ  እንዲሁም ከባድ ከሆኑ ዉሳኔዎች ጀርባ ማዕከላዊዉ ሰዉ እሱ ነበር ስትል እስራኤል ትከሳለች፡፡

ህይወቱ ሲያልፍ የ 60 ዓመት ጎልማሳ የነበረዉ ሳይፈዲን ከእስራኤል በተጨማሪ በአሜሪካ እና ሳዑዲ አረቢያ በ2017 ‹‹አለም ዓቀፍ አሸባሪ››በሚል ተፈርጇል፡፡

@Ethionews433 @Ethionews433

7.1k 0 3 231 112

በመርካቶ ሸማ ተራ የደረሰውን የእሳት አደጋ መንስኤ የሚያጣራ የፎረንሲክ ምርመራ ቡድን ስራ ጀምሯል!

✍️ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 33 ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል፣

✍️ በአደጋው በ7 ሰዎች ቀላል፤ በ2 ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፣
              
ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓም ምሽት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሸማ ተራ ነባር የገበያ ማዕከልና በአካባቢው በአጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።የአደጋውን መንስኤ የሚያጣራ የፎረንሲክ ምርመራ ቡድን በማቀናጀት ምርመራ መጀመሩን ፖሊስ አስታውቋል።

አደጋውን እንደ ምቹ ሁኔታ በመጠቀም የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 33 ተጠርጣሪዎችን ይዞ ምርመራ እያጣራና ከአደጋው ጋር በተያያዘ በ7 ሰዎች ቀላል በ2 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል፡፡አደጋውን ለመከለከል የፀጥታ ተቋማትና የአካባቢው ህብረተሰብ ላደረገው ድጋፍ የአዲስ አበባ ፖሊስ አመስግኗል።

Via EPA

@Ethionews433 @Ethionews433


በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ በደረሰውን የእሳት አደጋ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 33 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ/ም ምሽት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሸማ ተራ ነባር የገበያ ማዕከልና በአካባቢው በአጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።

የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት የአዲስ አበባ ፖሊስ ከፌዴራል ፖሊስ የፎረንሲክ ምርመራ ቡድን ጋር በመቀናጀት ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።

አደጋውን ለመከላከል እና በአደጋው ምክንያት ሌላ ወንጀል እንዳይፈፀም እንዲሁም የአደጋ ተከላከይ ሰራተኞች ተግባራቸውን በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ እና ተጨማሪ ጉዳት እንዳያጋጥም የፌዴራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ፣ የመከላከያ ሠራዊት፣ ሪፐብሊካን ጋርድ፣ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች፣ የሠላምና ፀጥታ መዋቅር፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ሌሎች ተቋማትም ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ አደጋው እንዳይባባስ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።

አደጋውን እንደ ምቹ ሁኔታ በመጠቀም የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 33 ተጠርጣሪዎችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን እና ከአደጋው ጋር በተያያዘ በ7 ሰዎች ቀላል በሁለት ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል፡፡

አደጋውን ለመከለከል የፀጥታና ሌሎች ተቋማት እንዲሁም የአካባቢው ህብረተሰብ ላደረገው ድጋፍና ተባባሪነት ፖሊስ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡

የአዲስ አበባ ፖሊስ በደረሰው የእሳት አደጋ የተሰማውን ሃዘን ገልፆ ወደፊት በምርመራ የደረሰበትን ውጤት ለህዝብ እንሚያሳውቅም አስታውቋል፡፡ [ዳጉጆርናል]

@Ethionews433 @Ethionews433

9k 0 13 36 157

መርካቶ 😭😭💔💔

@Ethionews433

9k 0 16 15 212

Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
መርካቶ አሁን ላይ - የአሁን ቪዲዮ

@Ethionews433 @Ethionews433


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
መርካቶ አሁናዊ ገፅታ‼️

VIA - ሀገርኛ ሚዲያ

@Ethionews433 @Ethionews433

9.9k 0 46 20 158

Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ከደቂቃዎች በፊት

11.5k 0 50 25 194

እሳቱ እንደ አዲስ ከስር እየተፋፈመ ነው


#JUST_IN

እሳቱ አልቆመም !

@Ethionews433 @Ethionews433

78.3k 1 51 38 125

የአዲስ አበባ ድንገተኛ አደጋዎች ቁጥጥር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍቅሬ ግዛው ለ አዲስ ቲቪ

"አሁን ላይ ከቅድሙ እየተሻሻለ ነው። የመቀነስ እና የመጥፋት አዝማሚያ አለው። በተለይ ከዚህ እንዳይሰፋ እና ወደታች እንዳይወርድ አድርገናል ወደታች ከወረደ በጣም ሰፊ ቦታ ነው ያለው ቆርቆሮ በቆርቆሮ እሱ ጋር እንዳይደርስ ከበን ለመያዝ ሞክረናል።"

@Ethionews433 @Ethionews433


12 ሰዓት የጀመረው የእሳት ቃጠሎ ከ 6 ሰዓታት ቡሃላ አሁን ላይ ቁሟል !

አሁን ላይ ከፍተኛ ጭስ አከባቢውን እንደሸፈነው እና እሱም በጊዜ ሂደት እየቀነሰ እየመጣ እንደሆነ በአከባቢው ያሉት ሰዎች አድረሰውናል።

@Ethionews433 @Ethionews433

10.6k 0 24 56 146

መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ውሏል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል፡፡

ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ የእሳት አደጋዉን በቁጥጥር ስር በማዋል ርብርብ ላደረጉ፤ በርካታ ሎጀስትክ በማቅረብ የደገፉ እና ከዚህ በላይ ሊደርስ የነበረዉን ጉዳት የቀነሱ አካላትን አመስግነዋል፡፡

በንብረት ላይ የደረሰው ጉዳትና መንስኤዉን በማጣራት ቀጣይ ለህብረተሰቡ የምናሳዉቅ ይሆናልም ብለዋል፡፡

ህብረተሰቡ መሰል አደጋዎች እንዳይከሰቱ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግም አሳስበዋል፡፡[AMN]

@Ethionews433 @Ethionews433

77.8k 1 64 40 130

በመርካቶ የተነሳው የእሳት አደጋ መቆጣጠር በሚቻልበት ደረጃ ላይ መድረሱን አዲስ ቲቪ በአሁን ሰአት አሳውቋል

@Ethionews433 @Ethionews433

10.9k 0 30 85 234

የእሳት አጥፊ መኪናዎች በመርካቶ መንገድ ጥበት የተነሳ እንደልብ ለመነቀሳቀስ አግዷቸዋል !

የእሳቱ ፎቅ ስር መግባት ደግሞ እሳቱ ለሞቆጣጠር አዳጋች አድርጓል !

ሂሊኮፐተር እስካሁን አለመጣም !

@Ethionews433 @Ethionews433

11.5k 0 15 64 212

እሳቱ በፎቅ ስር ስር እነደደ ስለሆነ የእሳት አደጋ ሰራተኞች እሳቱን ለመቆጣጠር እንደተሳናቸው በማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ከሚተላለፉ ቀጥታ ስርጭቶች መመልከት ችለናል።

@Ethionews433 @Ethionews433

11.6k 0 38 33 165
Показано 20 последних публикаций.