ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


ዲያቆን ፍፁም ከበደ
ሀሳብ ካሎዎት @Fisumkeb
+ ግሩፕ ለመቀላቀል +
https://t.me/NablisNablis
+ facebook Link...
https://www.facebook.com/deaconezemarefitsume.kebede
TikTok
https://www.tiktok.com/@zdfitsumkebede1?_t=8pguEgtdsVq&_r=1

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


5+5×5-5 = ?


Wifi-Password በቀላሉ Hack ማድረግ ትፈልጋላችሁ?

እንግድያውስ 'Hack Password' የሚለውን ይጫኑት በቀላሉ Hack ማድረግያ መንገድ ከፈለጋችሁ!👇




የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️


የየእለቱን የቅዱሳንን ዜና ገድል ስንክሳር ማንበብ ይፈልጋሉ እንግዲያውስ ከታች ያለውን  linkun ነክቸው join ይበሉ

@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan


ጉዞውን መመዝገብ የምትፈልጉ በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እየደወላችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ ። የእናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት በረከቷ ረድኤቷ አይለየን🥰🙏


ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ስለት ሰሚዋ ሰሚነሽ ኪዳነምህረት

የካቲት 16 እሁድ ቀን
የእመቤታችን የኪዳነምህረት አመታዊ መታሰቢያን በዓል ምክንያት በማድረግ ይህን የበረከት ጉዞ አብራችሁን መጓዝ የምትፈልጉ
👉 መነሻ ሰአት 11:00 ሰአት
👉 ትራንስፖርት መስተንግዶ ጨምሮ
👉 ዋጋ 600 ብር

መነሻ ቦታዎች፦ ፒያሳ ጊዮርጊስ
መገናኛ ውሃ ታንከሩ
ወሰን/ጧፎ አደባባይ

ለበለጠ መረጃ
+251940301386
+251967722490
+251903845380
+251954998757

አዘጋጅ ማኅበረ ኤዶምያስ መንፈሳዊ ጠቅላላ ማኅበር


+ በብርሃን ተናገሩ +

"በጨለማ የምነግራችሁን በብርሃን ተናገሩ በጆሮም የምትሰሙትን በሰገነት ላይ ስበኩ " ይላቸዋል (ማቴ1.፥27) ። "ጌታችን ለሐዋርያት"

ይህን በሚነግራቸው ጊዜ ፍጹም ጨለማ አልነበረም ። ይህንኑ ራሱ ጠንካራ ምስልን ተጠቅሞ ነግሯቸዋል እንጂ በስውር አልነገራቸውምና ። ይኽውም ማለት ከዚህ በኋላ ሊሰጣቸው ካለው የንግግር ጥብዓት አሁን እየነገራቸው ከነበረው የንግግር ቃና አንጻር ሲታይ ከእነርሱ ጋር ብቻና በአንዲት ትንሽዬ የፍልስጤም ጥግ ላይ እየተነጋገረ ስለ ነበረ "በጨለማ" እና "በጆሮ" አላቸው ። "

ያን ጊዜ የብስን እና ባሕርን ተሻግራቹ ሰው የሚኖርባትንና የማይኖርባትን ቦታ ኹሉ አካልላቹሁ ለመኳንንት ለነገዶችም ለፈላስፎችና ለንግግር ዐዋቂዎች ፈታችሁን ገልጣችሁና በታላቅ ጥብዓት የምትሰብኩት ለአንድ ወይም ለኹለት ወይም ለሥስት ከተማዎች አይደለምና ለዓለም ኹሉ ነው እንጂ ። ስለዚህ ያለ ምንም መሸማቀቅ በነጻነት ፦ "በሰገነት ላይ " እና " በብርሃን " አለ ።

"በሰገነት ላይ ስበኩ " እንዲሁም "በብርሃን ተናገሩ" ብቻ ሳይኾን ጨምሮ "በጨለማ የምነግራችሁን " እና "በጆሮ የምትሰሙትን " ያለውስ ለምድነው ? ይቀጥላል .....

(የማቴዎስ ወንጌል -ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንደ ተረጎመው ትርጉም ገብረ እግዚአብሔር ኪደ ገጽ-208-209 )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ


የየእለቱን የቅዱሳንን ዜና ገድል ስንክሳር ማንበብ ይፈልጋሉ እንግዲያውስ ከታች ያለውን  linkun ነክቸው join ይበሉ

@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan


😍ሁዳዴ ቻሌንጅ😍


ቻሌንጁ በነፃ ነው ምንም ክፍያ አናስከፍልም ። ለሁሉም የሚሆን መፅሐፍ

🔰  " የኤፌሶን ወንዝ "

➤  በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ የተፃፈ መፅሐፍ ነው
  መፅሀፉን በቻሌንጅ   መልክ ለእናንተው  መልካም እድል ።

  እጣው ላይ ለመካተት 200 ሰዎችን ብቻ ወደ ማኅበረ ኤዶምያስ ቴሌግራም ግሩፕ አድ ያድርጉ ካደረጉ በኃላ  ቴሌግራም ፔጁ ላይ 16 ቁጥርን ፅፈው ይላኩ ።

● ማሳሰቢያ የመፅሐፉ ባለእድለኛ መፅሐፉ ባለበት ይደርሰዋል

  መልካም እድል

የግሩፑ ሊንክ 🔰 በመጫን ይቀላቀሉ
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21


በመቄዶንያ የበረከት ስራ እንስራ !!

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ


+ የተሰበረ ጽዋዕ +

እዚኽ ፎቶ ውስጥ በአካል የማውቀው ዘማርያምን ብቻ ነው፡፡ ሌሎች ግን በማኅበራዊው ሚዲያ መልስ ሲሰጡና ሲጠይቁ አያቸዋለሁ እንጂ ፊት ለፊት ተገናኝተን አናውቅም፡፡በወንድሞቻችን ፊት ፕሮቴስታንት ሰባክያን ምላሳቸውን ሲተሳሰር ብዙ ጊዜ አይቻለኹ፡፡ ሌላ ጊዜ ደግሞ "ከኦርቶዶክስ ወንድሞች ጋር እንዳትከራከሩ" የሚል አዋጅ ሲያውጁ ሰምቻለኹ ጰንጤዎቹ፡፡
በአጭሩ፥ እኒኽ ወንድሞቻችን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱሳን መላእክትና ሰዎችን ታመልካለች የሚለውን ፕሮቴስታንታዊ የድር ምሽግ ሲበጣጥሱ ተመልክቻለኹ፡፡ ከዐይን ያውጣችኹ አልላችኹም፡፡ ዐይንም ጆሮም ውስጥ ናችኹና፡፡
ጽንዑ ወኀይሉ፡፡ ለማለት ነው አመጣጤ፡፡
ከእኒኽ ወንድሞች መኻል አንዱ ወይም ኹሉም ሊሳሳቱ የሚችሉ ናቸው፡፡ የቀለም ሠረገላ የማያሰናክለው የለምና፡፡
ደግሞም እኔ እንኳ የሰማኋቸው የሚታረሙ ስሕተቶች አሉ፡፡ የሚታረም ነገር ተገኘ ማለት ግን፥ ሙሉ እርሻው አረም ነውና አያስፈልግም የሚል ቧልት መናገር ቅንነትና ወንድማዊ ፍቅር ይጎድለዋል፡፡

በአንድ ወቅት፦
አንድ እጅግ የተከበሩ ሊቅ ከአንዲት ሴት ጋር ድቀት አገኛቸው፡፡ እኒኽን ሊቅ ብዙ ሰው ያውቃቸዋል፡፡ በዚኽኛው ታሪክ ግን ሰፊው ሕዝብ ስለማያውቃቸው ስማቸውን ልለፈው፡፡
ይኽን ድቀታቸውን የሰማ ደብተራ አንድ ቀን ማሕሌት ውስጥ አገኛቸው ሊቁን፡፡"ደግሞ አንተ እዚኽ ምን ልታደርግ ገባኽ?"
ሲል በፍና ተሣልቆ አፌዘባቸው፡፡ እርሳቸውም "እኔኮ የተሰበርኩ ጽዋዕ ነኝ" ብለው አንጀት የሚበላ መልስ ሰጡት፡፡
የተሰበረ ጽዋዕ ሰባራ ስለኾነ አይጣልም፡፡ንዋይ ቅዱስ ነውና በክብር ከዕቃ ቤት ይቀመጣል እንጂ፡፡

እንደዚያ ደብተራ ለቤተክርስቲያን የቀናን እየመሰለን ጥቂት ሸራፋ ያገኘንባቸው ጽዋወችን ኹሉ አውጥተን እንጣል ማለት እጅግ የከፋ በደል ነው፡፡ክርስቶሳዊውን መንገድ የረሳ ነውና፡፡ "ድኅረ ተሰብረ አጽንዖ ለሰብእናነ ልሕኵት፥ ለብሓዊ ክርስቶስ በማየ ሐዲስ ጥምቀት" የምትል ድንቅ የንጉሥ ጉባኤ ቃና አለች፡፡ ግርድፍ ትርጉሟ፦ ገላ'ችን ከተሰበረ በኋላ ሸክላ ሠሪው ክርስቶስ በአዲስ የውኀ ጥምቀት እንደገና ሠራው፡፡ ማለት ነው፡፡ ቤተክርስቲያን ከጌታዋ የተማረችው የተሰበረን መጠገን ነው፡፡
ችግሩ፥ መጠገን እንደመስበር ቀላል አይደለም፡፡ ለመጠገን ዕውቀትና ቅንነት ያስፈልጋል፡፡ ለመስበር ግን ኦርቶዶክሳዊ የዘብነት ቀለም የተቀባች ምላስ በቂ ናት፡፡
ወንድሞች በጎ ሲሠሩ እናበርታ፡፡ሲስቱ እንክርዳድ ከስንዴ እየለየን በፍቅር እናርም፡፡አልታረምም የሚል ካለ ደግሞ የቤክርስቲያን ቱንቢ ያርመዋል፡፡እንደ ግለሰብእ እኔ ነኝ ቱንቢው ማለት ግን የስሕተት ስሕተት ነው፡፡

በየሚዲያው ሌሎች ጥሩ ወንድሞችም አሉ፡፡ ነገር ግን በልዩ ልዩ የቤተክርስቲያን አገልግሎት የተገለጡ ናቸውና ተውኳቸው ፡፡

( ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ




ሰላም እንዴት ዋላችሁ ውድ ቤተሰቦቻችን ለ 2 ባለ እድለኞች ቀድሞ ለተሳተፈ ልዩ የ50 ብር ሞባይል ካርድ ሽልማት ። ከታች በተቀመጠው የቴሌግራም ሊንክ 30 ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞችን አድ ካደረጋችሁ በኃላ ኮመንት መስጫው ላይ አለን ይለው ።

የግሩፑ ሊንክ
👇👇👇👇
https://t.me/edomiyass21

https://t.me/edomiyass21

https://t.me/edomiyass21


Репост из: አሞኒ
በየእለቱ የአባቶችን ዜና ሕይወት (ስንክሳር ) ማግኘት እና ማንበብ ይፈልጋሉ እንግዲያውስ በየእለቱ የአባቶችን ዜና ሕይወት ሚለቀቅበት አዲስ chanal ላስተዋውቃችሁ
እሱም

@መዝገበ ቅዱሳን ይሰኛል #

ከታች ያለውን link በመንካት join ይበሉ

@mezigebekidusan


እንኳን አደረሳችሁ የሚባልለት ሞት።

ማንም ሰው እናትኽ ለሞተችበት ቀን እንኳን አደረሰኽ ቢሉት ሐዘን እንጂ ደስታ አይሰማውም።

የቅዱሳን ሞት ግን ነቢዩ ዳዊት እንደነገረን"በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ነው" የቅዱሳኑ ሞት እንዲኽ ክቡር ከኾነ
አምላክ ሰው የኾነባት የድንግል ማርያም ሞት ከሌሎች እንዴት የከበረ ይኾን?
ክቡር ስለኾነ ክብር እናገኝበታለን::
ለዚኽ ክቡር ሞት ነው እንኳን አደረሳችሁ የምንባባለው።

( ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ




ጥር 18 የተዘጋጀ መንፈሳዊ ጉባኤ


ብዙ ሰው ሰርጉ እንዲያምር እንጂ ትዳሩ እንዲያምር የማይዘጋጅ መሆኑ ግርም ይላል።

(ገብረ እግዚአብሔር ኪደ )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ



Показано 20 последних публикаций.