በኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ለዲግሪ ፕሮግራም ያመለከታችሁ እና በኦፕን ሃውስ ፕሮግራም ለተሳተፋችሁ አመልካቾች
የመግቢያ ፈተና ግንቦት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።
• የፈተና ዓይነት፡ የትምህርት ክፍሉን የተመለከተ
• የፈተና ጊዜ፡ ከጠዋቱ 03፡00 ሰዓት ይጀምራል
• የፈተና ቦታ፡ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ (ከዚህ መልዕክት ጋር የተለጠፈውን ምስል ልብ ይበሉ)
ለፈተና በምትቀርቡበት ጊዜ መታወቂያ (የትምህርት ቤት፣ የቀበሌ፣ መንጃ ፈቃድ፣ ወይንም ፓስፖርት) ማምጣት ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ፡
1. እባክዎን በኢ-ሜልዎን የላክንልዎት መልዕክት ይመልከቱ።
2. ለፈተና መግቢያ የምዝገባ ፎርም: https://forms.gle/VmRtMuwWmN7oW7XB8
3. እባክዎትን ከፈተና ሰአት 30 ደቂቃ በፊት ቀድመው ይድረሱ።
4. የራስዎን የስሌት መሳሪያ (ካልኩሌተር) ያምጡ።
የኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ
የመግቢያ ፈተና ግንቦት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።
• የፈተና ዓይነት፡ የትምህርት ክፍሉን የተመለከተ
• የፈተና ጊዜ፡ ከጠዋቱ 03፡00 ሰዓት ይጀምራል
• የፈተና ቦታ፡ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ (ከዚህ መልዕክት ጋር የተለጠፈውን ምስል ልብ ይበሉ)
ለፈተና በምትቀርቡበት ጊዜ መታወቂያ (የትምህርት ቤት፣ የቀበሌ፣ መንጃ ፈቃድ፣ ወይንም ፓስፖርት) ማምጣት ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ፡
1. እባክዎን በኢ-ሜልዎን የላክንልዎት መልዕክት ይመልከቱ።
2. ለፈተና መግቢያ የምዝገባ ፎርም: https://forms.gle/VmRtMuwWmN7oW7XB8
3. እባክዎትን ከፈተና ሰአት 30 ደቂቃ በፊት ቀድመው ይድረሱ።
4. የራስዎን የስሌት መሳሪያ (ካልኩሌተር) ያምጡ።
የኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ