Natnael Mekonnen


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Политика


በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Политика
Статистика
Фильтр публикаций


ካይሮ በማለት የሚያንቆለጳጵሰው ሃይማኖት አፈወርቅ ከነታጣቂው ተደምስሷል!

እራሱን የአማራ ፋኖ በጎጃም በማለት የሚጠራዉን የጃውሳ ክንፍ ከሚመሩት ታጣቂዎች መካከል አንዱ የነበረው ሃይማኖት በተወሰደበት እርምጃ ተደምስሷል። ሃይማኖት ብቻ ሳይሆን ሲመራው የነበረ ታጣቂ በሙሉ ሙት እና ቁስለኛ መሆኑን የደረሱኝ መረጃዎች ጠቁመዋል። ሃገርን የማፍረስ እድቅ ይዞ የተነሳው ጽንፈኛው ቡድን የሚገባውን እያገኘ ያለ ሲሆን አሁን አሁን ቡድኑ የሰራዊቱን ክንድ መቋቋም እያቃተው እንደሆነም ከየቦታው የሚደርሱኝ መረጃዎች ይጠቁማሉ።


ኢትዮጵያ በዚህ አመት የማዳበሪያ ግዢ የፈፀመችው ሙሉ በሙሉ ከራሺያ ሲሆን የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ዋና ስራ አስፈፃሚ በትናንትናው እለት የጭነት እና የማውረድ ሂደትን ለማሳየት የአርካይቭ ፎቶ መጠቀማቸውን እንደ ማሳያ በማቅረብ ከቅርብ ግዜ ወዲህ የወረደ የፌስቡክ “ትግል” እያደረገ የሚገኘው ጃዋር መሀመድ ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያ ለአርሶ አደር ሊከፋፈል ነው የሚል የተዛባ መረጃ ሲያሰራጭ አምሽቷል::

እራሱን የፓለቲካ ስትራቴጂስት አድርጎ የሚያቀርበው እና በብዙዎች እንደ ጥልቅ አሰላሳይ እና የመረጃ ሰው የሚታየው ጀዋር ኢትዮጵያ በዚህ አመት ስላስገባችው ማዳበሪያ ኢ/ር ታከለ በስህተት የለጠፋትን የቆየ ምስል ብቻ እንደ ማስረጃ በማቅረብ ብዙ ትንታኔ እና ከ 6 በላይ ፖስቶችን አጋርቷል::

“ስትራቴጂስቱ “ ጃዋር እውነት ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያ ገብቶ ከሆነ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ምርመራ በማድረግ እና ማስረጃዎችን በማቅረብ መንግስትን ቢሞግት ተገቢ ይሆን ነበር:: ለማንኛውም ግዜው ያለፈበት ማዳበሪያም የለም የተፈጠረው በተራ ስህተት ምክንያት ብቻ የተፈጠረ ውዥንብር ነው::


ምርጫው የእርሶ ነው !

"ባንክ ሲቆጥቡ 7% ወለድ ያገኛሉ
የአያት አክሲዮን ባለቤት ሲሆኑ ግን በግማሽ ያተርፋሉ"

በ2016 ዓ.ም ብቻ

❇️የ100,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 45,020 ብር አትርፈዋል

❇️የ1,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 450,200 ብር አትርፈዋል

❇️የ2,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 900,400 ብር አትርፈዋል

❇️የ5,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 2,251,000 ብር አትርፈዋል

❇️የ10,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 4,502,000 ብር አትርፈዋል

❇️ከተመዘገቡ ከ1 ወር ጊዜ ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ስለሚሆኑ  ከ112,500 ብር ጀምሮ ፈጥነው በመመዝገብ የ8 ግዙፍ ድርጅቶች ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ

❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ

❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ባላችሁበት ወይንም በወዳጆቻችሁ በኩል የአያት አክሲዮን ባለቤት መሆን ትችላላቹህ

☎️ ለበለጠ መረጃ
0979804444 በቀጥታ 
በቴሌግራም 

t.me/Ayatsharecompany0 ወይንም  በዋትሳፕ ይደውሉ 


በቋራ ወረዳ ነብስ ገበያ ቁጥር 1 እና በመተማ ወረዳ ቱመት መንዶካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች በሰላማዊ መንገድ ለመንግስት እጃቸውን ሰጡ።

ሻለቃ መሪ ይታያል ውዱ ተገኘ በማለት ራሱን እየገራ በመተማ ወረዳ በቱመት-መንዶካ ፣ እና በቋራ ወረዳ ቀጥር 1 እና ነብስ ገበያ 22 ራሱን ሆኖ ሲንቀሳቀስ የነበረ ታጣቂ በሽንፋ ለሚገኘው ጥምር የጸጥታ በሰላም እጃቸውን ሰጥተዋል።

ታጣቂው ሃይሉ 15 ባለመሳሪያ እና 7 ጀሌ ሆነው ለመንግስት በሰላማዊ መንገድ እጅ ሰጥተዋል።

ታጣቂ ሀይሉ የሰላምን መንገድ የመረጥነው የማያዋጣ እና አላማ የሌለው ትግል በመሆኑ ማህበረሰባችን ጋር ተቀላቅለን እንዲሁም ከመንግስት ጎን ሆነን ለአገራችን ሰላምና ልማት የበኩላችን ለመወጣት ነው ብለዋል።

የመተማ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ደሳለኝ ሞገስ በቦታው ተገኝተው እነደተናገሩት ለህዝብ በማሰብ የሰላምን መንገድ መርጣችሁ በሰላም ወደ ማህበረሰባችሁ ሰለተቀላቀላችሁ ስልጡንነታችሁን ያሳያል።

በመንግስት በኩል የተለያዩ የተሃድሶ ስልጠና ወስዳችሁ ከህዝባችሁ እና ከመንግስት ጎን ሆናችሁ የበኩላችሁን እንድትወጡ ያደርጋል ብለዋል።

ዘገባው የመተማ ወረዳ ኮሚዩኒኬሽን ነው።




የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት በምሽት ጎበኙ።

የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ፣የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር ፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የሥራ ኀላፊዎች፣ የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጋሻው አወቀ ፣ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አወቀ አስፈሬን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት በምሽት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል


የጽንፈኛውን ቡድን ሰነድ በተመለከተ

ቡድኑ ፀረ ህዝብ፣ ጨቃኝ፣ አረመኔ እና ለሀገሪቷ ስጋት መሆኑን ያመላከተውን ሰነድ ማን ሰጠህ ፌክ ነው ብልጽግና ነው ያዘጋጀው የሚል ጫጫታ በስፋት እየሰማሁ ነው። አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ የቡድኑን ማንነት ከሰነዱ በፊትም ስለሚያውቀው 🤷‍♂ ስለ ሰነዱ ባይጨነቅም፣ ጥቂት የመወዘጋብ ወረዳ ውስጥ ላሉ ወገኖች ስል ይህችን ልናገር። የሰነዱ ምንጭ ማን እንደሆነ በስክሪን ሹቱ ላይ ተመላክቷል። እኛስ የወንድማችንን ደህንነት ልንጠብቅ ፈለገን ነበር። 😁 እንግዲህ ከገፋፋችሁን ይኸውላችሁ። ባልተያያዘ ዜና የግል hacker እንዳለኝ አልነገርኳችሁም አይደል😄😄😄 የኔ hacker ታዲያ እንደዚህ አይነት ፀረ ሀገር የሆኑ ጽንፈኛ ቡድኖችን እየተከታተለ የሚያጋልጥ ethical hacker ነው፣ ስለ ሀገር ሲባል!


ምርጫው የእርሶ ነው !

"ባንክ ሲቆጥቡ 7% ወለድ ያገኛሉ
የአያት አክሲዮን ባለቤት ሲሆኑ ግን በግማሽ ያተርፋሉ"

በ2016 ዓ.ም ብቻ

❇️የ100,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 45,020 ብር አትርፈዋል

❇️የ1,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 450,200 ብር አትርፈዋል

❇️የ2,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 900,400 ብር አትርፈዋል

❇️የ5,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 2,251,000 ብር አትርፈዋል

❇️የ10,000,000 ብር የአያት አክሲዮን ድርሻ ያላቸው 4,502,000 ብር አትርፈዋል

❇️ከተመዘገቡ ከ1 ወር ጊዜ ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ስለሚሆኑ  ከ112,500 ብር ጀምሮ ፈጥነው በመመዝገብ የ8 ግዙፍ ድርጅቶች ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ

❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ

❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ባላችሁበት ወይንም በወዳጆቻችሁ በኩል የአያት አክሲዮን ባለቤት መሆን ትችላላቹህ

☎️ ለበለጠ መረጃ
0979804444 በቀጥታ 
በቴሌግራም 

t.me/Ayatsharecompany0 ወይንም  በዋትሳፕ ይደውሉ 


የቡድኑ ሰነድ እጃችን ገብቷል!

እራሱን የአማራ ፋኖ በጎጃም ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ አካል ምን አይነት ፕሮግራም ቀርጾ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ግልፅ አድርጎ የሚያሳይ የቡድኑ ሰነድ እጃችን ላይ ገብቷል!

እራሱን የነጻነት ታጋይ ነኝ ብሎ የሚጠራው ቡድን ምን አይነት አደገኛ እና ለኢትዮጵያ እና ለኢትዮጵያዊያን ነቀርሳ የሆነ ቡድን እንደሆነ ተመልከቱ። ከቡድኑ ሾልኮ በደረሰን ሰነድ በእስክንድር ነጋ የሚመራውን ቡድን እንዴት እንደሚያጠፋው፣ በራሱ በቡድኑ ውስጥም ቢሆን ስጋት ናቸው ብሎ የሚያምናቸውን የታጣቂው አካላት እንዴት እንደሚያስወግድ፣ የገንዘብ አቅሙን ለማጠናከር ዘረፋን በስልት ደረጃ እንደሚጠቀምበት፣ እንዲሁም የተለያዩ ብሄሮችን እንዴት እንደሚመለከት ግልፅ አድርጎ አስቀምጧል።

Показано 9 последних публикаций.