EOTC TV (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት)


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Религия


Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Религия
Статистика
Фильтр публикаций


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የቴሌቪዥን መርሐግብር




🌟 ለእኩለ ፆም ደብረ ዘይትን በሀገረ እስራኤል ከጳጉሜን ጋር ያሳልፉ 🌟
💫 በጉዞዎ ዕውቀት ባላቸው መምህራን ትምህርተ ወንጌል፣
💫 ቅዱሳን ቦታዎችን ከበቂ ማብራሪያ ጋር የምንጐበኝበትን ጉዞ ቀድመው ይምዝገቡ
ለበለጠ መረጃ
📍 22 አክሱም ሆቴል ጎን ኮሜት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ እንግኛለን፡፡
📞 ስልክ፡ 0942111213 | 0930796578 | 0903131313
🌐 www.pagumen.com
አሁኑኑ ይመዝገቡ፣ የበረከት ተሳታፊ ይሁኑ።
ጳጉሜን የኢትዮጵያ መልዕክና ድርሳን!




Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


በሰሜን ወሎ ሃገረ ስብከት በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተተከለው የውድመን ገባባ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል አዲስ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ተጠናቆ በብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ጸሎተ ቡራኬ ቅዳሴ ቤቱ ከበረ።


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ኦርቶዶክሳዊያን በአገራችን ፖለቲካ ውስጥ በንቃት ሊሳተፉ ይገባል ተባለ፡፡
ያረካል አድማሱ


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


ለ59 ዓመታት በመንበረ ፓትርያርክ ጽ/ቤት በተለያዩ መንፈሳዊ ሥራ ዘርፍ ይሰሩ የነበሩ አባ ናሁ ሠናይ ላዳምጠው ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፉ ::




🌟 ለእኩለ ፆም ደብረ ዘይትን በሀገረ እስራኤል ከጳጉሜን ጋር ያሳልፉ 🌟

💫 በጉዞዎ ዕውቀት ባላቸው መምህራን ትምህርተ ወንጌል፣
💫 ቅዱሳን ቦታዎችን ከበቂ ማብራሪያ ጋር የምንጐበኝበትን ጉዞ ቀድመው ይምዝገቡ

ለበለጠ መረጃ
📍 22 አክሱም ሆቴል ጎን ኮሜት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ እንግኛለን፡፡
📞 ስልክ፡ 0942111213 | 0930796578 | 0903131313
🌐 www.pagumen.com
አሁኑኑ ይመዝገቡ፣ የበረከት ተሳታፊ ይሁኑ።

ጳጉሜን የኢትዮጵያ መልዕክና ድርሳን!




🇪🇹 "የቤተክርስቲያን የሆነውን ብቻ" 🇪🇹
ተቋሙን በገንዘብ ለማገዝ፡- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 👉1000165122406
ዓባይ ባንክ 👉 1462319237132015
📡 የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት 🎥
📱 የዲጂታል ሚዲያ ገጾች💻
ለመረጃ 📞 +251985585858
➽ የዩቲዮብ ገጻችን
http://www.youtube.com/c/eotctv
➽ የፌስ ቡክ ገጻችንን
https://www.facebook.com/eotctvchannel
➽የቴሌግራም ገጻችን
https://t.me/eotctvchannel
➽ የቲክ ቶክ ገጻችን
https://vm.tiktok.com/ZMFSxXdUf/
➽ የዩቲዮብ ገጻችን Eotc tv 2
https://youtu.be/Wqgq1KebrOo
➽የትዊተር ገጻችን
https://twitter.com/EotcT/
➽የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CknRF0MtB77/?igshid=MDJmNzVkMjY=




ዜና ዕረፍት
ከመጀመሪያው ፓትርያርክ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስሊዮስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ጀምሮ ለ59 ዓመታት በመንበረ ፓትርያርክ ጽ/ቤት በተለያዩ መንፈሳዊ ሥራ ዘርፍ ይሰሩ የነበሩ አባ ናሁ ሠናይ ላዳምጠው ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፉ ::
በዕድሜ አረጋዊ የነበሩት አባ ናሁ ሠናይ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በጠበልና በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ89 ዓመታቸው የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ,ም ሌሊት ላይ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፣
የአባ ናሁ ሠናይ ላዳምጠው ሥርዓተ ቀብር በመርሀ ቤቴ በርቃቶ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ፣በሺህ የሚቆጠሩ ምእመናንና ወዳጅ ዘመድ በተገኙበት ተፈጽሟል ።
የአባ ናሁ ሠናይ ዕረፍት የተሰማንን ኃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን።

ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑርልን አሜን !!!
የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ,ም
አዲስ አበባ-ኢትዮጵያ
ፎቶ :- መልአከ ሰላም አባ ኪርስ ወልደአብ


ኑ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም አብረን እንጓዝና ከትንሳኤው በረከት እንካፈል!

ከቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት ከርእሰ ሊቃውንት አባ ገ/ኪዳን ግርማ እና ከመምህር ብርሃኑ አድማስ ጋር አስደሳች ጉዞ ተካፋይ ይሁኑ

✨✨✨ይህን እጅግ አስደሳች መርሐ ግብር በተመጣጣኝ ዋጋ ስናቀርብለዎ በታላቅ ደስታ ነው፡፡ ✨✨✨

ለበለጠ መረጃ
📍 22 አክሱም ሆቴል ጎን ኮሜት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ እንግኛለን፡፡
📞 ስልክ፡ 0942111213 | 0930796578 | 0116686063 | 0903131313

አሁኑኑ ይመዝገቡ፣ የበረከት ተሳታፊ ይሁኑ።
ጳጉሜን የኢትዮጵያ መልዕክና ድርሳን!

👉👉👉የማኅበራዊ ትስስር ድረ ገጾቻችንን ይቀላቀሉ
Facebook: https://www.facebook.com/Pagumentoursc
Instagram: https://www.instagram.com/Pagumentoursc
Telegram: https://t.me/pagumensc
Youtube: https://youtube.com/@Pagumentoursc
🌐 www.pagumen.com






ኑ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም አብረን እንጓዝና ከትንሳኤው በረከት እንካፈል!

ከቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት ከርእሰ ሊቃውንት አባ ገ/ኪዳን ግርማ እና ከመምህር ብርሃኑ አድማስ ጋር አስደሳች ጉዞ ተካፋይ ይሁኑ

✨✨✨ይህን እጅግ አስደሳች መርሐ ግብር በተመጣጣኝ ዋጋ ስናቀርብለዎ በታላቅ ደስታ ነው፡፡ ✨✨✨

ለበለጠ መረጃ
📍 22 አክሱም ሆቴል ጎን ኮሜት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ እንግኛለን፡፡
📞 ስልክ፡ 0942111213 | 0930796578 | 0116686063 | 0903131313

አሁኑኑ ይመዝገቡ፣ የበረከት ተሳታፊ ይሁኑ።
ጳጉሜን የኢትዮጵያ መልዕክና ድርሳን!

👉👉👉የማኅበራዊ ትስስር ድረ ገጾቻችንን ይቀላቀሉ
Facebook: https://www.facebook.com/Pagumentoursc
Instagram: https://www.instagram.com/Pagumentoursc
Telegram: https://t.me/pagumensc
Youtube: https://youtube.com/@Pagumentoursc
🌐 www.pagumen.com



Показано 20 последних публикаций.