ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW


Гео и язык канала: Эфиопия, Английский
Категория: Право


ABOUT-LAW is a premier e-legal service platform established in October 2020. Whether you need legal advice, legal documents, , or any other legal assistance, we are here to help.
Contact us @AshenafiFisha
Vist our legal database via- @aboutethiopialaw_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Английский
Категория
Право
Статистика
Фильтр публикаций




የቴምብር ቀረጥን በተመለከተ ፓርላማው ያወጣው ህግ በህግ አስፈጻሚው ህግ-በመተርጎም ሰበብ እንዲቀየር ሆኗል፡፡ግልጽ ህግ ግን ለትርጉም አይቀርብም!!
By- Birhanu Beyene, Director -Legal Services Department , Zemen Bank S.C.

- ከህግ አተረጓጎም መርኾች አንዱ "ህግ ግልጽ ከሆነ አይተረጎምም" የሚል ነው፡፡ በተንቀሳቃሽ ንብረት ላይ የሚመሰረት የዋስትና መበት አዋጅ ቁ. 1147/2011 አንቀጽ 89 እንዲህ ይነበባል፡- "በዚህ አዋጅ መሰረት የዋስትና መብትን ለመመስረት የሚደረግ ስምምነት ወይም ግብይት ከቴምብር ቀረጥ ነጻ ነው፡፡"

- ይህ ድንጋጌ ግልጽ ስለሆነ ሊተረጎም አይገባም ፡፡ ይሁንእንጂ፣ ገንዘብ ሚኒስቴር በቀን 16/8/2015 በተጻፈ ሰርኮላር ከኢንቨስተርሮች ፣ ኤክስፖርተሮች እና ምናልባትም ነጋዴዎች በቀር ሌሎች ሰዎች በአዋጁ መሰረት የመያዣ ውል ቢገቡም የቴምብር ቀረጥ መክፈል አለባቸው ብሏል፡፡ ይህ ግልጽ ህግ መተርጎም ግን አዲስ ህግ እንደማውጣት ነው( ህግ የማውጣት ስልጣን ደግሞ የፓርላማው ነው፣የገንዘብ ሚኒስቴርን አይደለም፡፡)

- በመሆኑም አንድ ነጋዴም፣ ኢንቨስተርም ፣ ኤክስፖርተረም ያልሆነ ተጠቃሚ(consumer) ወይም በግብርና የሚተዳደር ግለሰብ(የሚያበድረው ካገኘ 😁 ) መኪና በብድር ቢገዛ እና አበዳሪው መኪናዋን በመያዣ ቢይዝ የቴምበር ቀረጥ የመኪናውን ዋጋ 1% እንዲከፍል እየተደረገ ነው፡፡ በተንቀሳቃሽ ንብረት ላይ የሚመሰረት የዋስትና መበት አዋጅ ቁ. 1147/2011 አንቀጽ 89 ግን በግልጽ ቋንቋ "በዚህ አዋጅ መሰረት የዋስትና መብትን ለመመስረት የሚደረግ ስምምነት ወይም ግብይት ከቴምብር ቀረጥ ነጻ ነው፡፡" ሲል ያስቀምጣል፡፡ ህጉ የዚህ ድንጋጌ ተፈጻሚነት ለነጋዴ፣ ኢንቨስተር እና ኤክስፖርተር ብቻ ነው የሚል ገደብ የለውም፡፡

Telegram- https://telegram.me/ethiolawblog
Facebook-
https://m.facebook.com/aboutlawlegalservice
LinkedIn-
https://www.linkedin.com/company/aboutethiopian-law
TikTok-
https://www.tiktok.com/@aboutethiopianlaw1?_t=8qe3Ip7153m&_r=1


Vacancy.pdf
467.1Кб
Job Vacancy Announcement


Bahir Dar University Free Legal Aid Centre (BDU-FLAC), in collaboration with the United Nations Office on Drugs and Crime (UNODC), is implementing a project aimed at improving access to justice for vulnerable groups. Through this project, BDU-FLAC is committed to providing free legal aid services to underserved communities in the Amhara region.

To support this mission, BDU-FLAC is seeking qualified and motivated individuals to join its team.

Please find the vacancy attached with this.

Telegram- https://telegram.me/ethiolawblog
Facebook-
https://m.facebook.com/aboutlawlegalservice
LinkedIn-
https://www.linkedin.com/company/aboutethiopian-law
TikTok-
https://www.tiktok.com/@aboutethiopianlaw1?_t=8qe3Ip7153m&_r=1


International-Law-by-Malcolm-N.-Shaw.pdf
21.9Мб
International Law

Malcolm N.  Shaw

The latest edition(after Covid)
@EthiolawBlog


📢 Exciting Employment Opportunity for Fresh Graduate Lawyers! 🚀

Dear Connections,

Boldmark Marketers Share Company is looking for final-year law students or fresh law graduates to join our team as Legal.
🔹 Eligibility:
Candidates must be in their final year or recently graduated.

🔹 Job Details:
This is a full-time employment opportunity designed to provide young legal professionals with a strong foundation in corporate and commercial law. Successful candidates will gain hands-on experience working on legal contracts, compliance, and other key legal aspects of the business.
📅 Application Deadline: Feb 25 2025.
📩 Interested candidates can send their applications to boldmarkmarketers2030@gmail.com with the subject line: "Application for Legal Position."

If you or someone you know fits the profile, we encourage you to apply! 🚀

5.6k 0 123 1 15

የአማራ ክልል ምክር ቤት የጠበቆች ምዝገባ እና አስተዳደር አዋጅን አፅድቋል !
የአማራ ክልል የጠበቆች ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ በአማራ ክልል ምክር ቤት የፀደቀ ሲሆን በዚህ አዋጅ የተከተቱ አዳዲስ ነገሮች ያሉ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ፦
1. ማንኛውም ጠበቃ በግለሰብ ደረጃም ሆነ በድርጅት የሚሰሩ ጠበቆች የመድህን ዋስትና በ1 አመት ጊዜ መግባት ያለባቸው ስለመሆኑ አስገዳጅ ድንጋጌ ይዞ ወጥቷል ( በዚህ ጉዳይ በ ዶ/ር ደሴ ጥላሁን ግለሰብ ጠበቆች የመድህን ዋስትና ሊገቡ አይገባም በማለት የፌደራሉን የጠበቆች አስተዳደር አዋጅ ጠቅሰው ክርክር አቅርበው ነበር ) ፤
2. የጥብቅና ሙያን በድርጅት መልኩ እንዲቋቋም ፈቅዷል ፤
3. በፌደራሉ አዋጅ ፈቃድ እንዲሰጣቸው የተፈቀደላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያን የጥብቅና ፈቃድ እንዲሰጣቸው የቀረበውን ምክረ ሀሳብ ተቀበሎ አፅድቋል ፤
4. በፌደራሉ አዋጅ የጥብቅና ፈቃድ ለማውጣት የመጀመሪያ ዲግሪን አስገዳጅ የሚያደረገውን ቅድመ ሁኔታ አፅድቆታል ::

t.me/ethiolawblog

6k 0 16 2 11

የ London Court of International Arbitration በሀገራችን የግልግል ዳኝነት ማዕከል ሊከፍት በሚችልበት ሁኔታ ዙሪያ ውይይት ተደረገ
**************
ከታች ባለው link የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ 👇👇👇👇👇👇👇
t.me/ethiolawblog
t.me/ethiolawblog
t.me/ethiolawblog
አለምአቀፍ የግልግል ዳኝነት ተቋማት በሀገራችን መስራት እንዲችሉ ያሉትን አስቻይ ሁኔታዎችና የመንግስትን ቁርጠኝነት በማሳየት የ London Court of International Arbitration (LCIA) በሀገራችን ቅርንጫፍ በሚከፍትበት ሁኔታ ዙሪያ ከለንደን አለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት ማዕከል የአፍሪካ ካውንስል ፕሬዚዳንት Mr. Kamal shah ጋር በበይነ መረብ ውይይት ተከናውኗል፡፡
ውይይቱ በክቡር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስር ዴኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ የተመራ ሲሆን በዋናነት LCIA በሀገራችን ቅርንጫፍ መክፈት በሚያስችሉት ምቹ ሁኔታዎችና ሊኖሩ የሚችሉ የጋራ ተጠቃሚነት እድሎች ዙሪያ በማጠንጠን ተካሂዷል። በተጓዳኝም ሌሎች በፍትሐብሄርና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሊኖሩ በሚችሉ የትብብር ማዕቀፎች ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውይይትም ተደርጓል።
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በውይይቱ እንደገለጹት አማራጭ አለመግባባት መፍቻ አገልግሎት የሚሰጡ አለም አቀፍ ተቋማት በሀገራችን አገልግሎት ለመስጠት ቅርንጫፍ ቢከፍቱ ወይም ከሀገራችን ተቋማት ጋር በመቀናጀት በጋራ ቢሰሩ ሊኖራቸው የሚችለውን የጋራ ተጠቃሚነት ያነሱ ሲሆን ይህም ከመስከረም 9-10 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው 11ኛው የምስራቅ አፍሪካ አለምአቀፍ የግልግል ዳኝነት ጉባኤ /EAIAC/ ወቅት ጉዳዩን አስመልክቶ ከ LCIA ጋር የተጀመረው የጎንዮሽ ውይይትን ውጤታማ ለማድረግ ውይይቱ አጋዥ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡
አክለውም በሂደቱ የተሳተፉ የሚመለከታቸው የፍትህ ሚኒስቴር የሰራ ኃላፊዎች ሀገራችን ከግልግል ዳኝነት ጋር በተያያዘ ተመራጭ መዳረሻ እንድትሆን ለማስቻል እየሰራች ያለችውን ዘርፈ ብዙ የህግና ተቋማዊ የሪፎርም ስራዎች፣ በአፍሪካ ህብረትና በተ.መ.ድ. እና ሌሎች ቀጠናዊ ትብብሮች ያለንን የተቋማት መዳረሻነት ልምድና ተመራጭነት፣ እንዲሁም በቅርቡ የተደረጉ የኢኮኖሚ ሪፎርሞች እንደ LCIA ያሉ መሰል አለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት ተቋማት እንዲሰሩ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩን አንስተዋል፡፡
Mr. Kamal shah በበኩላቸው ኢትዮጵያ በዘርፉ ያደረገችውን የህግ ለውጦች እና የመንግስት ቁርጠኝነት አድንቀው ዘርፉ የሚፈልገውን የተደራሽነት ጉዳይ ለመፍታት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካለው ሰፊ መዳረሻነትና አስተዋጽኦ አንጻር ሀገሪቱ በምስራቅ አፍሪካ ያላትን ቀዳሚ ተመራጭት በጉልህ የሚያሳይ እንደሆነ እና እነዚህን ለውጦች ከግምት በማስገባት LCIA በሀገሪቱ ቢሰራ የተሻለ እንደሚሆን መረዳታቸውንና ቅርንጫፍ የመክፈቱን ውሳኔ ከሚመለከታቸው የማእከሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመነጋገር እንደሚያሳውቁ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ክቡር አቶ በላይሁን ይርጋ ውይይቱ ሀገሪቱን ተመራጭ የግልግል ዳኝነት መዳረሻ ማዕከል ለማድረግና የግልግል ዳኝነት ዘርፉን ለማሳደግ መንግስት ያለውን ከፍተኛ ቁርጠኝነትና ተግባራዊ እርምጃዎች በማስታወስ እንደ LCIA እና መሰል አጋሮች ጋር በመስራት የሀገር ውስጥ ተቋማትን ከእነዚህ ማዕከላት ጋር በመቀናጀት እንዲሰሩ ለማስቻል ያለውን ዝግጁነት በመግለጽ በዚህ ረገድ LCIA ጋር ቅርንጫፍ ከፍቶ ከመስራት ባለፈ የአማራጭ አለመግባባት ዘዴዎችን ትግበራ ለማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮችና ከተቋም አቅም ግንባታና ቴክኒካዊ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ ሊኖሩ በሚችሉ ቀጣይ የግንኙነት ምዕራፎች ዙሪያም መግባባት ላይ ተደርሶ ውይይቱ ተጠናቅቋል፡፡




#FSC_Cassation_Decision
ከታች ባለው link የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ 👇👇👇👇👇👇👇
t.me/ethiolawblog
t.me/ethiolawblog
t.me/ethiolawblog


Fully-funded PhD/Postdoc opportunities in Law and Human Rights:

University of Antwerp - PhD in public international law/international human rights law
https://lnkd.in/eBwpsEZs

University of Amsterdam - PhD and Postdoc in Regional Human Rights Regimes
https://lnkd.in/eyUHs-JA

Uppsala University - Doctoral student position in Law
https://lnkd.in/eKYBuANF

Swansea University - PhD in Democratic Participation and Prisoners
(scholarship open to UK fee eligible applicants only)
https://lnkd.in/eviw66ks

ReGlo.Law Center for Advanced Studies - Fellowship in Reflexive Globalisation and the Law
https://lnkd.in/epTGaAeg

The Manchester Metropolitan University - PhD studentships in Business and Law
https://lnkd.in/eBzGyFKr


የመንደር ውሎች በሕግ ፊት ተቀባይነታቸው ምን ያህል ነው❓ውል የሚጸናው ምን ሲሟላ ነው❓

አራት ነገር ካልተሟላ ውል አይጸናም ።

1ኛ• ፈቃድ (Consent) ነው። ተዋዋዩ ፈቃዱን የሰጠው ወዶና ፈቅዶ በማያሻማ ሁኔታ መሆን ይኖርበታል። ምን ማለት ነው ይሄ፣ በመታለል/በማታለል የተፈጸመ ውል ዋጋ አይሰጠውም።

2ኛ• ተዋዋዮቹ በሕግ 'ችሎታ ያላቸው' መሆን አለባቸው። 'ችሎታ' የሕግ ትርጉሙ ሁለት ነው። የተዋዋዮች ዕድሜ ከ18 ዓመት በላይ መሆን እና የአእምሮ ጤና ነው።

3ኛ• የውሉ ዋና ጉዳይ በሕግ የሚፈጸም መሆን አለበት። ለምሳሌ ባዶ መሬት መሸጥ አይቻልም። ስለዚህ የባዶ መሬት ሽያጭ ውል ቢደረግም በፍርድ ቤት ውድቅ ነው።

4ኛ• የውል አቀራረጽ ወይም ፎርም ነው። ይህም ማለት ለምሳሌ ለማይንቀሳቀስ ንብረት ሲሸጥ 2 ምስክሮች መኖራቸው፣ በውል አዋዋይ ፊት መረጋገጥ፣ ሕጉ ያስቀመጣቸው ዝርዝሮች ሟሟላት።

የመንደር ውል ሕጋዊ ነው❓

የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች፣ ማለትም ቤትና መሬት በርካታ ሰዎች በመንደር ውል የሚሻሻጡ ቢሆንም በርካታ ሰዎች ተግባሩን ስላደረጉት ግን ሕጋዊ አያሰኘውም። ይህ የመንደር ውል በሕግ ተቀባይነት የማይኖረው የሰነድ ማረጋገጥ ዋና ዓላማን የሚጥስ መሆኑ ነው ።

ሰነድ ለምን ይረጋገጣል? ባይረጋገጥስ ምን ችግር አለው ❓

አንደኛ በተዋዋዮቹ መካከል ያለውን ግንኙነት ለመግዛት ነው። ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ ሦስተኛ ወገን ለሚያነሳው ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ነው። ሦስተኛ ወገን የሚባሉት እነማን ናቸው ያልን እንደሁ፣ ከገዥና ሻጭ ውጪ ያሉ የትኛውንም ወገኖችን ያካትታል። ለምሳሌ የመንግሥት አካል፣ የክፍለ ከተማ መሬት አስተዳደር፣ ባንክ፣ ለምሳሌ ሽያጩ ይፍረስልኝ የምትል/የሚል ሚስት/ባል . . . ወዘተ እነዚህ ሁሉ 3ኛ ወገን ይባላሉ።

ከእነዚህ አካላት አንዱ፣ እንበልና በመንደር ውል በተፈጸመ ንብረት ላይ ጥያቄ ቢያነሱ ሙግቱን ያለምንም እሰጥ አገባ አሸነፉ ማለት ነው። በመንደር ውል ቤት የገዛ ሰው ቀለጠ ማለት ነው። በአጭሩ ውል የሚረጋገጥበት ዋንኛ ዓላማ ሦስተኛ ወገኖች ለሚያነሱት ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ነው። "የመንደር ውል ችግሩም ይሄ ነው።

እርግጥ ውል በሰነዶች ሲረጋገጥ መንግሥት ቴምብር ያሳርፍበታል። ገቢ ያገኛል። ገዥና ሻጭ ሰነዱን ይዘው ክፍለ ከተማ ሲሄዱ የመንግሥት አካል ቀረጥ ይጥላል። ከዚያም ገቢ ይገኛል። ተዋዋዮች ሕጋዊ ሰነድ ይዘው ስለቀረቡ፣ ሕጋዊ አገልግሎት አግኝተው የስም ማዞርያ አሹራ ይከፍላሉ። ይህም ሌላ ገቢ ነው። ለዚህም ነው ውሉ በሕጉ ላይ የተቀመጠውን ፎርም ስላሟላ እንደ ሕጋዊ ውል ተቆጥሮ ተፈጻሚነት የሚኖረው።

ተፈጻሚነት ይኖረዋል ማለት ግን ምን ማለት ነው❓

በአጭሩ ለምሳሌ ሻጭ ለገዢ ስም አላዞርልህም ቢል ፍርድ ቤት ከሶ በግዴታ ስም እንዲያዞር፣ ገዥ ላይ ለደረሰው ኪሳራም ካሳ እንዲያገኝ ይሆናል ማለት ነው። ይህን ዕድል ግን በመንደር ውሎች ላይ ለማሳካት አስቸጋሪ ይሆናል።

በመንደር ውል የተሸጠ ንብረት እጣ ፈንታው ምንድነው❓

በፍርድ ቤት ቀርቦ ያልተመዘገበ ውል፣ ወይም በውል አዋዋዮች ፊት ያልተረጋገጠ የመንደር ውል እንደ ሕጋዊ ተቆጥሮ አፈጻጸም ሊቀርብበት አይችልም። በዚህ ላይ ምንም ብዥታ መኖር የለበትም። የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በጽሑፍ መሆን አለበት፣ በሁለት ምስክሮች ፊት መሆን አለበት። በአዋዋይ ፊት መሆን አለበት።

ወደ ጥያቄው ውሉ በመንደር ቢደረግ እጣ ፈንታው ምንድነው የሚሆነው❓

እውነት ለመናገር በዚህ ረገድ ሕጉ የተረጋጋ አይደለም :: የአገሪቱ የመጨረሻ ፍርድ ቤት የሆነው ሰበርም ቢሆን ከውል አዋዋይ (ውልና ማስረጃ) ውጪ የተደረጉ የመንደር ውሎች ይፀናሉ ወይስ አይፀኑም በሚለው ላይ በተለያየ ጊዜ የተለያየ ውሳኔ ሰጥቷል።

በአንድ በኩል፣ ሰዎች በመንደር ከተዋዋሉና ነገር ግን ፊርማቸውን ካልተካካዱ ውሉ በተዋዋዮቹ መካከል ብቻ ይጸናል ብሎ የወሰነበት ፍርድ አለ። (ሰበር መዝገብ ቍ 21448)

በሌላ በኩል ደግሞ የመንደር ውል በውል አዋዋይ ፊት እስካልተመዘገበ ድረስ ሕግ ተቀባይነት አይኖረውም የሚል ፍርድ አለ። (ሰበር መዝገብ ቁ 83674)

ይህ ማለት ውሉ የሚጸናው በእነሱ ላይ ብቻ ነው። ሌሎች ሦስተኛ ወገኖች ላይ መቃወሚያ ሆኖ ሊቀርብ ግን አይችልም። ምን ማለት ነው፣ አንድ ሰው ቤቱን በመንደር ውል ቢሸጥና ውል ለማፍረስ ፍርድ ቤት ቢሄድ ገዥ ገንዘቡን ለመክፈል ይገደዳል። ሻጭም ቤቱን ለመስጠት ይገደዳል። ሆኖም ግን፣ ለምሳሌ ባንክ በቤቱ ላይ ጥያቄ ቢኖረው የመንደር ውሉ አይጸናበትም። ወይም ደግሞ ሻጭ ላይ ባለ ዕዳ የሆነ ሰው ዕዳዬ ቤቱ ተሸጦ ይከፈለኝ ቢል ቤቱ ተሸጧልና አይከፈልህም ሊባል አይችልም። ምክንያቱም በመንደር ውል ስለተሸጠ። አደጋውም እዚህ ላይ ነው። ገዢው የመንደር ውሉን ይዞ "እኔ እኮ ይሄን ቤት ገዝቼዋለሁ" ብሎ ጥያቄ ያነሱ ሦስተኛ ወገኖችን ዝም ሊያሰኛቸው አይችልም። ስለዚህ ገዢ በመንደር ውል መፈራረሙ ወዶና ፈቅዶ በራሱ ላይ አደገኛ አደጋን ጋብዟል::

ተዋዋዮች የመንደር ውልን ለምን ተመራጭ ያደርጋሉ❓

አሁን አሁን የተለመደው አሰራር ገዥና ሻጭ ውል የሚፈጽሙት በሁለት ዙር ነው። መጀመሪያ በመንደር ውል ይፈጣጠሙና ነው ወደ ሁለተኛ ውል አዋዋይ ዘንድ የሚመጡት። ብዙውን ጊዜ አንድ ቤት ስንት እንደተሸጠ በትክክል የሚታወቀውም በመንደር ውል ላይ እንጂ በትክክለኛው ውል ላይ አይደለም።

ተዋዋዮች ወደ መንግሥት ተቋማት ሄደው የሚዋውሉት በ2ኛ ደረጃ ነው። ይህን ሲያደርጉም ብዙውን ጊዜ ዋጋ ቀንሰው ነው። ጥቂት ሰዎች ብቻ ናቸው ትክክለኛ ዋጋ ተናግረው የሚዋዋሉት። መንግሥት ቢቸግረው ተመን አውጥቶ ያስክፍላል። 6 በመቶ አሹራ ትከፍላለህ። የተዋዋልከው ከተመኑ ከፍ ካለ በተዋዋልከው ያስከፍላል። ዝቅ ካለ ደግሞ በተመኑ ያስከፍላል።

በሁለት ዓይነት ዋጋ መፈራረም የሚያመጣው አደጋ ስምምነት ሲፈርስ ነው። አንድ ሰው ለምሳሌ ውል ይፍረስልኝ ብሎ ፍርድ ቤት ሲሄድ ውል ይፈርሳል። ውል ሲፈርስ ደግሞ ወደነበረበት ነው የሚመለሰው። ሻጭ ገንዘብ ይመልሳል፣ ገዥ ንብረቱን ይመልሳል።

በአሥር ሚሊዮን ብር የተሸጠ ቤት ውልና ማስረጃ ባረጋገጠው ውል፣ ፍርድ ቤት ተሂዶ ውል ቢፈርስ ተዋዋዮቹ ዋጋ ዝቅ አድርገው ስለሚዋዋሉ [ለምሳሌ 6ሚሊዮን ብር] ሻጭ ገንዘብ መልስ ይባላል። ይህን ጊዜ እንዲመልስ የሚገደደው በውልና ማስረጃ በገዛበትን ገንዘብ ነው። ይህ ማለት ገዥ 4 ሚሊዮን ብር ከሰረ ማለት አይደል?

በመሆኑም የማይንቀሳቀስ ንብረትን በሚመለከት የሚደረጉ የሽያጭ ውሎች በጽሑፍ ብቻ ሳይሆን  በአዋዋይ ወይም ፍርድ ቤት ፊት መከናወን ይገባቸዋል፡፡ ከላይ እንደተጠቀሰው ; የማረጋገጥ መስፈርት ውሉ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው ብቻ መከናወን ያለበት ሳይሆን ውሉ በተዋዋይ ወገኖች መካከል ውጤት እንዲኖረውም ጭምር መከናወን ያለበት ነው፡፡


BROCHURE-2025.pdf
1.0Мб
The 2025 Summer Academy on African Union Law and Public Law of Africa is a two-week program to enhance knowledge of the legal frameworks guiding the African Union and its member states. The academy covers key topics like peace and security, human rights, environmental law, and the African Continental Free Trade Area (AfCFTA), with leading African scholars and practitioners delivered lectures.


This program is open to students, professionals, and policymakers interested in Africa’s legal systems. Upon completion, participants are awarded certificates. For more details and instructions, please download the PDF.
A very limited number of merit-based scholarships will be available, upon request, for students from African Least Developed Countries
Telegram- https://telegram.me/ethiolawblog

Apply via- https://aiil-iadi.org/kilimanjaro-summer-academy-on-african-union-law-and-the-public-law-of-africa-4-15-august-2025/


Spring School on International Law (2025 Edition)


International Institute for Strategic Research (IISR) announces the open call for the selection of participants for the International Online Certification Course “Spring School on International Law”.
“Spring School on International Law'' is a unique 4-day program focused on the current agenda of international law, giving students and young professionals from all over the world an opportunity to get to know the field, connect with international peers, and engage with qualified speakers.

Apply- https://forms.gle/E7ojn3i3Kjr2ng1VA



8k 0 59 1 15

Job Vacancy


🏆Haramaya University College of Law has won the 2025 National Champion of the Philip C. Jessup International Law Moot Court Competition.


The team, comprising Abdurazak Nebi, Ayantu Adunga, Esayas Serbessa, and Mahder Berhanu, secured the championship through a cumulative assessment of their oral pleadings and written memorials. This victory grants them the honor of representing Ethiopia at the 2025 Jessup International Rounds in Washington, D.C., USA.


Essay Competition for Young Researchers in Intellectual Property sponsored by FICPI, the International Federation of Intellectual Property Attorneys. 
 
The Essay Competition is open for authors no older than 35 years of age as of December 31, 2024. ATRIP President may waive the age requirement in certain special situations, in particular in the case of maternity or paternity leave. 
 
Papers may be submitted in French or English. Entries should be submitted to 
admin@atrip.org no later than February 21, 2025. 
 
The authors of the top three placed papers will be announced on the ATRIP website and the papers uploaded to the essays section. There is also the opportunity to publish the papers in the Journal of World Intellectual Property Law or in IIC – International Review of Intellectual Property and Competition Law (subject to review). 
 
The author of the first-placed paper will be invited to give a presentation as a speaker at the 2025 ATRIP international annual conference to be held from June 22 to June 25, 2025, at the University of Copenhagen, Denmark. The Executive Committee reserves the right not to proclaim any or all winners should the quality of the papers be considered insufficient. 

More details on the Essay Competition, including the full requirements and the evaluation process of the submissions by ATRIP’s Executive Committee, can be found here. https://atrip.org/scholarship-opportunities-ukraine/


አቶ ብርሃኑ አዴሎ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት  ዕጩ ሆነው ቀረቡ።

በቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ዘመነ መንግስት የሚኒስትሮች ካቢኔ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ ገብረማርያም ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኮሚሽነርነት ለመሰየም ዛሬ ጥር 22 ቀን 2017 ዓ/ም  ፓርላማ ቀርበዋል።

ሌሎች አራት ዕጩዎችም መቅረባቸውን ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል።

አቶ ብርሃኑ ከዚህ ቀደም በተለያዩ መንግሥታዊ ኃላፊነቶች ላይ የሠሩት ሲሆን የመጨረሻ መንግሥታዊ ኃላፊነታቸው የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተርነት ነበር።

ከኃላፊነታቸው የተነሱት " በቀረበባቸው ቅሬታ " መሆኑን ሪፖርተር ጋዜጣ ከ10 ዓመታት በፊት ዘግቧል።

" ከሠራተኞች እና ከተቋሙ ደንበኞች ቅሬታዎች ይቀርቡባቸው እንደነበር " ጋዜጣው በወቅቱ ዘግቧል።

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አቶ ብርሃኑን ከዚህ ኃላፊነት ማንሳታቸውም የሪፖርተር ዘገባ ያሳያል።

አቶ ብርሃኑ የአዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬከተር ሆነው ከመሾማቸው በፊት የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ሆነው ከ1996 እስከ 2002 ዓ.ም. ለ6 ዓመታት አገልግለዋል።

በሪፖርተር ጋዜጣ ዘገባ መሠረት አቶ ብርሃኑ ከዚህ ኃላፊነታቸው የተነሱትም በቀረበባቸው ቅሬታ ምክንያት ነው።

ከተወለዱበት ካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች አዲስ አበባ ድረስ በመምጣት በአቶ ብርሃኑ ላይ የተፈራረሙትን ቅሬታ በጊዜው ጠቅላይ ሚኒስትር ለነበሩት አቶ መለስ ዜናዊ ማቅረባቸውን የሪፖርተር ዘገባ ያስታውሳል።

ይህን ተከትሎ " በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የተቋቋመ አጣሪ ኮሚቴ ባቀረበባቸው ሪፖርት ከካቢኔ ጉዳይ ሚኒስትርነታቸው እና ከኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነታቸው እንዲነሱ " መደረጉን ሪፖርተር ከ10 ዓመታት በፊት በሠራው ዘገባ ጠቅሷል።

አቶ ብርሃኑ በመንግሥታዊ ተቋማት ከነበራቸው ኃላፊነት በተጨማሪ አወዛጋውን የ1997 ምርጫ ተከትሎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ነበሩ።

የትምህርት ሁኔታቸው ምን ይመስላል ?

ከሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ አላቸው። በዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ከሕንድ አገር የማስተርስ ዲግሪያቸውን ተቀብለዋል።

የስራ ህይወታቸው ምን ይመስላል ?

- ከመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እስከ ዩኒቨርሲቲ አስተምረዋል።

- በዞን ፋይናንስ መምሪያ የህግ አማካሪ ሆነው አገልግለዋል።

- የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ባገኙበት የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የህግ ፋካልቲ ለ3 ዓመታት አስተምረዋል።

- በቀድሞው ደቡብ ክልል የፍትህ ቢሮ ኃላፊነት ላይ ሰርተዋል። ከዛ በመቀጠልም በቀረበባቸው ቅሬታዎች ከስልጣን ወደተነሱባቸው የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት አቅንተዋል።

- ከመንግስታዊ የሥራ ኃላፊ ከተነሱ በኋላ ላለፉት 10 ዓመታት በጥብቅና እና በህግ ማማከር ስራ ላይ መሰማራታቸውን ለፓርላማ አባላት የቀረበው የስራ ልምድ ያሳያል።

Source - tikvahethiopia




Collateral Crisis a Pressing Challenge for Ethiopian Banks

As the Ethiopian government initiates a new corridor development plan, banks find themselves at the epicentre of a collateral crisis. However, it’s important to note that the banking sector in Ethiopia has shown remarkable resilience in the face of these challenges. Recent studies by the National Bank of Ethiopia (NBE) reveal that the industry heavily relies on securing immovable properties as collateral for loans. With the prevailing lending practice and the concentration of collaterals along main roads, banks often prioritize these properties for security.

Read more: https://lnkd.in/eRgM45k9

Показано 20 последних публикаций.