ቀሰም Academy


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Образование


💡ቀሰም Academy ከHigh school እስከ Campus ለሚማሩ ተማሪዎች ፤ ቲቶሪያሎችን ፣ጠቃሚ የንባብ ስልቶችን ፤Soft Copy የሆኑ አጋዥ የንባብ ማቴሪያሎችን ፣ትምህርታዊ መረጃዎችን እና አነቃቂ መልዕክቶችን በማዘጋጀት ለተማሪዎች ንቃት የሚተጋ ቻናል ነው!📚
Owner :- @Ezkiel_T
Buy ads: https://telega.io/c/QesemAcademy

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Фильтр публикаций


ቀሰም-academy.pdf
1.2Мб
ቀሰም-academy.pdf
360.4Кб
English Grammar Notes.pdf
794.2Кб
⭐️ Biology

1356 Question with answer

👑 EUEE Entrance exam biology

🌐JOIN : @QesemAcademy


Advanced Worldwide 2 [@Qesemacademy }.pdf
33.9Мб
Advance WorldWide Book 2

😎 Advanced Worldwide English Book 2

➡️ ዛሬ ጠዋት የላኩላችሁ Book 1 ነው!! ይሄ Book 2 ነው። በስርዓት ከተጠቀመባቹበት በጣም የሚጠቅም መፅሀፍ ነው!

🌐JOIN : @QesemAcademy

5.3k 0 90 12 40

Advanced Worldwide English Book @EthioExtreme_books.pdf
37.5Мб
Advance WorldWide

⚡️ Advanced Worldwide English Book 1

🖱በጣም ምርጥዬ የEnglish book ነው፡ ተጠቀሙበት🥰

🌐JOIN : @QesemAcademy

6.5k 0 126 8 38

በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ ተጠየቀ፡፡

የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት "በኢትዮጵያ መልቀቂያ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የቅርብ ጊዜ ተለዋዋጭነት ግምገማ" በሚል ርዕስ ለአንድ ዓመት የቆየ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል።

ኢንስቲትዩቱ ካቀረባቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች መካከል፣ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የሚለው ይገኝበታል፡፡

በኢንስቲትዩቱ የማኅበራዊ ልማትና አካታችነት ማዕከል ኃላፊና ከፍተኛ ተመራማሪ ደሳለኝ አንጭሶ (ዶ/ር)፥ የተማሪዎች ውጤት እንዲቀንስ ካደረጉ ቁልፍ ምክንያቶች መካከል የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱ መቀየር በተለይ ከከተሞች ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚመጡ ተማሪዎች ላይ የፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመዋል።

በተፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ምክንያት ጥሩ ውጤት ማምጣት የነበረባቸው ተማሪዎች ውጤት ሳያመጡ መቅረታቸው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡

"ተማሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎች እንዲሞሉ በማድረግ እንዲሁም በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የደኅንነት ካሜራዎችን በመግጠም የቁጥጥር ስራ በመስራት፣ ተማሪዎች ከሚኖሩበት አካባቢ ሳይርቁ ፈተናውን እንዲፈተኑ ትምህርት ሚኒስቴር የረዥም ጊዜ ዕቅድ ይዞ እንዲሠራ" ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ገልፀዋል።

የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል እና ከታች ጀምሮ ጥራት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ የገለፁት ኃላፊው፤ የትምህርት ቤት አመራሮች ዕውቀትን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ሊመደቡ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ተናግረዋል።

በማኅበረሰቡ ዘንድ "ትምህርት ምን ያደርጋል" የሚል ዕሳቤ መቀየር ላይ አፅንኦት ሰጥቶ የለውጥ ሥራ መስራት ይገባል የሚለው በጥናቱ የተለየ ምክረ ሐሳብ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

ጥናቱ በፀጥታ ችግር ምክንያት የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎችን እንዳላካተተ ተገልጿል። #Reporter

source :- tikvahuniversity

🌐JOIN : @QesemAcademy

8.2k 0 48 3 111

ቀሰም-academy.pdf
325.0Кб
ቀሰም-academy.pdf
444.1Кб
Geography 2010 

🌞ENTRANCE EXAM QUESTION

🌫WITH ANSWER

🌐JOIN : @QesemAcademy


Maths question.pdf
3.4Мб
🔸Maths Question with briefly explanation 🤩

🔻 Grade 10
🔺Grade 11
🔹Grade 12

🌐JOIN : @QesemAcademy


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
You are seeing this message because part of you have said it 2 decades ago.

@Qesemacademy ✈️


📚Click the links and get some of our Qesem Entrance Exam  files.🙌🏾

❗️
And don't forget that you have a responsibility to share for your beloved friends.🤩❤️

🌀FOR NATURAL

🔬Biology
https://t.me/QesemAcademy/9866

🧪Chemistry
https://t.me/QesemAcademy/10092

📏 Physics
https://t.me/QesemAcademy/10267

🌀FOR SOCIAL

🌎 Geography
https://t.me/QesemAcademy/10274



9.3k 0 120 6 32

_QesemAcademy chem G12 U1 questions.pdf
1.0Мб
⭐️Chemistry Questions With Answer 🤩

📣From New curriculum Grade 12(Unit 1)

@Qesemacademy ✈️


_QesemAcademy Bio g12 unit-1 part2 (1).pdf
828.5Кб
🧪Biology Questions With Answer 🤩

➡️From New curriculum Grade 12(Unit 1)

📝 Part 2

🤔Part 1 ለማግኘት :- Click me

@Qesemacademy ✈️


_QesemAcademy Bio G12 Unit-1 part1.pdf
1014.1Кб
🧪Biology Questions With Answer 🤩

➡️From New curriculum Grade 12(Unit 1)

📝 ይሄ Part 1 ነው Part 2 አለው!

©️ቀሰም

@Qesemacademy ✈️


" 10ኛ ክፍል ላይ ሀገር አቀፍ ፈተና ሳይወስዱ ወደ 11 የተዘዋወሩ ተማሪዎች ልዩ የማካካሻ ትምህርት ሊሰጣቸው ይገባል፣ ካልሆነ ግን መውደቅ ይቀጥላል  " - ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር በየጊዜው በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ መሆኑን ተከትሎ አካሄድኩት ባለው እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው ጥናት ዘርፈ ብዙ ችግሮች መገኘታቸውን ገልጿል።

የትምህርት ዘርፍ ሪፎርም ከተካሄደ በኋላ ትምህርት ቤቶች ማስተማር ከሚችሉት በላይ ተማሪዎችን ያስተምራሉ ያለ ሲሆን ከዚህ በፊት 10ኛ ክፍል ይሰጥ የነበረውን ፈተና በመቅረቱ ሳይፈተኑ 11ኛ ክፍል መግባታቸው ለችግሩ ዋና ተጠቃሽ ምክንያት መሆኑን አመላክቷል።

በትምህርት ቤቶች በሚሰጠው የሞዴል ፈተና እና ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው የሀገር አቀፍ ፈተና ሰፊ ልዩነት እንዳለውም ገልጿል።

" በማህበራዊ እና በተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች መካከል የማለፍ ንፅፅር ሲታይ ልዩነት አለ " ያለው ሚኒስቴሩ " የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት በማምጣት ወደ ከፍተኛ ተቋም ይገባሉ፣ ይሁን እንጂ በቂ አይደለም፣ ብዙ ነገሮች መሻሻል እንዳለባቸው ጥናቱ አሳይቶናል " ብሏል።

ጥናቱ ምን አይነት የትምህርት ዘርፍ ችግር ነው ይሄን ያክል ውድቀት ያመጣብን ፣ ከተማሪዎች መውደቅ እና ማለፍ ጋር ተያይዞ የትምህርቱ ባህሪ ምንድን ነው የሚለውን እና በአጠቃላይ በትምህርት ዘርፉ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን የያዘ ነው።

በሁሉም የትምህርት ዘርፍ ላይ ያሉ ችግሮችን ያሳየው ይሄ ጥናት በመጨረሻም የመፍትሄ ሃሳቦችንም አቅርቧል።


ትምህርት ሚኒስቴር ምን የመፍትሄ ሃሳብ አቀረበ ?

" ከዚህ በፊት 10ኛ ክፍል ላይ ይሰጥ የነበረውን ሀገራዊ ፈተና ሳይወስዱ 11ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች ልዩ የማካካሻ ፕሮግራም ያስፈልጋቸዋል። ይሄ ካልሆነ ግን መውደቅ ይቀጥላል ፣ ምክንያቱ የሚፈለገውን ያህል እውቀት እና ክህሎት ይዘው አይወጡም።

በገጠር በተለይም በአርብቶ አደሮች አካባቢዎች ላይ ያለው የትምህርት ዘርፍ ልማት አነስተኛ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እጅግ ወደ ኋላ እየቀረ ስለሆነ ማካካሻ መሰራት አለበት።

ሌላው ደግሞ ከትምህርት አመራር፣ መምህራን እና ከአቅም ግንባታ ጋር ተያይዞ ያሉ ጉዳዮች ውጤት በሚያመጡ ጉዳዮች  ላይ ብቻ ትኩረት ተደረጎ የትምህርት አመራሩ አቅም እስካልሰጠ ችግሮቹ ይቀጥላሉ።

ለመምህራን የደመወዝ ጭማሪ ብቻ ሳይሆን መምህሮችን የሚያቅፍ የ insensitive package እስካልመጣ ድረስ ችግሮቹ ይባባሳሉ።

በተጨማሪም በሀብት ክፍፍል ላይ ክፍተት በመኖሩ በትምህርት ዘርፉ ልማት ላይ ተግዳሮት መኖሩን ያሳያል፣ ይሄም መፈታት አለበት
" ሲል መፍትሄ ያለውን ሃሳብ አቅርቧል።

ትምህርት ሚኒስቴር ጥናቱን ባቀረበበት ወቅት የህዝብ ተወካዮች የተለያዩ አስተያየቶች፣ ጥያቄዎች እና ሃሳቦችን አቅርበዋል።

በጥናቱ ላይ የመፍትሄ ሃሳቦች መቅረባቸው ጥሩ ሁነው ሳለ እንደዚሁ ተወርተው መሬት ላይ ሳይወርዱ ከቀሩ ትርጉም አልባ ናቸው፣ በመሆኑም ሁሉም በአፅንኦት ሊመለከተው እንደሚገባ በተወካዮች ተጠቁሟል።

ከ1 እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የሚደረገው ድጋፍ አነስተኛ ነው፣ ይሄም አሁን ላለንበት ውጤት ማጣት ትልቁን ድርሻ ይወስዳል ፤ በጥናቱስ ላይ ለምን ይሄ ሳይካተት ቀረ፣ ምክንያቱም የትምህርት መሰረቱ ከታች ጀምሮ ስለሆነ የሚሉ ጥያቄዎች ተነስቷል።

የተለያዩ ተማሪዎች በህገወጥ መንገድ ወደተለያዩ ሀገሮች እየተሰደዱ ነው፣ ተማሪዎች ይሄ ሲፈጠር ተረጋግተው መማር እየቻሉ አይደለም፣ ትምህርት ሚኒስቴር ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ተብሏል።

👍 @QesemAcademy

13k 0 53 2 110


10k 0 179 3 28

🛑 ሁለት ዜና አለኝ!

ከባድ ዜና: ጊዜው በፍጥነት ይነጉዳል፤  ለኢንትራንስ የቀረን ጊዜ 3 ወር አይሞላም!

መልካም ዜና : ጊዜህን በደምብ ተጠቅመህ ካጠናህ በጣም ብዙ የኢንትራንስ ጥያቄ ከሰራህ በቆንጆ ውጤት ታልፋለህ!

@Qesemacademy ✈️



Показано 16 последних публикаций.