ATC NEWS


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Образование


#ADDIS_ABABA : ETHIOPIA
ለመልዕክት 👇🏻
@mujaabot
For Advertisement👇🏿
@atcads

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Фильтр публикаций


የአስገድዶ የመድፈር ጥቃት የፈፀመው መምህር በእስራት ተቀጣ

በምዕራብ ሸዋ ዞን ኤጀሬ ለፎ ወረዳ ኦሎኮሊ 02 ቀበሌ ውስጥ በአስገድዶ መድፈር ወንጀል በተከሰሰው መምህር ላይ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የእስር ቅጣት ማስተላለፉ ተገለፀ::

ከምዕራብ ሸዋ ዞን ፓሊስ ዋና መምሪያ የኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ተከሳሽ መዝገቡ አበራ የተባለው መምህር ግንቦት 21 ቀን 2016ዓ.ም በኤጀሬ ለፋ ወረዳ ኦሎንኮሚ 02ቀበሌ ውስጥ በመምህርነት ሙያ እያገለገለ እያለ የአስራ ስድስት ዓመቷ ታዳጊ ላይ የመድፈር ጥቃት ፈፅሟል::

ተከሳሹ መምህር የአስራ ስድስት ዓመቷን ታዳጊ እናት በሰራተኝነት በማስጠጋት እናት እና ልጇን በቤቱ በማስጠጋት እያኖራቸው እያለ ግንቦት 21ቀን 2016 ዓ.ም የመምህሩ ህጋዊ ሚስት የእርግዝና ክትትል ለማድረግ ወደ ሆስፒታል በምትሄድበት ጊዜ ብቻዋን እንዳትሆን የታዳጊዋ እናት አብራት መሄዷ ተገልጿል:: 

ተከሳሹም የታዳጊዋ እናት ከባለቤቱ ጋር ተከትላ መሄዷን እንደ አጋጣሚ በመጠቀም በቤት ውስጥ ብቻዋን በማግኘቱ የመደፈር ጥቃት እንደፈፀመባት  ተረጋግጧል:: የደረሰባትን የአስገድዶ የመደፈር ጥቃት ለወላጅ እናትዋ እና ለመምህሩ ባለቤት ከሆስፒታል ሲመለሱ በማሳወቋ ወዲያውኑ ጉዳዩን ለፖሊስ ጥቆማ በመስጠታቸው በቁጥጥር ስር ውሏል።

ፖሊስም የመደፈር ጥቃት የደረሰባትን ታዳጊ ሆስፒታል በመላክ በማስመርመር እና የምርመራ ውጤቱን በመቀበል የምርመራ መዝገቡን አጠናክሮ ለአቃቢ ህግ ልኳል።አቃቢ ህግ የመሰረተውን ክስ ሲከታተል የነበረው የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተከሳሹ ላይ ውሳኔ ያስተላለፈ ሲሆን በውሳኔው ቅር የተሰኘው የተበዳይ ቤተሰብ እና  አቃቤ ህግ ጉዳዩን በይግባኝ ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በማቅረባቸው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት  ሰበር ችሎትም የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠውን ውሳኔ በመሻር በተከሳሹ ላይ በ ዘጠኝ አመት እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አሳልፏል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


#TVTI #ExitExam

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋናው ግቢ የ2017 ዓ.ም ተመራቂ የኤክስቴንሽን (የማታ እና የእረፍት ቀናት) ሰልጣኞች እንዲሁም በድጋሜ የመውጫ ፈተና ለመውሰድ በኦንላይን የተመዘገባችሁ አመልካቾች የመውጫ ፈተና ከመጋቢት 18-21/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

ኢንስቲትዩቱ የተፈታኞችን ዝርዝር ያወጣ ሲሆን፤ ማንኛውም አይነት የመረጃ ስህተት እንዲሁም ስማችሁ በዝርዝሩ ውስጥ ያልተካተታችሁ እስከ ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ብቻ በየዲፓርትመንታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ ተቋሙ አሳስቧል፡፡ ክፍያ ያልከፈላችሁ እና የዲፓርትመንት ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች ለፈተናውን መቀመጥ እንደማትችሉ ተገልጿል፡፡

በሳተላይት ትምህርታቹሁን ስትከተታሉ የነበራችሁ ተመራቂ ተማሪዎች ስም ዝርዝራቹሁ በአሰተባባረያቹሁ አማካኝነት መላኩ የተገለፀ ሲሆን፤ የመፈተኛ ጣቢያ በቅርቡ ይገለጻል ተብሏል፡፡ ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካላችሁ Block 2 Room 203 በአካል በመገኘት መጠየቅ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707

Join telegram https://t.me/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes


#JimmaUniversity

ለተለያዩ የስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች በጤና ሚኒስቴር ጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ መጋቢት 8 እና 9/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በፖ.ሳ.ቁ. 378 ማስላክ
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ ዋናውና ሁለት ኮፒ
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ከጤና ሚኒስቴር ወይም ከሚሰሩበት ዩኒቨርሲቲ

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


🌟 Launch Your Tech Career with ALX! 🌍
Applications are NOW OPEN and it takes just 5 minutes to apply!

✅ Why ALX?
- Learn in-demand tech skills
- Join a global community of ambitious learners
- Get career-ready with hands-on projects and mentorship
- Flexible learning to fit your schedule

💻 Popular Programs
Front-End Web Dev: bit.ly/3Z2NS6j
Back-End Web Dev: https://bit.ly/3EXcdm7
AWS Cloud: bit.ly/3UM3ZT4
Salesforce Admin: bit.ly/40DNigr
Data Science: bit.ly/3UMM8eQ
Data Analytics: bit.ly/3Clr20F

👉 Apply NOW and gain full access to all of this for just $5 (650 ETB)!


🔥🔥🔥 ከቤት ሆነው የትም መሄድ ሳይጠበቅቦት የሚሰሩበት እና በዶላር 💵💵💵 ተከፋይ የሚሆኑበት ምርጥ የስራ እድል www.CDIWork.com ይዞሎት መጥቷል።

ይህ ዕድል እንዳያመልጦ፤

💻 💰💵💸 💥

✨ ለበለጠ መረጃ  የማህበራዊ ሚዲያችንን ይቀላቀሉ። ✨
Telegram - https://t.me/CDIWork

ጉዞውን ዛሬ ይጀምሩ።
www.CDIWork.com


⚠️ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱትን እና መሰለ አደገኛ ሊንኮች ከማንም ቢላክላቹህ በፍፁም እንዳትነኳቸው


በስህተት ላለመንካት ከላኪው ብታጠፉት ይመከራል።


በከፍተኛ ፍጥነት እየተሰራጨ ያለ አደገኛ ሊንክ ሲሆን አካውንታችሁንና የግል መረጃዎቻችሁን ያሳጣቹሃል👹👹


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


#Update

የተራዘመው ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የኦንላይን ምዝገባ ለአመልካቾች ክፍት ሆኗል።

ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም ይመዝገቡ 👇
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

ምዘገባ የሚያበቃው 👇
ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ምሽት 12:00 ሰዓት

ፈተናው የሚሰጠው 👇
መጋቢት 12/2017 ጠዋት 3:00 ጀምሮ

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


የኢትዮጵያ ኮምፕርሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር ተመሰረተ

21 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተካተቱበት የኢትዮጵያ ኮምፕርሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር በይፋ ተመሰረተ።

የማህበሩ የምሥረታ ጉባኤ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት በባሌ ሮቤ ተካሂዷል።

ትምህርት ሚኒስቴር ዩኒቨርሲቲዎች በሚያካሄዱት ተግባር ውጤታማ እንዲሆኑ በምርምር "አብላይድና ኮምፕሬሄንሲቭ" ብሎ ማደረጀቱ ይታወሳል።

የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በበይነ መረብ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀናጅተው መስራታቸው ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተናግረዋል።

በዚህም ዩኒቨርሲቲዎቹ በአደረጃጀቱ የተሰጣቸውን ተልዕኮ የሚያረጋግጡ ተግባራት ላይ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት እንደሚጠበቅባቸው ጠቁመው÷ ለማህበሩ ውጤታማነት ሚኒስቴሩ እገዛ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።

የማህበሩ ሰብሳቢ ሆነው የተመረጡት የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አነጋግረኝ ጋሻው (ዶ/ር) አዲሱ አደረጃጀት ዩኒቨርሲቲዎች በተሰጣቸው ተልዕኮ ውጤታማና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ያግዛል ብለዋል።

ዩኒቨርሲቲዎቹ ማህበር መመስረታቸው ከተናጥል ይልቅ ተግባራትን በማቀናጀት ተወዳዳሪና ውጤታማ ሥራ ለመስራት ያስችላልም ነው ያሉት።

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አህመድ ከሊል (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ማህበሩ የተቋቋመለት ተልዕኮ እንዲያሳካ ከሁሉም አመራርና ባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።

በመስራች ጉባኤ ተሳታፊ የማህበሩ አባል ዩኒቨርሲቲ ተወካዮች በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን ኢዜአ ዘግቧል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


#TVTI #NGAT

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በደረጃ 7 (ሁለተኛ ዲግሪ) ለመማር ላመለከታችሁ በሙሉ ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ቀናት ተራዝሟል።

የ NGAT አመልካቾች ምዘገባ እስከ ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ምሽት 12:00 ሰዓት የተራዘመ ሲሆን ፈተናው መጋቢት 12/2017 ጠዋት 3:00 ጀምሮ ይሰጣል።

በመሆኑም በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣችሁ የኢንስቲትዩቱ ሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration በኩል ምዝገባችሁን ማድረግ ትችላላችሁ።

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈጸም ይጠበቅባችኋል፡፡

የመግቢያ ፈተናው በአቅራቢያችሁ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707

Join telegram https://t.me/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes


የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ።

የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ መጋቢት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።

ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል።

በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ
https://ngat.ethernet.edu.et/registration በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።

#MoE

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


ለደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) አመልካቾች፤

የመግቢያ ፈተና (NGAT) ቀንን ስለማሳወቅ

የNGAT አመልካቾች ምዘገባ ተጠናቅቋል፡፡ በዚሁ መሰረት ለመፈተን ያመለከታችሁ አመልካቾች ፈተናው የሚሰጠው ዓርብ መጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በምትመደቡበት የፈተና ማዕከላት እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-
1. ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል በምትሄዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
2. ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 3 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
3. የሞባይል ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
4. የፈተና ማዕከላት ምደባ በምዝገባ ፕላትፎርም የሚገለጽ ይሆናል፡፡


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


🌟 Launch Your Tech Career with ALX! 🌍
Applications are NOW OPEN and it takes just 5 minutes to apply!

✅ Why ALX?
- Learn in-demand tech skills
- Join a global community of ambitious learners
- Get career-ready with hands-on projects and mentorship
- Flexible learning to fit your schedule

💻 Popular Programs
Front-End Web Dev: bit.ly/3Z2NS6j
Back-End Web Dev: https://bit.ly/3EXcdm7
AWS Cloud: bit.ly/3UM3ZT4
Salesforce Admin: bit.ly/40DNigr
Data Science: bit.ly/3UMM8eQ
Data Analytics: bit.ly/3Clr20F

👉 Apply NOW and gain full access to all of this for just $5 (650 ETB)!


🔥🔥🔥 ከቤት ሆነው የትም መሄድ ሳይጠበቅቦት የሚሰሩበት እና በዶላር 💵💵💵 ተከፋይ የሚሆኑበት ምርጥ የስራ እድል www.CDIWork.com ይዞሎት መጥቷል።

ይህ ዕድል እንዳያመልጦ፤

💻 💰💵💸 💥

✨ ለበለጠ መረጃ  የማህበራዊ ሚዲያችንን ይቀላቀሉ። ✨
Telegram - https://t.me/CDIWork

ጉዞውን ዛሬ ይጀምሩ።
www.CDIWork.com


#NGAT

የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም (NGAT) አመልካቾች የመግቢያ ፈተና አርብ መጋቢት 5/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ ይሰጣል።

በመሆኑም በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በምትመደቡበት የፈተና ማዕከላት በመገኘት ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ ሲሆን፤ ወደ ፈተና ማዕከል በምትሄዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 30 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት ይጠበቅበታል፡፡ የሞባይል ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑ ተጠቁሟል።

የፈተና ማዕከላት ምደባ በምዝገባ ፕላትፎርም እንደሚገለፅ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


ለባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የኦሪጅናል ዲግሪ አመልካቾች በሙሉ

ኦርጅናል ዲግሪ ለማሳተም የተያዘው ውል የሚጠናቀቀው በዚህ ወር በመሆኑ ከዛሬ ከዐ1/07/2017 ዓ.ም ጀምሮ #ላልተወሰነ ጊዜ የኦሪጅናል ማመልከቻ የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- አዲስ ውል እንደያዝን በማስታወቂያ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

(የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት)


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በሰሜኑ ጦርነት በክልል የወደሙ ትምህርት ቤቶች አሁንም ሙሉ በሙሉ ተጠግነው ባለመጠናቀቃቸው በዛፍ ስር ትምህርት እየተሰጠ መሆኑን የትግራይ ክልል አስታወቀ

የፌዴራል መንግስት፣ የአለም ጤና ድርጅት /WHO/ን ጨምሮ በውጪ ሃገራት ያሉ የትግራይ ተወላጆች የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የበጀትና የቁሳቁስ ድጋፎችን እያደረጉ እንዳሉ ጊዜያዊ አስተዳደሩ ገልጿል፡፡

ይሁን እንጅ በጦርነቱ የወደሙት ትምህርት ቤቶች ቁጥራቸው በርካታ በመሆኑ ሙሉ በሙሉ ጠግኖ ማጠናቀቅ እንዳልተቻለ ለመናኸሪያ ሬዲዮ የገለፁት የጊዜያዊ አስተዳደሩ አመራር አቶ ጣዕመ አረዶም ናቸው።

መሰረተ ልማቶቹን ጠግኖ ወደ ስራ ለማስገባት ጥረት ተደርጎ የተወሰኑት ወደ ትምህርታቸው እንዲመለሱ ቢደረግም፤ በተለይ በክልሉ ገጠራማ አካባቢ የመሰረተ ልማቱ ባለመጠገኑና የመጠለያ ካንፕ የነበሩ ትምህርት ቤቶች ባለመለቀቃቸው ተማሪዎች በዛፍ ጥላ ስር እንዲማሩ አስገድዷል ብለዋል፡፡

በመሆኑም አሁን ላይ በክልሉ ከ30 እስከ 40 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው አለመመለሳቸውን ነው ያስታወቁት።

ከጦርነቱ በኋላ በስደትና መፈናቀል ምክንያት ወደ ትምህርት ገበታቸው ያልተመለሱ በርካቶች መሆናቸውን የሚገልፁት አቶ ጣዕመ፤ የምግብና የገንዘብ አቅም የሌላቸውም ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንደማይልኩ አስታውቀዋል፡፡

ተማሪዎቹን እና የትምህርት ተቋማቱን ለመደገፍ ሁሉም አካላት አስፈላጊውን እርዳታ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


#TVTI

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመማር ያመለከታችሁ በሙሉ ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመውሰድ ምዝገባው ዛሬ ይጠናቀቃል።

ምዝገባው ዛሬ ማታ 12፡00 ሰዓት ከመጠናቀቁ በፊት በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያ ሊንክ በኩል ምዝገባዎን ያድርጉ።

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈጸም ይጠበቅባችኋል፡፡

የመግቢያ ፈተናው በአቅራቢያችሁ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በቀጣይ በሚገለፅ ቀን ይሰጣል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707

Join telegram https://t.me/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes

Показано 20 последних публикаций.