Фильтр публикаций


ለአዲስ አበባ የነዋሪነት ምዝገባ የቀረቡ ከ25 ሺህ በላይ የመሸኛ ሰነዶች፤ ለተጨማሪ ምርመራ ወደ ክልሎች ተላኩ

ተለያዩ ክልሎች መሸኛ በመያዝ በአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት ምዝገባ ለማግኘት ከጠየቁ አመልካቾች ውስጥ፤ ከ25 ሺህ በላይ የሚሆኑት ያቀረቧቸው ሰነዶች ለተጨማሪ ምርመራ ለሚመለከታቸው አካላት እንደተላኩ የከተማይቱ የሲቪል እና የነዋሪነት ምዝገባ አገልግሎት ኤጀንሲ ገለጸ።

የመሸኛ ማስረጃዎች የተላኩላቸው ክልሎች፤ ምርመራቸውን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አጠናቅቀው ምላሻቸውን ያሳውቃሉ ተብሏል።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኘው የሲቪል እና የነዋሪነት ምዝገባ አገልግሎት ኤጀንሲ ይህን የገለጸው፤ የዘንድሮውን በጀት ዓመት የመንፈቅ የስራ አፈጻጸም በተመለከተ በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።

መግለጫውን የሰጡት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ በመግለጫው ካነሷቸው ጉዳዮች መካከል “የመሸኛ አገልግሎት” እንደገና መጀመር ይገኝበታል።

ተቋሙ ከሌሎች ክልሎች ወደ አዲስ አበባ መጥተው በከተማ ነዋሪነት ለመመዘገብ ጥያቄ ካቀረቡ አመልካቾች ውስጥ በአንድ ሶስተኛው ላይ “የመሸኛ አገልግሎትን” አግዶ መቆየቱን አቶ ዮናስ በዛሬው መግለጫ ላይ አስታውሰዋል።

ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ለተቋሙ የመሸኛ ሰነዳቸውን አስገብተው፤ የነዋሪነት ምዝገባ ለማከናወን ጥያቄ ያቀረቡ ሰዎች ብዛት 57,214 መሆናቸውን ከኤጀንሲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

🔴ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/14856/


ምርጥ የእንግሊዝኛ ትምህርት ቻናል ይቀላቀሉ! በፍጥነት ይማራሉ!
በርካቶችን ለውጭ ሀገር እስኮላርሺፕ ያበቃ ምርጥ ቻነል 👌
ወደ ቴሌግራሙ ገባ ብለው በቁጥር የተደገፈ ስኬቱን ይመልከቱ ♥

If you Plan to pursue a scholarship, pharmacy license, or dental school in the USA or Canada, Taking the TOEFL test is mandatory, and the TOEFL ZONE is here to guide you. With expert preparation and personalized support, we’ll help you achieve the scores you need. Start your journey with us today!

👇👇👇Join👇👇👇

https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone
https://t.me/toeflzone


የኢትዮጵያ አጠቃላይ እዳ መጨመሩን አዲስ ስታንዳርድ በዚህ መልኩ ገልፆታል


እንኳን አደረሳችሁ  Hosea real estate

🔺 የካፒታል ሆቴል እህት ኩባንያ የሆነው  Hosea real estate.

🍋 የጥምቅት በዓል ልዩ ቅናሽ - ለውስን ቤቶች ብቻ!

መጪውን የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ በመሀል ቦሌ በፍጥነት እያስገነባን ካለነው እጅግ ቅንጡ አፓርትመንት የተወሰኑት ቤቶች ላይ ልዩ ቅናሽ አድርገናል።

ይህንን ልዩ ዕድል ዛሬውኑ ይጠቀሙ!
🔺 ቦሌ ሸገር ህንፃ ጐን
🔺- (luxury apartments ) እየገነባን ነው።(G+31 )

🔺 ከstudio - 3 bed room

🔺 57m2 ,   81m2  ,  84m2
,            
🔺 134m2  , 151m2 , 168m2

               🔺Facility

🔺 7 ወለል  የመኪና ማቆሚያ
🔺3 ተኛ ፎቅ ላይ እየዋኙ
🔺4ተኛ ፎቅ ላይ gym እየሰሩ የከተማውን ውብ ድባብ የሚቃኙበት
🔺ተጨማሪ ለልጆች (daycare ) የተሟላለት
🔺ላይብረሪ
🔺መሰብሰቢያ አዳራሽ 
                 ይደውሉ = 0977191398
ይህ እድል እዳያመልጦ !!!

Telegram =@selamssa
Contact= 0977191398
Email =selamesayas870@gamil.com


ትራምፕ አሜሪካ ለውጭ እርዳታ የምታውለው ፈንድን ለ90 ቀናት አገደ። በዚህም እነ USAID ተጠቂ ናቸው። USAID በኢትዮጵያ ከፍተኛ እርዳታ የሚያበረክት ድርጅት ነው። ከዚህ ቀደም በኮንግረስ የፀደቁ በጀቶች ተፈፃሚ የሚሆኑ ቢሆንም አዲስ በጀት ግን ታግዷል።


በመቐለ ከተማ በአክሱም ሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ያለውን በደል አስመልክቶ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል!

ፍርድቤት የትምህርተ ቤቱ በሂጃብ የተሸፈኑ ሴት ተማሪዎችን አላስተናግድም ማለቱነ በማገድ ለፈተና እንዲመዘገቡ ቢያዝም ትዕዛዙን በመተላለፍ እስካሁነ ተማሪዎቹ አልተመዘገቡም።


ሰበር - ፕሬዝዳንት ትራምፕ ቢሮ በገቡ የመጀመሪያው ቀን ዩናይትድ ስቴትስን ከዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የመውጣት ሂደት የሚያስጀምረውን የሥራ አስፈፃሚ ትዕዛዝ (Executive Order) ፈረሙ።

አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ከሚያደርጉ አገሮች ግንባር ቀደሟ እንደሆነች ይታወቃል።

ከዚህ ቀደም ፕሬዝዳንቱ "ድርጅቱ ቻይናን ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ተጠያቂ ማድረግ ሳይችል ቀርቷል" ካሉ በሗላ አክለውም ቻይን ለመቅጣት የሚወስዷቸውን እርምጃዎች ይፋ ሲያደርጉ “ቻይና የዓለም ጤና ድርጅትን ሙሉ በመሉ ትቆጣጠረዋለች” ማለታቸው ይታወሳል።


የቀድሞ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በትራምፕ በዓለ ሲመት ላይ መገኘታቸው፣ ትራንፕ ለኢትዮጵያ የያዙት እቅድ ምን ይሆን በሚል እያነጋገረ ነው።


ትራምፕ፣ የመንግስታቸውን የመረከቢያ ቀንን የጀመሩት በቤተክርስቲያን በመገኘት በጸሎት ነው። በአሜሪካ መንግስታዊ መረከቢያ ቀን የአምልኮ ሥነ ሥርዓት ላይ የመገኘት ባህል የተጀመረው በ1933 በፍራንክሊን ዴላኖ ሩዝቬልት ነበር። ትራምፕ በኋይት ሃውስ ከባይደን ጋር ለሻይ ቡና ከመገናኘታቸው በፊት በዚያው በኋይት ሀውስ አቅራቢያ በሚገኘው የቅዱስ ጆን ኤጲስ ቆጶስ ቤተክርስቲያን የጠዋት የቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ ተገኝተዋል።
የፌስቡክ ባለቤት ማርክ ዙከምበርግ፣ የአማዞን ባለቤት ጄፍ ቢዞስና ሌሎችም ተገኝተዋል።
ከቤተክርስቲያኑ ሥነ ሥርዓት በኋላ፣ በባህሉ መሠረት ባይደን ለትራምፕ በነጩ ቤተመንግስት ሻይ ቡና ይጋብዛሉ።


በአማራ ክልል ያለው የመምህራን ደመወዝ አለመከፈል መምህራንን የጉልበት ሥራ እንዲሰሩ ማስገደዱ ተገለጸ

በአማራ ክልል ከመስከረም እስከ ታሕሳስ ወር ደመወዝ ያልተከፈላቸው መምህራን፤ ከኑሮ ውድነቱ ጋር ተዳምሮ የጉልበት ሥራ ለመስራት ተገደዋል ሲል የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አስታወቀ፡፡

በክልሉ ያሉ መምህራን ለተማሪዎቻቸው ሲሉ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ ተቋቁመው እየሰሩ ነበር ያለው ማህበሩ፤ "አሁን ላይ ግን ያለው ሁኔታ ካቅማቸው በላይ እየሆነ ነው" ብሏል፡፡

"ለወራት ደመወዝ ያልተከፈሉ መምህራን ወደ ቤተሰቦቻቸው መመለስ ባለመቻላቸው የጉልበት ሥራ የሚሰሩ አሉ" ያሉት፤ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አበበ ናቸው፡፡

"በዚህም ቀጣዩ የመምህራኑ እጣ ፋንታ ምን እንደሆነ አይታወቅም" ያሉት የማህበሩ ምክትል ፕሬዝደንት የትምህርት ሥራውንም ወደ ኋላ ጎትቶታል ብለዋል፡፡

በተጨማሪም ትምህርት ባልተጀመረባቸው አካባቢዎች ያሉ ተማሪዎች ትምህርት ወደሚሰጥባቸው ቦታዎች ሄደው ለመማር ሲሞክሩ በተፈጠረ የቦታ ጥበት፤ በአንድ ክፍል ውስጥ 90 የሚሆኑ ተማሪዎች እንዲቀመጡ አስገድዷል ነው የተባለው፡፡

በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ያሉ መምህራንን የተመለከቱ ችግሮች በሁሉም አካባቢ አይነት እና መጠናቸውን እየቀያየሩ መቀጠላቸውም ነው የተገለጸው፡፡
(አሐዱ)


የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ጥሪ መቅረቡን የእንግሊዝኛ ጋዜጣ Capital ዘገበ ።
***********
#CapitalNews የውጪ ምንዛሪ ለውጡን ተከትሎ ከግምት ውስጥ ያስገባ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ጥሪ ቀረበ ።

መንግስት ለረጅም ጊዜ ሲጠብቅ የነበረውን የኤሌክትሪክ ታሪፍ ጭማሪ ተግባራዊ ቢያደርግም ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋማት ግን ተጨማሪ ክለሳዎች እንዲደረጉ እየጠየቁ መሆኑን ካፒታል ተረድታለች።

የሚኒስትሮች ም/ቤት ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም. ባካሄደው 36ኛው መደበኛ ስብሰባ ላይ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ጭማሪን ያፀደቀ ሲሆን ይህም ጭማሪ ከመስከረም 1/2017 ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል።

አገልግሎቱ በአዲሱ የታሪፍ ማሻሻያዉ እስከ 200 ሜጋዋትስ ሰዓት የሚጠቀሙ ደንበኞችን ድጎማ እንደሚያደርግ ገልጿል ። ማሻሻያው በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙትን ደንበኞች ታሳቢ አድርጓል ቢባልም የተደረገው ጭማሪ በዓመት ውስጥ 122 በመቶ ደርሷል።

ይሁን እንጂ ከማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡ ጋር በተገናኘ እንደ ዓለም ባንክና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋምን (አይ.ኤም.ኤፍ) የመሳሰሉ ዓለም አቀፍ አጋሮች የተለያዩ ድጋፍ ከማድረጋቸው ጋር ተያይዞ መንግስት ያፀደቀውን የታሪፍ ጭማሪ በድጋሚ እንዲያጤነው መጠየቃቸውን ነው ለማወቅ የተቻለው።


የቴሌግራም አካውንታችሁ እድሜ ስንት ነው❓❓❓
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት ሽልማት ይውሰዱ👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,አያት ሳይታችን
👉 2መኝታ 87ካሬ
ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
👉 3መኝታ 107ካሬ
ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
👉 3 መኝታ 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
👉3 መኝታ 113ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
👉3መኝታ 119ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273


ዜና እረፍት 😢
አንጋፋው አርቲስት እንቁስላሴ ወርቅአገኘሁ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ነፍስ ይማር 🙏


በአሜሪካ ቲክቶክ ዛሬ ታግዷል


🔴🔴ታላቅ ቅናሽ ከ አያት መኖሪያ ቤቶች🔴🔴
በካሬ 93,357 ብር ከ አያት ሪል እስቴት

👇 ዞን 3 ,ዞን 8 እና መሪ ቁጥር 1

👉 ባለ አንድ ከ 60ካሬ ጀምሮ

👉 ባለ ሁለት መኝታ 72ካሬ ,80ካሬ

👉 ባለ ሶስት መኝታ 90ካሬ ,105ካሬ ,107ካሬ ባለ አራት መኝታም አለን እስከ 150ካሬ ድርስ

ሽያጭ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ብር!!

ለበለጠ መረጃ: ☎️
በ 09 42 58 53 55 ይደውሉ


የእስራኤልና ሀማስ የተኩስ ቀቁም ስምምነት

እስራኤልና ሀማስ ተኩስ ለማቆምና ታጋቾችን ለመልቀቅ መስማማታቸው የጦርነቱ ሰለባ ለነበሩት ፍልስጤማውያንንና እስራኤላውያን የመጀመሪያው የሰላም ተስፋ ምልክት ተደርጎ ተወስዷል። ለወራት በኳታር ግብጽ እና USA ሸምጋይነት የተሳካው ይኽው ስምምነት የእስራኤል ኃይሎች ቀስ በቀስ ከጋዛ ሰርጥ የሚወጡበትን የ6 ሳምንታት የመነሻ የተኩስ አቁም አካቷል። በዚህ ጊዜ ውስጥ ሀማስ ከያዛቸው ወደ 100 ከሚደርሱ ታጋቾች 33ቱ ሲለቀቁ በምትኩ እስራኤል ደግሞ ፍልስጤማውያን እስረኞችን ትፈታለች። የኳታር ጠ/ ሚ ሼክ መሀመድ ቢን አብዱልራህማን አል ታኒ ትናንት እንደተናገሩት ተኩስ አቁሙ ተግባራዊ የሚሆነው ከፊታችን እሁድ ጀምሮ ነው። ከሸምጋዮቹ አንዷ የሆነችው የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ስምምነቱ የጋዛውን ጦርነት ለማስቆም ፣ለሲቪል ፍልስጤማውያን እጅግ አስፈላጊ የሆነውን እርዳታ በብዛት ለማስገባት እና ከ15 ወራት በላይ የታገቱት ሰዎች ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲገናኙ ለማድረግ እንደሚያስችል ተናግረዋል። እስራኤል ስምምነቱን በይፋ የምትቀበለው የሀገሪቱ የጸጥታ ካቢኔ እና መንግሥት ዛሬ በሚሰጡት ድምጽ ካጸደቁት በኋላ ነው። ምንም እንኳን በጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ነታንያሁ መንግስት ውስጥ ያሉት አክራሪዎቹ ቢቃወሙ ስምምነቱ ዛሬ ይጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተዘግቧል።
የሁለቱም አካባቢዎች ህዝብ በስምምነቱ የተሰማውን ደስታ ገልጾ ሳያበቃ ስምምነቱ ይፋ በተደረገ በሰዓታት ውስጥ የእስራኤል ጦር ኃይል ትናንት በጋዛ ጥቃት መፈጸሙን ነዋሪዎችና ባለሥልጣናት ተናግረዋል። እስራኤል እንዳለችው ደግሞ የጋዛ ሚሊሽያዎች ዛሬ ወደ እስራኤል ሮኬቶች ተኩሰዋል። የእስራኤል ሀማስ ስምምነት ለሁለቱ ወገኖች ሰላም ተስፋ ፈንጣቂ ቢባልም ጦርነቱ ሙሉ በሙሉ እንዲያበቃ ማድረጉ ግልጽ አይደለም።


የሹፌሩን ብልት ሽፍታዎች ቆረጡት ❗️

ይህ የሆነው በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።

ግለሰቡ የተወለደው ጅማ መስመር ጮራ ነው ። ስራው ደግሞ ሹፍርና። በስራ ላይ እያለ ሽፍቶች ያገኙታል አግኝተው እንዲሁ አለቀቁትም የላይኛውን የብልቱን ክፍል ቆረጡት። ከዚህ በኋላ የታችኛው የብልቱ ቱቦ ተጎድቶ ፈሳሽ መቆም አይችልም እንዲሁ ይፈሳል። ከዛ በኋላ ለዳይፐር እና ለህክምና በቀን በቀን ወጪ ያወጣል። ይህ ቢኒያም የተባለ ሹፌር ቃል በቃል እንደሚናገረው «ፈሳሹ እንኳን ቢቆምልኝ እና ወደ ሹፍርና ስራዬ ብመለስ ደስተኛ ነበርኩ» ይላል።

- የሶስት ልጆች አባት የሆነው ይህ ግለሰብ ሁለቱ ልጆቹ ከአክስቱ ጋር የተቀረው ደግሞ ከእናቱ ጋር ሆነው መበታተናቸውን ይገልፃል። ለህክምና በቀን 1050ብር በሳምንት 7350 ብር ያወጣል።

- ሀኪሞች ህክምናውን በአግባቡ ከተከታተልክ የሚድን ነገር ነው ሲሉ ተናግረዋል። አቅም ያላችሁ ሁሉ ለነፍስ ይሆናችኋልና ተባበሩት።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት⬇️⬇️⬇️
1000514797351
( BINIYAM JEMANEH LIGDI)

የዚህ ምንጭ የኔታ ቱዩብ ነው እኔ የአቅሜን አርጌለሁ።


አሳዛኝ ዜና

የአፋር ክልል እና የሶማሌ ክልል በምታዋስነው በአፋር ክልል ኤሬር ወረዳ እናትና ልጅ ሃዲዱን ሲሻገሩ በባቡር ተገጭተው ህዎታቸው አለፈ።


'መስፈርት አላሟሉም' በሚል 400 የሚሆኑ ሠራተኞች ከሥራ ተሰናበቱ

የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት "በድልድል እና ምደባ" 400 የሚሆኑ ሠራተኞችን ከጥር ጀምሮ ከሥራ ማሰናበቱን ሠራተኞች እና ድርጅቱ ተናገሩ።

በ2015 ዓ.ም. "የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት" በሚል ከ70 ዓመታት በላይ ለአዲስ አበባ የትራንስፖርት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው አንበሳ ባስ እና ሸገር ብዙኃን ትራንስፖርት ተዋህደው የልማት ድርጅት ተመሥርቷል።

ይህን ተከትሎ "ሪፎርም" ማድረግ የጀመረው ድርጅቱ፤ ባከናወነው ድልድል እና ምደባ ሠራተኞች "ያለአግባብ" እና "በዘፈቀደ" ከሥራ ተባረናል ሲሉ ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት የብቃት ፈተና እና ውድድር ያላለፉ ሠራተኞችን ከሥራ መቀነሱን በመግለፅ "የሪፎርም ባሕሪ ነው" ሲል ለቢቢሲ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥቷል።

ለሠራተኞቹ መመሪያውን ሲያስተዋውቅ የብቃት ፈተና ሰጥቶ ፈተናውን ባያልፉ እንኳ አንድ የደረጃ እርከን ዝቅ ተደርገው ሥራቸውን እንደሚቀጥሉ መተማመኛ መስጠቱን ተናግረዋል።

ተቋሙ ይህን ቢልም ፈተናውን ያለፉም ያላለፉም፤ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ያላቸው ሠራተኞችን "ያለምንም ማስጠንቀቂያ" ከሥራቸው እንዳባረረ ስድስት ሠራተኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ከሥራ የተሰናበቱት ሠራተኞች ከፅዳት እና የጥበቃ ሠራተኞች ጀምሮ በተቋሙ ለአስርት ዓመታት ያገለገሉ እና የጡረታ ዕድሜያቸው የተቃረቡ ሠራተኞችም እንደሚገኙበት ተናግረዋል።

https://www.bbc.com/amharic/articles/cly5757l54go

Показано 20 последних публикаций.