ሌሊት ላይ ሀገራቸዉን ወክለዉ ጨዋታ ያደረጉ የክለባችን ተጫዋቾች :-
የሉዊስ ዲያዝ ሀገር የሆነችው ኮሎምቢያ ፓራጓይን 2-1 በሆነ ውጤት ስታሸንፍ ልጃችን ዲያዝ ለሀገሩ ድንቅ የሚባል እንቅሰቃሴን አስመልክቷል።
የአሊሰን ቤከር ሀገር የሆነችው ብራዚል ከኮስታሪካ ጋር 0-0 መለያየት ስትችል ልጃችን አሊሰን ክሊንሺት በማስመዝገብ ሙሉ ደቂቃን መጫወት ችሏል።
𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚|| @zena_Liverpool_club
𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚|| @zena_Liverpool_club