TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
Статистика
Избранное
Natnael Mekonnen
@NatnaelMekonnen21
Гео и язык канала:
Эфиопия, Амхарский
Категория:
Политика
በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉
@NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21
Связанные каналы
|
Похожие каналы
Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Политика
Статистика
Избранное
Это ваш канал?
Подтвердить
Канал в реестре блогеров РКН?
Подтвердить
История канала
Фильтр публикаций
Выбрать месяц
Февраль 2025
Январь 2025
Декабрь 2024
Ноябрь 2024
Октябрь 2024
Сентябрь 2024
Август 2024
Июль 2024
Июнь 2024
Май 2024
Апрель 2024
Март 2024
Февраль 2024
Январь 2024
Декабрь 2023
Ноябрь 2023
Октябрь 2023
Сентябрь 2023
Август 2023
Июль 2023
Июнь 2023
Май 2023
Апрель 2023
Март 2023
Февраль 2023
Январь 2023
Декабрь 2022
Ноябрь 2022
Октябрь 2022
Сентябрь 2022
Август 2022
Июль 2022
Июнь 2022
Май 2022
Апрель 2022
Март 2022
Февраль 2022
Январь 2022
Декабрь 2021
Ноябрь 2021
Октябрь 2021
Сентябрь 2021
Август 2021
Июль 2021
Июнь 2021
Май 2021
Апрель 2021
Март 2021
Февраль 2021
Январь 2021
Декабрь 2020
Ноябрь 2020
Скрывать удаленные
Скрывать репосты
Natnael Mekonnen
8 Feb, 20:56
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
ካይሮ በማለት የሚያንቆለጳጵሰው ሃይማኖት አፈወርቅ ከነታጣቂው ተደምስሷል!
እራሱን የአማራ ፋኖ በጎጃም በማለት የሚጠራዉን የጃውሳ ክንፍ ከሚመሩት ታጣቂዎች መካከል አንዱ የነበረው ሃይማኖት በተወሰደበት እርምጃ ተደምስሷል። ሃይማኖት ብቻ ሳይሆን ሲመራው የነበረ ታጣቂ በሙሉ ሙት እና ቁስለኛ መሆኑን የደረሱኝ መረጃዎች ጠቁመዋል። ሃገርን የማፍረስ እድቅ ይዞ የተነሳው ጽንፈኛው ቡድን የሚገባውን እያገኘ ያለ ሲሆን አሁን አሁን ቡድኑ የሰራዊቱን ክንድ መቋቋም እያቃተው እንደሆነም ከየቦታው የሚደርሱኝ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
28.2k
0
13
132
Natnael Mekonnen
8 Feb, 19:21
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ኢትዮጵያ በዚህ አመት የማዳበሪያ ግዢ የፈፀመችው ሙሉ በሙሉ ከራሺያ ሲሆን የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ዋና ስራ አስፈፃሚ በትናንትናው እለት የጭነት እና የማውረድ ሂደትን ለማሳየት የአርካይቭ ፎቶ መጠቀማቸውን እንደ ማሳያ በማቅረብ ከቅርብ ግዜ ወዲህ የወረደ የፌስቡክ “ትግል” እያደረገ የሚገኘው ጃዋር መሀመድ ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያ ለአርሶ አደር ሊከፋፈል ነው የሚል የተዛባ መረጃ ሲያሰራጭ አምሽቷል::
እራሱን የፓለቲካ ስትራቴጂስት አድርጎ የሚያቀርበው እና በብዙዎች እንደ ጥልቅ አሰላሳይ እና የመረጃ ሰው የሚታየው ጀዋር ኢትዮጵያ በዚህ አመት ስላስገባችው ማዳበሪያ ኢ/ር ታከለ በስህተት የለጠፋትን የቆየ ምስል ብቻ እንደ ማስረጃ በማቅረብ ብዙ ትንታኔ እና ከ 6 በላይ ፖስቶችን አጋርቷል::
“ስትራቴጂስቱ “ ጃዋር እውነት ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያ ገብቶ ከሆነ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ምርመራ በማድረግ እና ማስረጃዎችን በማቅረብ መንግስትን ቢሞግት ተገቢ ይሆን ነበር:: ለማንኛውም ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያም የለም የተፈጠረው በተራ ስህተት ምክንያት ብቻ የተፈጠረ ውዥንብር ነው::
26.5k
0
7
16
Natnael Mekonnen
8 Feb, 19:20
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
ምርጫው የእርሶ ነው !
"ባንክ ሲቆጥቡ 7% ወለድ ያገኛሉ
የአያት አክሲዮን ባለቤት ሲሆኑ ግን በግማሽ ያተርፋሉ"
በ2016 ዓ.ም ብቻ
❇️የ100,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 45,020 ብር አትርፈዋል
❇️የ1,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 450,200 ብር አትርፈዋል
❇️የ2,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 900,400 ብር አትርፈዋል
❇️የ5,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 2,251,000 ብር አትርፈዋል
❇️የ10,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 4,502,000 ብር አትርፈዋል
❇️ከተመዘገቡ ከ1 ወር ጊዜ ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ስለሚሆኑ ከ112,500 ብር ጀምሮ ፈጥነው በመመዝገብ የ8 ግዙፍ ድርጅቶች ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ
❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ
❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ባላችሁበት ወይንም በወዳጆቻችሁ በኩል የአያት አክሲዮን ባለቤት መሆን ትችላላቹህ
☎️ ለበለጠ መረጃ
በ
0979804444
በቀጥታ
በቴሌግራም
t.me/Ayatsharecompany0
ወይንም በዋትሳፕ ይደውሉ
26.9k
0
3
Natnael Mekonnen
7 Feb, 19:51
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
በቋራ ወረዳ ነብስ ገበያ ቁጥር 1 እና በመተማ ወረዳ ቱመት መንዶካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች በሰላማዊ መንገድ ለመንግስት እጃቸውን ሰጡ።
ሻለቃ መሪ ይታያል ውዱ ተገኘ በማለት ራሱን እየገራ በመተማ ወረዳ በቱመት-መንዶካ ፣ እና በቋራ ወረዳ ቀጥር 1 እና ነብስ ገበያ 22 ራሱን ሆኖ ሲንቀሳቀስ የነበረ ታጣቂ በሽንፋ ለሚገኘው ጥምር የጸጥታ በሰላም እጃቸውን ሰጥተዋል።
ታጣቂው ሃይሉ 15 ባለመሳሪያ እና 7 ጀሌ ሆነው ለመንግስት በሰላማዊ መንገድ እጅ ሰጥተዋል።
ታጣቂ ሀይሉ የሰላምን መንገድ የመረጥነው የማያዋጣ እና አላማ የሌለው ትግል በመሆኑ ማህበረሰባችን ጋር ተቀላቅለን እንዲሁም ከመንግስት ጎን ሆነን ለአገራችን ሰላምና ልማት የበኩላችን ለመወጣት ነው ብለዋል።
የመተማ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ደሳለኝ ሞገስ በቦታው ተገኝተው እነደተናገሩት ለህዝብ በማሰብ የሰላምን መንገድ መርጣችሁ በሰላም ወደ ማህበረሰባችሁ ሰለተቀላቀላችሁ ስልጡንነታችሁን ያሳያል።
በመንግስት በኩል የተለያዩ የተሃድሶ ስልጠና ወስዳችሁ ከህዝባችሁ እና ከመንግስት ጎን ሆናችሁ የበኩላችሁን እንድትወጡ ያደርጋል ብለዋል።
ዘገባው የመተማ ወረዳ ኮሚዩኒኬሽን ነው።
28.8k
0
7
Natnael Mekonnen
7 Feb, 19:28
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
24.2k
0
2
Natnael Mekonnen
7 Feb, 19:28
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት በምሽት ጎበኙ።
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ፣የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር ፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የሥራ ኀላፊዎች፣ የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጋሻው አወቀ ፣ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አወቀ አስፈሬን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት በምሽት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል
29.4k
0
0
Natnael Mekonnen
7 Feb, 19:28
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
የጽንፈኛውን ቡድን ሰነድ በተመለከተ
ቡድኑ ፀረ ህዝብ፣ ጨቃኝ፣ አረመኔ እና ለሀገሪቷ ስጋት መሆኑን ያመላከተውን ሰነድ ማን ሰጠህ ፌክ ነው ብልጽግና ነው ያዘጋጀው የሚል ጫጫታ በስፋት እየሰማሁ ነው። አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ የቡድኑን ማንነት ከሰነዱ በፊትም ስለሚያውቀው 🤷♂ ስለ ሰነዱ ባይጨነቅም፣ ጥቂት የመወዘጋብ ወረዳ ውስጥ ላሉ ወገኖች ስል ይህችን ልናገር። የሰነዱ ምንጭ ማን እንደሆነ በስክሪን ሹቱ ላይ ተመላክቷል። እኛስ የወንድማችንን ደህንነት ልንጠብቅ ፈለገን ነበር። 😁 እንግዲህ ከገፋፋችሁን ይኸውላችሁ። ባልተያያዘ ዜና የግል hacker እንዳለኝ አልነገርኳችሁም አይደል😄😄😄 የኔ hacker ታዲያ እንደዚህ አይነት ፀረ ሀገር የሆኑ ጽንፈኛ ቡድኖችን እየተከታተለ የሚያጋልጥ ethical hacker ነው፣ ስለ ሀገር ሲባል!
22.7k
0
10
1
Natnael Mekonnen
7 Feb, 19:27
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
ምርጫው የእርሶ ነው !
"ባንክ ሲቆጥቡ 7% ወለድ ያገኛሉ
የአያት አክሲዮን ባለቤት ሲሆኑ ግን በግማሽ ያተርፋሉ"
በ2016 ዓ.ም ብቻ
❇️የ100,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 45,020 ብር አትርፈዋል
❇️የ1,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 450,200 ብር አትርፈዋል
❇️የ2,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 900,400 ብር አትርፈዋል
❇️የ5,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 2,251,000 ብር አትርፈዋል
❇️የ10,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 4,502,000 ብር አትርፈዋል
❇️ከተመዘገቡ ከ1 ወር ጊዜ ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ስለሚሆኑ ከ112,500 ብር ጀምሮ ፈጥነው በመመዝገብ የ8 ግዙፍ ድርጅቶች ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ
❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ
❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ባላችሁበት ወይንም በወዳጆቻችሁ በኩል የአያት አክሲዮን ባለቤት መሆን ትችላላቹህ
☎️ ለበለጠ መረጃ
በ
0979804444
በቀጥታ
በቴሌግራም
t.me/Ayatsharecompany0
ወይንም በዋትሳፕ ይደውሉ
26.3k
0
1
Natnael Mekonnen
6 Feb, 20:28
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
የቡድኑ ሰነድ እጃችን ገብቷል!
እራሱን የአማራ ፋኖ በጎጃም ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ አካል ምን አይነት ፕሮግራም ቀርጾ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ግልፅ አድርጎ የሚያሳይ የቡድኑ ሰነድ እጃችን ላይ ገብቷል!
እራሱን የነጻነት ታጋይ ነኝ ብሎ የሚጠራው ቡድን ምን አይነት አደገኛ እና ለኢትዮጵያ እና ለኢትዮጵያዊያን ነቀርሳ የሆነ ቡድን እንደሆነ ተመልከቱ። ከቡድኑ ሾልኮ በደረሰን ሰነድ በእስክንድር ነጋ የሚመራውን ቡድን እንዴት እንደሚያጠፋው፣ በራሱ በቡድኑ ውስጥም ቢሆን ስጋት ናቸው ብሎ የሚያምናቸውን የታጣቂው አካላት እንዴት እንደሚያስወግድ፣ የገንዘብ አቅሙን ለማጠናከር ዘረፋን በስልት ደረጃ እንደሚጠቀምበት፣ እንዲሁም የተለያዩ ብሄሮችን እንዴት እንደሚመለከት ግልፅ አድርጎ አስቀምጧል።
34.8k
0
159
Показано
9
последних публикаций.
Показать больше
168 678
подписчиков
Статистика канала
Популярное в канале
የአዲስ አበባ ፖሊስ ከጥር 10 እስከ ጥር 12 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን አስታወቀ! የአዲስ አበባ ፖሊስ በመግለጫው ...
ህንፃው ለምን ነጣ? የጉስቁልና ደሴት ነዋሪዎች እድሳቱ ያለቀው ታላቁ የአፄ ፋሲል (ጎንደር) ቤተመንግስት በጣም “ነጣ” እያሉ ነው። አብዛኞቹ ለማልቀስ...
" ' የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች ነን ' በሚል የተሰጠው መግለጫ የሰራዊቱ እና የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ሃሳብ እና ውሳኔ እንዳልሆነ ለኢትዮጵያ ...
ምርጫው የእርሶ ነው ! "ባንክ ሲቆጥቡ 7% ወለድ ያገኛሉ የአያት አክሲዮን ባለቤት ሲሆኑ ግን በግማሽ ያተርፋሉ" በ2016 ዓ.ም ብቻ ❇️የ100,00...
የማጨው ነዋሪዎች ፥ የህወሓት ጀነራሎች ያወጁትን መፈንቅለ መንግስት በመቃወም በዛሬው ዕለት ተቃውማቸው በሰላማዊ ሰልፍ ገልፀዋል‼️ በስሙ ሲነገድበትና ከ...