ጤና ይስጥልን የሸገር ስፖርት ቤተሰቦች!!!
ዛሬ በዕለተ ረቡዕ መጋቢት 03 የሬድዮ ፕሮግራማችን:-
👉የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ምሽት
👉ሊቨርፑል 0-1ፒ ኤስ ጂ(1-1, 1-4)
👉ሊቨርፑል ከቻምፒየንስ ሊግ ተሰናበተ።ይህንን ጨዋታ የሚያሸንፈው ቡድን የፍፃሜ ተፋላሚ እንደሚሆን ብዙዎች በተስማሙት መሰረት ፒ ኤስ ጂ የፍፃሜ ተፋላሚ የሚሆን ይመስላችኋል?ጨዋታውስ እንዴት ነበር?
👉 የማንችስተር ዩናይትድ የስታድየም ግንባታ እና ተያያዥ ጉዳዮች
4:00-6:00 በእናንተው ሬድዮ ሸገር 102.1
Telegram-
https://t.me/ShegerSport_Officialhttps://www.youtube.com/@ShegerSportWithAbebeGidey