ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Новости и СМИ


Ethiopian Reporter (ሪፖርተር) በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሴንተር በሳምንት ሁለቴ እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ ነው፡፡ ጋዜጣው ለነጻ ፕሬስ፣ ለነጻ ሐሳብናና ለነጻ መንፈስ መስፈን ይተጋል፡፡ Facebook: https://www.facebook.com/EThReporter Twitter: @EthioReporter LinkedIn: linkedin.com/in/ሪፖርተር-ሪፖርተር-123415146

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Новости и СМИ
Статистика
Фильтр публикаций


#ማስታወቂያ

18 አመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ባላቸው ወደፊት ለመሆን የሚያልሙትን ግብ ለማሳካት በሚታትሩ ስራ ፈጣሪ ሴቶች የሚከፈት የቀጠባ ሂሳብ ነው፡፡ የቁጠባ ሂሳቡ ባለቤቶች ያጠራቁሙት ገንዘብ ለስራ መነሻ ካፒታል መሆን ሲችል ባንኩ ከሚሰጠው ዳጎስ ያለ ወለድ በተጨማሪ የብድር አቅርቦት ያመቻቻል፡፡
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ
የስኬትዎ አጋር!

#LionInternationalBank #AnbesaBank #Goaloriented #SavingAcount #Bank #Ethiopia


#ማስታወቂያ

በምቾት ወደ ተደላደለ ኑሮዎ የሚመራዎትን በር ይክፈቱ። ስራዎቻችን ለጥራት ፣ ለውበት እና ለወቅታዊ ርክክብ ያለንን የማያወላውል ቁርጠኝነት ይመሰክራሉ። የህልምዎ ቤት እርስዎን በጉጉት ይጠብቃል።
ቅንጡ አፓርትመንት በመሃል የአዲስ አበባ ክፍል📍ቦሌ📍
☑️ባለ 3 መኝታ ከተጨማሪ ክፍል ጋር
📯በወለል 2 አባወራ ብቻ
ከተጨማሪ አገልግሎቶች ጋር
📎ሳውና አና እስቲም
📎ዘመናዊ በሮች
📎ጅምናዝየም
📎የግል የመኪና ማቆምያ
📎የተንጣለለ ሰገነት
📎የተፈጥሮ ብርሃን እንዲሁም አየር በሁሉም አቅጣጫ
አፍሮስዊድን ሪል እስቴት
የቅንጡ ኑሮዎ መግቢያ መንገድ !
ይጎብኙን!
+251978969696 / +251978979797
Facebook:
@afroswedenrealestate
Instagram:
@afroswedenrealestate
Website: Afrosweden.com
⭐️ባሉበት ሙሉ ቤቱን ለመጎብኘት የ YouTube ማስፈንጠርያውን ይጫኑ .
https://youtu.be/VY6Ba9feXck?si=8gb92UxWPBy1oFpu


ዘወትር ረቡዕ የሚጠብቁት የሪፖርተር ጋዜጣ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ አሁን በገበያ ላይ ይገኛል
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv
የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com


የሪፖርተር ስራዎችን በእነዚህ አማራጮች ማግኘት ይችላሉ፦
💯 Website: www.EthiopianReporterJobs.com
💯 Facebook: http://bit.ly/2mPD7EG
💯 Telegram: https://bit.ly/3exwhdn
💯 Linkedin: https://bit.ly/2XJzm45
💯 Twitter: https://bit.ly/3cuJTnF
💯 Instagram: https://bit.ly/3fCE5j1
ይጎብኙን፤ ይከተሉን፤ ላይክ ሼር ያድርጉ። እናመሰግናለን።


ዘወትር እሁድ የሚጠብቁት የሪፖርተር ጋዜጣ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ በገበያ ላይ ይገኛል
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com


#ማስታወቂያ
በምቾት ወደ ተደላደለ ኑሮዎ የሚመራዎትን በር ይክፈቱ። ስራዎቻችን ለጥራት ፣ ለውበት እና ለወቅታዊ ርክክብ ያለንን የማያወላውል ቁርጠኝነት ይመሰክራሉ። የህልምዎ ቤት እርስዎን በጉጉት ይጠብቃል።
ቅንጡ አፓርትመንት በመሃል የአዲስ አበባ ክፍል📍ቦሌ📍
☑️ባለ 3 መኝታ ከተጨማሪ ክፍል ጋር
📯በወለል 2 አባወራ ብቻ
ከተጨማሪ አገልግሎቶች ጋር
📎ሳውና አና እስቲም
📎ዘመናዊ በሮች
📎ጅምናዝየም
📎የግል የመኪና ማቆምያ
📎የተንጣለለ ሰገነት
📎የተፈጥሮ ብርሃን እንዲሁም አየር በሁሉም አቅጣጫ
አፍሮስዊድን ሪል እስቴት
የቅንጡ ኑሮዎ መግቢያ መንገድ !
ይጎብኙን!
+251978969696 / +251978979797
Facebook:
@afroswedenrealestate
Instagram:
@afroswedenrealestate
Website: Afrosweden.com
⭐️ባሉበት ሙሉ ቤቱን ለመጎብኘት የ YouTube ማስፈንጠርያውን ይጫኑ .
https://youtu.be/VY6Ba9feXck?si=8gb92UxWPBy1oFpu


#ማስታወቂያ

https://fb.watch/rofXFx9QZK/


#ማስታወቂያ

18 አመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ባላቸው ወደፊት ለመሆን የሚያልሙትን ግብ ለማሳካት በሚታትሩ ስራ ፈጣሪ ሴቶች የሚከፈት የቀጠባ ሂሳብ ነው፡፡ የቁጠባ ሂሳቡ ባለቤቶች ያጠራቁሙት ገንዘብ ለስራ መነሻ ካፒታል መሆን ሲችል ባንኩ ከሚሰጠው ዳጎስ ያለ ወለድ በተጨማሪ የብድር አቅርቦት ያመቻቻል፡፡
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ
የስኬትዎ አጋር!
https://linktr.ee/anbesabank
#LionInternationalBank #AnbesaBank #Goaloriented #SavingAcount #Bank #Ethiopia


ዘወትር ረቡዕ የሚጠብቁት የሪፖርተር ጋዜጣ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ አሁን በገበያ ላይ ይገኛል
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv
የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com


የኦነግ አመራር አቶ በቴ ኡርጌሳ ተገድለው መገኘታቸው ተነገረ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራር የነበሩት አቶ በቴ ኡርጌሳ ትላንት ማክሰኞ ሚያዝያ 1 ቀን 2016 ዒም ምሽት መገደላቸው እየተነገረ ነው።
ምንም እንኳን ኦነግ ስለ አቶ በቴ ግድያ ያለው ነገር ባይኖርም፣ ግድያ የተፈጸመባቸው፣ በትውልድ ቦታቸው መቂ ከተማ መሆኑ ተነግሯል።

የአራት ልጆች አባት የሆኑት አቶ በቴ መኖሪያቸው በአዲስ አበባ አቅራቢያ በሚገኘው ለገጣፎ እንደሆነ የተጠቆመ ሲሆን፣ በዋነኛነት የሚተዳደሩበትን የግብርና ስራቸውን በትውልድ አካባቢያቸው ሲያካሄዱ እንደነበርም ተልጿል። አቶ በቴ ወደ መቂ በተደጋጋሚ ይመላለሱ እንደነበር ተነግሯል።

ትላንት ምሽት መገደላቸውን የተነገረው የአቶ በቴ አስክሬን የተገኘው፤ ከመቂ ወደ ባቱ ከተማ በሚወስደው መንገድ አቅራቢያ በሚገኝ “መሊሳ” በተባለ አካባቢ መሆኑን መረጃዎች አመልክተዋል። ቤተሰቦቻቸውዛሬ ሚያዚያ 2 ቀን 216 ዓም ረፋድ አስከሬኑን ከአካባቢው መውሰዳቸውም ተገልጿል።


ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ 1445ኛው የኢድ አል-ፈጥር በዓል አደረሳችሁ


#ማስታወቂያ

https://fb.watch/rofXFx9QZK/


የሪፖርተር ስራዎችን በእነዚህ አማራጮች ማግኘት ይችላሉ፦
💯 Website: www.EthiopianReporterJobs.com
💯 Facebook: http://bit.ly/2mPD7EG
💯 Telegram: https://bit.ly/3exwhdn
💯 Linkedin: https://bit.ly/2XJzm45
💯 Twitter: https://bit.ly/3cuJTnF
💯 Instagram: https://bit.ly/3fCE5j1
ይጎብኙን፤ ይከተሉን፤ ላይክ ሼር ያድርጉ። እናመሰግናለን።


#ማስታወቂያ
18 አመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ባላቸው ወደፊት ለመሆን የሚያልሙትን ግብ ለማሳካት በሚታትሩ ስራ ፈጣሪ ሴቶች የሚከፈት የቀጠባ ሂሳብ ነው፡፡ የቁጠባ ሂሳቡ ባለቤቶች ያጠራቁሙት ገንዘብ ለስራ መነሻ ካፒታል መሆን ሲችል ባንኩ ከሚሰጠው ዳጎስ ያለ ወለድ በተጨማሪ የብድር አቅርቦት ያመቻቻል፡፡
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ
የስኬትዎ አጋር!
https://linktr.ee/anbesabank
#LionInternationalBank #AnbesaBank #Goaloriented #SavingAcount #Bank #Ethiopia


The Reporter Magazine's April issue brings you in-depth coverage of the month's top political, economic, social, and cultural stories. Stay informed!

Visit our Website: www.TheReporterMagazines.com

E-Print : https://thereportermagazines.com/e-print-april/

Follow Us:
Facebook ↠ https://bit.ly/3fmc8YE
Twitter ↠ https://bit.ly/3nJLRpR
Telegram ↠ http://bit.ly/37OFEnC

#ETHIOPIA #TheReporterMagazine #EveryMonth


በመሬት አገልግሎት ላይ ተጥሎ የነበረው  እግድ ተነሳ


ላለፉት ሦስት ወራት እግድ ተጥሎበት የነበረው የመሬት አገልግሎት ካለፈው ሰኞ መጋቢት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ መነሳቱ ተገለጸ።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በተጠናው የመዋቅር ጥናት መሠረት የሰራተኞች ድልድል ተካሂዶ ምደባ እስከሚካሄድ ድረስ ከጥር  21 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት ሦስት ወራት ታግዶ የቆየው የመሬት አገልግሎት፣ የዜጎችን መብት የጣሰ እንደነበር በመናገር  ተገልጋዮች ሲያማርሩ ቆይተዋል።

አስተዳደሩ   እንደገለጸው አጠቃላይ የሰራተኛ ድልድሉ በመጠናቀቁ ከቀን ከመጋቢት 23 ቀን2016 ዓ.ም ጀምሮ የመሬት አገልግሎት የተጀመረ  መሆኑን አስታውቋል።


#comingsoon | April Edition

What is going on around the protracted discussions between the Ethiopian government and the IMF? Can a potential bailout truly save Ethiopia from its complex economic woes? The Reporter Magazine's April edition has thoroughly discussed it.

Our Exclusive Interview with the State Minister of Education also sheds light on the harsh realities facing higher education in Ethiopia.

Additionally, we have something to say about the rising tensions between the Tigray and Amhara regional administrations, particularly due to disputed areas. Grab your copy and enjoy a number of in-depth stories worth your time!

Visit our website: www.TheReporterMagazines.com


ዘወትር እሁድ የሚጠብቁት የሪፖርተር ጋዜጣ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ በገበያ ላይ ይገኛል
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com


#ማስታወቂያ


የአማራ ክልል መንግስት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን አስጠነቀቀ


የአማራ ክልል የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ለአገሪቱ ቋሚ የቀውስ ምንጭ ከሚያደርጉት ተግባራት እንዲታቀብ ሲል አስጠነቀቀ፡፡

የአማራ ክልል የትግራይ ክልል ግዜያዊ አሥተዳደር ለሀገሪቱ ቋሚ ቀውስ ምንጭ ከሚያደርጉት ተግባራት እንዲታቀብ ሲል ያስጠነቀቀው ዛሬ መጋቢት 19 ቀን 2016 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ነው፡፡

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ መጋቢት 16 ቀን 2016 ዓ.ም በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የአማራ ክልል ተማሪዎች መፃህፍትን ምክንያት በማድርገ ጠብ አጫሪ የሆነ መግለጫ ያስታወሰው የአማራ ክልል፣ጊዜያዊ አስተዳደሩ አውጥቶት የነበረው መግለጫ ‹‹አሳሳችና ጠብ አጫሪ ፍላጎት የተሸከመ ነው›› ብሏል፡፡

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫውን ከወጣ ከሦስት ቀናት በኋላ ማለትም መጋቢት 18 ቀን 2016 ዓ.ም ከነበረበት አካባቢ በመንቀሳቀስ የራያ አላማጣ ወረዳ ቀበሌዎችን በመያዝ ነዋሪዎችን በመግደልና በማሰቃየት ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡

በመማሪያ መፃህፍቶቹ ተካተዋል የተባሉ አካባቢዎች ካለፉት 30 አመታት በፊት ጀምሮ የማንነትና ራስን በራስ የማሥተዳደር ጥያቄዎች ሲቀርቡባቸው የነበሩ መሆናቸውንም አክሏል፡፡ የአማራ ክልል መንግሥት በእነዚህ አካባቢዎች የተማሪዎች የመማር መብት እንዲከበር ግዴታውን መወጣቱን ሰበብ አድርጎ የወጣ ነው ያለው የጊዜያዊ አስተዳደሩን መግለጫ፣ ድርጊቱ የሚያሳየው ከድርብርብ ውድቀቶቹ ትምህርት አለመውሰዱን ነው ሲል አጣጥሎታል፡፡

በአገሪቱ እነዲሁም በሁለቱ ክልሎች መካከል ቀውስ ከሚፈጥሩ ተግባራት በመቆጠብ ‹‹ከለመደው አጓጉል የካርታ ፖለቲካ ጨዋታ እንዲወጣ›› አሳስቦ፣ ለዘላቂ ሠላምና ለሕዝቦች አንድነት መጽናት በሚበጅ ሐሳብና ተግባር ላይ እንዲያተኩር አሳስቧል፡፡

Показано 20 последних публикаций.