𝗣𝗛𝗔𝗥𝗠𝗔 𝗜𝗡𝗙𝗢 𝗣𝗥𝗢


Гео и язык канала: Эфиопия, Английский
Категория: Медицина


Promote on PHARMA INFO!!!!! ምርትና አገልግሎትዎን ለማስተዋወቅ የሚከተሉትን መገናኛዎች ይጠቀሙ!!!
👉Telephone- +251911919998
👉Telegram- @Endalepharma
👉Email- endale47@hotmail.com
👉Telegram group: https://t.me/ETHIOPHARMAINFO
👉Telegram Channel: @PHARMA39INFO

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Английский
Категория
Медицина
Статистика
Фильтр публикаций


Репост из: ATC NEWS
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ


ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Public Health, Anesthesia, Pharmacy, Medical Laboratory Science, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatric & Child Health Nursing, Emergency & Critical Care Nursing, Surgical Nursing, Physiotherapy, Optometry እና Human Nutrition ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የመውጫ ፈተን ያለፋችሁ እንዲሁም በጤና ሚኒስቴር በኩል ተመዝግባችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የጤና ባለሙያዎች በመጋቢት 2017 ዓ.ም ፈተናውን ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡

ስለሆነም የዚሁ ፈተና ምዝገባ ከየካቲት 24 - መጋቢት 7/2017 ዓ.ም የሚከናወን ስለሆነ ፈተናውን የምትወስዱ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እያሳሰብን ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115186275/0115186276 መደወል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፦
- እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን።

- ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

- በጥር 30/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ተፈትናቹ ያለፍችሁና በዚህ የብቃት ምዘና ፈተና ለመቀመጥ የተዘጋጃችሁ ነገር ግን ቴምፖረሪ ዲግሪ ከተቋማችሁ ያልደረሰላችሁ ተመዛኞች ከትምርት ሚኒስቴር ይህ ጉዳይ ቀጥታ ከሚመለከተው የስራ ክፍል የትብብር ደብዳቤ ማያያዝ የሚጠበቅባችሁ መሆኑን እንሳውቃለን።

#MoH
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news




Репост из: Tikvah Health
#Update

የጤና ተመራቂዎች የሙያ ብቃት ምዘና (COC) አመልካቾች ምዝገባ ከነገ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ክፍት እንደሚሆን ይጠበቃል።

የሙያ ብቃት ምዘና ለመውሰድ እየጠበቁ የሚገኙ የጤና ተመራቂዎች ምዝገባ በየካቲት መጀመሪያ ለማከናወን ዕቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች መዘግየት አጋጥሟል።

አሁን ላይ አጋጥመው የነበሩ ችግሮች መፍትሔ በማግኘታቸው ከነገ ቅዳሜ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ጥቂት ቀናት የአመልካቾች ምዝገባ (በድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) እንደሚደረግ ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@tikvah_tena


GYB IMPORT AND EXPORT

# 𝗧𝗶𝗻𝗶𝗱𝗮𝘇𝗼𝗹𝗲 𝘁𝗮𝗯𝗹𝗲𝘁 500𝗺𝗴, 60𝘅4
𝗣𝗿𝗶𝗰𝗲 = 840Birr
𝗖𝗮𝗿𝘁𝗼𝗻 𝘀𝗶𝘇𝗲 = 64
𝗘𝘅𝗽𝗶𝗿𝘆 𝗱𝗮𝘁𝗲 = 2028


Call or Inbox
0947008230


🚀📚 CPD TRAINING- ለሁሉም የጤና ባለሙያዎች 📚🚀
👍 WITH VARIETY OF HEALTHCARE COURSES!!!
💼 በስራ ጫና ምክንያት ስልጠና ያልወሰዳችሁ፣
🎓 የሙያ ፍቃዳችሁን ላላሳደሳችሁ
📖 በልዩ ቅናሽ ዋጋ እና በተመቾት ጊዜ ስልጠናውን የሚወስዱበት

📞 ያግኙን +251947008230


🚀📚 CPD TRAINING- ለሁሉም የጤና ባለሙያዎች 📚🚀
👍 WITH VARIETY OF HEALTHCARE COURSES!!!
💼 በስራ ጫና ምክንያት ስልጠና ያልወሰዳችሁ፣
🎓 የሙያ ፍቃዳችሁን ላላሳደሳችሁ
📖 በልዩ ቅናሽ ዋጋ እና በተመቾት ጊዜ ስልጠናውን የሚወስዱበት

📞 ያግኙን +251947008230


Репост из: Health info & vaccancy news (HIVN)
በጋምቤላ ክልል በተከሰተ የአተት ወረርሽኝ፤ ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ 136 ሰዎች በበሽታው ተይዘዋል

በጋምቤላ ክልል ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በተከሰተ የአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት (አተት) ወረርሽኝ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።

በክልሉ በአራት ወረዳዎች ላይ የተከሰተው ወረርሽኝ፤ መነሻው በአጎራባች ከሚገኙት የደቡብ ሱዳን አካባቢዎች መሆኑንም የጤና ቢሮው ገልጿል።

የክልሉ ጤና ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ወንድማገኝ በላይነህ፤ ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው ከአንድ ሳምንት ገደማ በፊት በአኮቦ ወረዳ መሆኑን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

በአተት ወረሽኝ ለመጀመሪያ ጊዜ መያዛቸው በምርመራ የተረጋገጠው በዘጠኝ ሰዎች ላይ ቢሆንም፤ ከአንድ ሳምንት በኋላ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር 136 መድረሱን ኃላፊው አስረድተዋል። 

በወረርሽኙ የተጠቁ ሰዎች በአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት የሚያጋጥማቸው በመሆኑ በአተት መጠቃታቸው ይገልጽ እንጂ፤ የበሽታው ምልክቶች የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ትንታኔ በኮሌራ መያዛቸውን የሚያመለክት መሆኑን አቶ ወንድማገኝ አብራርተዋል።

የክልሉ ጤና ቢሮ ወረርሽኙ ኮሌራ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ ናሙና ወደ አዲስ አበባ አበባ መላኩንም አክለዋል።   
“እኛ ከዚህ ወደ ኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ናሙና ልከናል። ትክክለኛ ኮሌራ ነው ብሎ ማረጋገጫ አላከልንም” ሲሉ አቶ ወንድማገኝ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

ኮሌራ አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በማስከትል፣ በሰውነት ውስጥ የሚገኝን ፈሳሽ አሟጥጦ በማስወጣት፣  አቅምን በማዳክም፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሞት የሚዳርግ በሽታ ነው።  
Ethiopian Insider


Psalms 64

"Hear me, O God, as I voice my complaint; protect my life from the threat of the enemy. Hide me from the conspiracy of the wicked, from that noisy crowd of evildoers. They sharpen their tongues like swords and aim their words like deadly arrows."


Psalm 75 is a psalm of Asaph that expresses gratitude to God for his wonderful works. It also describes God's judgment and how he will exalt the righteous and bring down the wicked. 


Репост из: 𝐏𝐇𝐀𝐑𝐌𝐀 𝐈𝐍𝐅𝐎™ የፋርማ መረጃ™
የጨረታ ማስታወቂያ

ሂል ቬንቸር የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ስፔሻሊቲ ማእከል ለማእከሉ የህክምና አግልግሎት የሚውሉ መድህኒቶች ፤ ሜዲካል ሰፕላይስ ፤የላብራቶሪ ሪኤጀንቶች፤ በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፍልጋል።

ዝርዝር የጨረታ መስፈርቶች በሚዝጋጅው የጨረታ መስፈርቶች በሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ይገለፃሉ።

1. ተጫራቾች ከኢትዮጲያ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ለህክምና አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን የሚያቀርቡ መሆኑን የሚገልፅ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፤የታደሰ የንግድ ፈቃድ ፤የንግድ ምዝግባ ምስክር ወርቅት፤የግብር ፈቅድ መለያ ቁጥር፤ እና የዘመኑን ግብር በአግባቡ የክፈሉ መሆናቸውንና ከጨረታው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ሰንዶች አያይዘው ı ዋና እና 1 ቅጂ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንስ እና አስተዳድር ቢሮ 2 ፎቅ በጨረታ ሳጥን ውስጥ ከዛሬ ጥር 27/2017 ጀምሮ ማስገባት ይችላሉ፡፡

2. ጨረታው የሚዘጋው ሰኞ የካቲት 03/2017 ከቀኑ 5፡00 ሰአት ይሆናል።
➢ ሂል ቬንቸር የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ስፔሻሊቲ ማእከል 24 ሲድራ ሆቴል ፊት ለፊት
50 ሜትር ገባ ብሎ

➢ ስልክ ቁጥር 0900874441 or 0911305733


Репост из: Health info & vaccancy news (HIVN)
ጥንቃቄ ለሚመለከተዉ ሁሉ ! Gentamycine 80mg/2ml injection ጥቅም ላይ እንዳይውል ስለማሳወቅ

@healthinovation


Репост из: 𝐏𝐇𝐀𝐑𝐌𝐀 𝐈𝐍𝐅𝐎™ የፋርማ መረጃ™
የጨረታ ማስታወቂያ

ሂል ቬንቸር የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ስፔሻሊቲ ማእከል ለማእከሉ የህክምና አግልግሎት የሚውሉ መድህኒቶች ፤ ሜዲካል ሰፕላይስ ፤የላብራቶሪ ሪኤጀንቶች፤ በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፍልጋል።

ዝርዝር የጨረታ መስፈርቶች በሚዝጋጅው የጨረታ መስፈርቶች በሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ይገለፃሉ።

1. ተጫራቾች ከኢትዮጲያ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ለህክምና አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን የሚያቀርቡ መሆኑን የሚገልፅ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፤የታደሰ የንግድ ፈቃድ ፤የንግድ ምዝግባ ምስክር ወርቅት፤የግብር ፈቅድ መለያ ቁጥር፤ እና የዘመኑን ግብር በአግባቡ የክፈሉ መሆናቸውንና ከጨረታው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ሰንዶች አያይዘው ı ዋና እና 1 ቅጂ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንስ እና አስተዳድር ቢሮ 2 ፎቅ በጨረታ ሳጥን ውስጥ ከዛሬ ጥር 27/2017 ጀምሮ ማስገባት ይችላሉ፡፡

2. ጨረታው የሚዘጋው ሰኞ የካቲት 03/2017 ከቀኑ 5፡00 ሰአት ይሆናል።
➢ ሂል ቬንቸር የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ስፔሻሊቲ ማእከል 24 ሲድራ ሆቴል ፊት ለፊት
50 ሜትር ገባ ብሎ

➢ ስልክ ቁጥር 0900874441 or 0911305733

Показано 12 последних публикаций.