ዛሬ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የብልፅግና ፓርቲን ምርጫ አካሂደናል። ይኽም ወደዲጂታል ሽግግር የምናደርገው የሀገራዊ ጉዞ አካል ነው።
በምርጫው ውጤት በእኔና በምክትል ፕሬዝዳንቶች የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው።
Today, we conducted Prosperity Party’s election, embracing technology as part of our national journey toward digital transformation.
The trust and responsibility entrusted to me and the deputy presidents through this reelection inspires us to move forward with renewed commitment.