Fana Education™


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Политика


ይህ ታዋቂ ቻናል ለተማሪዎች መረጃ መስጫ ነው
ለማስታወቂያ ያናግሩን 👉 @hohte_misrak

Facebook=> https://bit.ly/3BM8qn2
YouTube => https://bit.ly/421dlLs

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Политика
Статистика
Фильтр публикаций


Aptitude Entrance Previous year.pdf
1012.9Кб
Aptitude Entrance 2013/14

52ቱ ጥያቄዎችን ሰርተንላችኋል።

https://t.me/+aXbPg_iq3QxiMTdk
https://t.me/+aXbPg_iq3QxiMTdk


Grade 12 Aptitude Entrance Exam solution October 2015

Data interpretation በየአመቱ ሁሌም አይቀርም
About Data interpretation
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/4OgssABboDk
https://youtu.be/4OgssABboDk






ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

በመጪው ዓመት ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል።በመድረኩም የትምህርት ሚኒስቴር አፈፃፀም በስፋት ውይይት የተደረገበት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል።

በ2016 በጀት ዓመት ከማኅበረሰቡ በተገኘ ድጋፍ በትምህርት ለትውልድ መርሐ ግብር 22 ሺህ የሚደርሱ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ጥገና መከናወኑን አስታውቀዋል።በተለይም ለተማሪዎች የሚሰጠው የሪሚዲያል ፈተና መጀመሩን በማስታወቅ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር ተናግረዋል።ሐምሌ ወር መጀመሪያ አካባቢ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር የገለጹት ሚኒስትሩ÷ ፈተናውን የተሳለጠ ለማድረግ ለፈታኝ መምህራን በቂ ሥልጠና እየሰተጠ መሆኑንም ገልጸዋል።

ዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀትና በኦንላይን የሚሰጥ መሆኑን ተከትሎ ለዚህ የሚረዳ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።በክረምት ወራት 62 ሺህ መምህራንን በሚያስተምሩት ትምህርትና የማስተማር ሥነ ዘዴ ዙሪያ ሥልጠና ለመስጠት የሚያስችለውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቀዋል።ሚኒስቴሩ በክረምት ከያዛቸው ሥራዎች መካከል የዩኒቨርሲቲዎች ዕድሳት ሥራ አንዱ በመሆኑ ተግባሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

https://t.me/Ethio_Education_24


የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የሦስተኛ ቀን ፈተና ዛሬ ይሰጣል።

የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች የታሪክ ትምህርት ፈተና በአራት ክፍለጊዜ ተከፍለው በኦንላይን ይወስዳሉ።

የሪሚዲያል ፕሮግራም የማኀበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ነገ ከሚሰጠው የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና በኋላ ይጠናቀቃል።

የተፈጥሮ ሳይንስ የሪሚዲያል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናቸውን ነገ በሚሰጠው የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና መውሰድ ይጀምራሉ።

ምስል፦ ሠመራ፣ ወለጋ እና ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲዎች


የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ነገ ሰኔ 3/2016 ዓ.ም መሰጠት ይጀምራል።

ፈተናው በተመረጡ የፈተና ማዕከላት በኦንላይን ይሰጣል።

የማጠቃለያ ፈተናው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሚፈተኑት የሒሳብ ትምህርት ይጀመራል።

ተፈታኞች ፈተናው መሰጠት ከሚጀምርበት ሰዓት 30 ደቂቃ ቀድመው መገኘት የሚጠበቅባቸው ሲሆን፣ የተከለከሉ ቁሳቁሶችን ወደ ፈተና ማዕከላት ይዘው መምጣት የለባቸውም ተብሏል።

https://t.me/Ethio_Education_24
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/Ethio_Education_24_news


#ማስታወቂያ

ለሬሜዲያል ተፈታኞች በሙሉ

የትምህርት ሚኒስቴር የሬሚዲያል (የማካካሻ) ትምህርት የማጠቃለያ ፈተናን ከሰኔ 3-10/ 2016 ዓ.ም ድረስ ለመስጠት የፈተና ፕሮግራም ማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጅ ሰኔ 9/ 2016 ዓ.ም የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል ስለሆነ በዕለቱ ይሰጥ የነበረው ፈተና ሰኔ 11/2016 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ (ትምህርት ሚኒስቴር)


በበይነ መረብ (Online) የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ

በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወረቀት አልባ በማድረግ የዲጂታል ጉዞውን አንድ ምዕራፍ ጀምሯል። ይሄንንም ጉዞ የተሳካ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ለተፈታኞች በክላስተር የተዘጋጀው ማስፈንጠሪያ (URL) ከፈተናው በፊት ገብተው የሚለማመዱበት ሲሆን የፈተናው እለት ደግሞ መፈተኛ ይሆናል። ስለሆነም ከዚህ በታች በምትፈተኑበት የፈተና ክላስተር ፊትለፊት በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመግባት መለማምድ ትችላላችሁ፡፡  እስካሁን username እና password ያለገኘ ተፈታኝ ካለ፣ ከዚህ በፊት ለትምህርት ቢሮዎች ስለተላከ፣ ከየትምህርት ቤቱ አስተባባሪዎች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ክላስተር አንድ
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር፡ https://c2.exam.et 
ሲዳማ ብሄራዊ ክልል፡ https://c2.exam.et
ትግራይ ብሄራዊ ክልል፡ https://c2.exam.et

ክላስተር ሁለት
ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፡ https://c3.exam.et
ጋምቤላ ህዝቦች ክልል፡ https://c3.exam.et
አማራ ብሄራዊ ክልል፡ https://c3.exam.et

ክላስተር ሶስት

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልል: https://c4.exam.et
ሀረሪ ብሔራዊ ክልል: https://c4.exam.et
አፋር ብሔራዊ ክልል: https://c4.exam.et
ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል - 1
• አዳማ ከተማ: https://c4.exam.et
• አጋሮ ከተማ: https://c4.exam.et
• አምቦ ከተማ: https://c4.exam.et
• ምሥራቅ አርሲ: https://c4.exam.et
• ምዕራብ አርሲ: https://c4.exam.et
• አሰላ ከተማ: https://c4.exam.et
• ባሌ: https://c4.exam.et
• ባቱ ከተማ: https://c4.exam.et
• ቤሾፍቱ ከተማ: https://c4.exam.et
• ቦረና: https://c4.exam.et
• ቡሌ ሆራ ከተማ: https://c4.exam.et
• ቡኖ በደሌ: https://c4.exam.et
• ዶዶላ ከተማ: https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ባሌ: https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ቦረና: https://c4.exam.et
• ጉጂ: https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ሐረርጌ: https://c4.exam.et
• ምዕራብ ሐረርጌ: https://c4.exam.et
• ሆለታ ከተማ: https://c4.exam.et
• ሆሮ ጉዱሩ: https://c4.exam.et
• ኢሉባቦር: https://c4.exam.et

ክላስተር አራት
ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር: https://c5.exam.et
ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል - 2
• ጅማ: https://c5.exam.et
• ጅማ ከተማ: https://c5.exam.et
• ቄለም ወለጋ: https://c5.exam.et
• ማያ ከተማ: https://c5.exam.et
• መቱ ከተማ: https://c5.exam.et
• ሞጆ ከተማ: https://c5.exam.et
• ሞያሌ ከተማ: https://c5.exam.et
• ነጆ ከተማ: https://c5.exam.et
• ነቀምት ከተማ: https://c5.exam.et
• ሮቤ ከተማ አስተዳደር: https://c5.exam.et
• ሰንዳፋ በኬ: https://c5.exam.et
• ሻኪሶ ከተማ: https://c5.exam.et
• ሻሸመኔ ከተማ: https://c5.exam.et
• ሸገር ከተማ: https://c5.exam.et
• ሸኖ ከተማ: https://c5.exam.et
• ምስራቅ ሸዋ: https://c5.exam.et
• ሰሜን ሸዋ (ኦሮሚያ): https://c5.exam.et
• ደቡብ ምዕራብ ሸዋ: https://c5.exam.et
• መዕራብ ሸዋ፡ https://c5.exam.et
• ምስራቅ ወለጋ፡ https://c5.exam.et
• መዕራብ ወለጋ፡ https://c5.exam.et
• መዕራብ ጉጂ፡ https://c5.exam.et
• ወሊሶ ከተማ፡ https://c5.exam.et


     ምንጭ፣ ት/ት ሚንስቴር
https://t.me/Ethio_Education_24
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/Ethio_Education_24_news




𝚃𝚘𝚙 𝟸𝟶 𝚎𝚜𝚜𝚎𝚗𝚝𝚒𝚊𝚕 𝚙𝚑𝚢𝚜𝚒𝚌𝚜 𝚏𝚘𝚛𝚖𝚞𝚕𝚊𝚜

𝟷) 𝚃𝚑𝚎 𝚏𝚘𝚛𝚖𝚞𝚕𝚊 𝚏𝚘𝚛 𝚏𝚘𝚛𝚌𝚎:
      👉𝙵=𝚖𝚊 (𝙵𝚘𝚛𝚌𝚎 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚕𝚜 𝚖𝚊𝚜𝚜 𝚝𝚒𝚖𝚎𝚜 𝚊𝚌𝚌𝚎𝚕𝚎𝚛𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗)
𝟸) 𝙽𝚎𝚠𝚝𝚘𝚗'𝚜 𝚕𝚊𝚠 𝚘𝚏 𝚞𝚗𝚒𝚟𝚎𝚛𝚜𝚊𝚕 𝚐𝚛𝚊𝚟𝚒𝚝𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗:
        ✍️𝙵=𝙶(𝚖𝟷*𝚖𝟸)/𝚛²
𝟹) 𝚃𝚑𝚎 𝚏𝚘𝚛𝚖𝚞𝚕𝚊 𝚏𝚘𝚛 𝚠𝚘𝚛𝚔:
       ✍️𝚆=𝙵𝚍 (𝚆𝚘𝚛𝚔 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚕𝚜 𝚏𝚘𝚛𝚌𝚎 𝚝𝚒𝚖𝚎𝚜 𝚍𝚒𝚜𝚝𝚊𝚗𝚌𝚎)
𝟺) 𝙾𝚑𝚖'𝚜 𝙻𝚊𝚠:
      👉𝚅=𝙸𝚁 (𝚅𝚘𝚕𝚝𝚊𝚐𝚎 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚕𝚜 𝚌𝚞𝚛𝚛𝚎𝚗𝚝 𝚝𝚒𝚖𝚎𝚜 𝚛𝚎𝚜𝚒𝚜𝚝𝚊𝚗𝚌𝚎)
𝟻) 𝙴𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚏𝚘𝚛 𝚝𝚑𝚎 𝚜𝚙𝚎𝚎𝚍 𝚘𝚏 𝚕𝚒𝚐𝚑𝚝, 𝙴𝚒𝚗𝚜𝚝𝚎𝚒𝚗'𝚜 𝚝𝚑𝚎𝚘𝚛𝚢:
          👉𝙴=𝚖𝚌²
𝟼) 𝙿𝚕𝚊𝚗𝚌𝚔'𝚜 𝙴𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗:
     ✍️𝙴=𝚑𝚟 (𝙴𝚗𝚎𝚛𝚐𝚢 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚕𝚜 𝙿𝚕𝚊𝚗𝚌𝚔'𝚜 𝚌𝚘𝚗𝚜𝚝𝚊𝚗𝚝 𝚝𝚒𝚖𝚎𝚜 𝚏𝚛𝚎𝚚𝚞𝚎𝚗𝚌𝚢)
𝟽) 𝚂𝚗𝚎𝚕𝚕'𝚜 𝙻𝚊𝚠 (𝚁𝚎𝚏𝚛𝚊𝚌𝚝𝚒𝚘𝚗):
        ✍️𝚗𝟷*𝚜𝚒𝚗θ𝟷=𝚗𝟸*𝚜𝚒𝚗θ𝟸
𝟾) 𝙴𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚏𝚘𝚛 𝚔𝚒𝚗𝚎𝚝𝚒𝚌 𝚎𝚗𝚎𝚛𝚐𝚢:
          ✍️𝙺𝙴=𝟷/𝟸𝚖𝚟²
𝟿) 𝙴𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚏𝚘𝚛 𝚙𝚘𝚝𝚎𝚗𝚝𝚒𝚊𝚕 𝚎𝚗𝚎𝚛𝚐𝚢:
          👉𝙿𝙴=𝚖𝚐𝚑
𝟷𝟶) 𝙱𝚘𝚢𝚕𝚎'𝚜 𝚕𝚊𝚠:
        👉𝙿𝟷𝚅𝟷=𝙿𝟸𝚅𝟸
𝟷𝟷) 𝙸𝚍𝚎𝚊𝚕 𝙶𝚊𝚜 𝙻𝚊𝚠:
           👉𝙿𝚅=𝚗𝚁𝚃
𝟷𝟸) 𝙼𝚘𝚖𝚎𝚗𝚝𝚞𝚖:
            👉𝚙=𝚖𝚟
𝟷𝟹) 𝚀𝚞𝚊𝚗𝚝𝚞𝚖 𝚖𝚎𝚌𝚑𝚊𝚗𝚒𝚌𝚜 (𝙷𝚎𝚒𝚜𝚎𝚗𝚋𝚎𝚛𝚐'𝚜 𝚞𝚗𝚌𝚎𝚛𝚝𝚊𝚒𝚗𝚝𝚢 𝚙𝚛𝚒𝚗𝚌𝚒𝚙𝚕𝚎):
           👉Δ𝚡 * Δ𝚙 ≥ ℏ/𝟸
𝟷𝟺) 𝙲𝚘𝚞𝚕𝚘𝚖𝚋’𝚜 𝚕𝚊𝚠:   
    ✍️𝙵=𝚔(𝚚𝟷*𝚚𝟸)/𝚛²
𝟷𝟻) 𝙻𝚘𝚛𝚎𝚗𝚝𝚣 𝚏𝚘𝚛𝚌𝚎:
           ✍️𝙵=𝚚(𝙴 + 𝚟𝙱)
𝟷𝟼) 𝙱𝚎𝚛𝚗𝚘𝚞𝚕𝚕𝚒’𝚜 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗:
   👉 𝙿+𝟷/𝟸ρ𝚟²+ρ𝚐𝚑=𝚌𝚘𝚗𝚜𝚝𝚊𝚗𝚝
𝟷𝟽) 𝚆𝚊𝚟𝚎 𝚜𝚙𝚎𝚎𝚍 𝚏𝚘𝚛𝚖𝚞𝚕𝚊:  
             ✍️𝚟=𝚏λ
𝟷𝟾) 𝙼𝚊𝚡𝚠𝚎𝚕𝚕'𝚜 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗𝚜 (𝚏𝚘𝚞𝚛 𝚏𝚞𝚗𝚍𝚊𝚖𝚎𝚗𝚝𝚊𝚕 𝚕𝚊𝚠𝚜 𝚘𝚏 𝚎𝚕𝚎𝚌𝚝𝚛𝚘𝚖𝚊𝚐𝚗𝚎𝚝𝚒𝚜𝚖)
   👉 𝟷. 𝙶𝚊𝚞𝚜𝚜'𝚜 𝙻𝚊𝚠 𝚏𝚘𝚛 𝙴𝚕𝚎𝚌𝚝𝚛𝚒𝚌 𝙵𝚒𝚎𝚕𝚍𝚜:
  ✍️ ∇ · 𝙴 = ρ / ε₀
  
   📚𝚃𝚑𝚒𝚜 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚛𝚎𝚕𝚊𝚝𝚎𝚜 𝚝𝚑𝚎 𝚎𝚕𝚎𝚌𝚝𝚛𝚒𝚌 𝚏𝚒𝚎𝚕𝚍 (𝙴) 𝚝𝚘 𝚝𝚑𝚎 𝚍𝚒𝚜𝚝𝚛𝚒𝚋𝚞𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚘𝚏 𝚎𝚕𝚎𝚌𝚝𝚛𝚒𝚌 𝚌𝚑𝚊𝚛𝚐𝚎𝚜 (ρ) 𝚠𝚒𝚝𝚑𝚒𝚗 𝚊 𝚐𝚒𝚟𝚎𝚗 𝚛𝚎𝚐𝚒𝚘𝚗. ε₀ 𝚒𝚜 𝚝𝚑𝚎 𝚙𝚎𝚛𝚖𝚒𝚝𝚝𝚒𝚟𝚒𝚝𝚢 𝚘𝚏 𝚏𝚛𝚎𝚎 𝚜𝚙𝚊𝚌𝚎.

👉𝟸. 𝙶𝚊𝚞𝚜𝚜'𝚜 𝙻𝚊𝚠 𝚏𝚘𝚛 𝙼𝚊𝚐𝚗𝚎𝚝𝚒𝚌 𝙵𝚒𝚎𝚕𝚍𝚜:
   ✍️∇ · 𝙱 = 𝟶
  
📚   𝚃𝚑𝚒𝚜 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚜𝚝𝚊𝚝𝚎𝚜 𝚝𝚑𝚊𝚝 𝚝𝚑𝚎 𝚖𝚊𝚐𝚗𝚎𝚝𝚒𝚌 𝚏𝚒𝚎𝚕𝚍 (𝙱) 𝚍𝚘𝚎𝚜 𝚗𝚘𝚝 𝚑𝚊𝚟𝚎 𝚊𝚗𝚢 𝚍𝚒𝚟𝚎𝚛𝚐𝚎𝚗𝚌𝚎𝚜 𝚘𝚛 𝚜𝚘𝚞𝚛𝚌𝚎𝚜, 𝚊𝚗𝚍 𝚝𝚑𝚎𝚛𝚎 𝚊𝚛𝚎 𝚗𝚘 𝚖𝚊𝚐𝚗𝚎𝚝𝚒𝚌 𝚖𝚘𝚗𝚘𝚙𝚘𝚕𝚎𝚜.

👉𝟹. 𝙵𝚊𝚛𝚊𝚍𝚊𝚢'𝚜 𝙻𝚊𝚠 𝚘𝚏 𝙴𝚕𝚎𝚌𝚝𝚛𝚘𝚖𝚊𝚐𝚗𝚎𝚝𝚒𝚌 𝙸𝚗𝚍𝚞𝚌𝚝𝚒𝚘𝚗:
  ✍️ ∇ × 𝙴 = -∂𝙱 / ∂𝚝
  
   📚𝚃𝚑𝚒𝚜 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚎𝚡𝚙𝚕𝚊𝚒𝚗𝚜 𝚑𝚘𝚠 𝚊 𝚌𝚑𝚊𝚗𝚐𝚒𝚗𝚐 𝚖𝚊𝚐𝚗𝚎𝚝𝚒𝚌 𝚏𝚒𝚎𝚕𝚍 𝚒𝚗𝚍𝚞𝚌𝚎𝚜 𝚊𝚗 𝚎𝚕𝚎𝚌𝚝𝚛𝚒𝚌 𝚏𝚒𝚎𝚕𝚍. ∂𝙱 / ∂𝚝 𝚛𝚎𝚙𝚛𝚎𝚜𝚎𝚗𝚝𝚜 𝚝𝚑𝚎 𝚛𝚊𝚝𝚎 𝚘𝚏 𝚌𝚑𝚊𝚗𝚐𝚎 𝚘𝚏 𝚝𝚑𝚎 𝚖𝚊𝚐𝚗𝚎𝚝𝚒𝚌 𝚏𝚒𝚎𝚕𝚍 𝚠𝚒𝚝𝚑 𝚛𝚎𝚜𝚙𝚎𝚌𝚝 𝚝𝚘 𝚝𝚒𝚖𝚎.

👉𝟺. 𝙰𝚖𝚙𝚎𝚛𝚎'𝚜 𝙻𝚊𝚠 𝚠𝚒𝚝𝚑 𝙼𝚊𝚡𝚠𝚎𝚕𝚕'𝚜 𝙰𝚖𝚎𝚗𝚍𝚖𝚎𝚗𝚝:
  ✍️ ∇ × 𝙱 = μ₀𝙹 + μ₀ε₀∂𝙴 / ∂𝚝
  
  📚𝚃𝚑𝚒𝚜 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚜𝚝𝚊𝚝𝚎𝚜 𝚝𝚑𝚊𝚝 𝚝𝚑𝚎 𝚌𝚞𝚛𝚕 𝚘𝚏 𝚝𝚑𝚎 𝚖𝚊𝚐𝚗𝚎𝚝𝚒𝚌 𝚏𝚒𝚎𝚕𝚍 (𝙱) 𝚒𝚜 𝚎𝚚𝚞𝚊𝚕 𝚝𝚘 𝚝𝚑𝚎 𝚜𝚞𝚖 𝚘𝚏 𝚝𝚑𝚎 𝚌𝚞𝚛𝚛𝚎𝚗𝚝 𝚍𝚎𝚗𝚜𝚒𝚝𝚢 (𝙹) 𝚊𝚗𝚍 𝚝𝚑𝚎 𝚛𝚊𝚝𝚎 𝚘𝚏 𝚌𝚑𝚊𝚗𝚐𝚎 𝚘𝚏 𝚝𝚑𝚎 𝚎𝚕𝚎𝚌𝚝𝚛𝚒𝚌 𝚏𝚒𝚎𝚕𝚍 (𝙴) 𝚠𝚒𝚝𝚑 𝚛𝚎𝚜𝚙𝚎𝚌𝚝 𝚝𝚘 𝚝𝚒𝚖𝚎. μ₀ 𝚒𝚜 𝚝𝚑𝚎 𝚙𝚎𝚛𝚖𝚎𝚊𝚋𝚒𝚕𝚒𝚝𝚢 𝚘𝚏 𝚏𝚛𝚎𝚎 𝚜𝚙𝚊𝚌𝚎.

𝟷𝟿) 𝙻𝚊𝚠 𝚘𝚏 𝚌𝚘𝚗𝚜𝚎𝚛𝚟𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 𝚘𝚏 𝚎𝚗𝚎𝚛𝚐𝚢:
            ✍️∆𝙴 = 𝚀 - 𝚆
𝟸𝟶) 𝚂𝚌𝚑𝚛ö𝚍𝚒𝚗𝚐𝚎𝚛 𝙴𝚚𝚞𝚊𝚝𝚒𝚘𝚗 (𝚀𝚞𝚊𝚗𝚝𝚞𝚖 𝙼𝚎𝚌𝚑𝚊𝚗𝚒𝚌𝚜)
         ✍️𝙷ψ = 𝙴ψ
@fana_education
@fana_education


PHYSICS FORMULA FOR NATIONAL EXAM.pdf
645.8Кб
1300 Math Formulas @grade12books.pdf
7.1Мб
📗Physics For All Exam Taker

Physics እስካሁን ስታጠኑ ቆይታቿል ። አሁን ደግሞ እስካሁን ያጠናቹትን ነገር ጠቅለል የምታደርጉበት ነገር ያስፈልጋቿል እና ሁሉንም Formula በአንድ ላይ ተዘጋጅቶላቹዋል።
@fana_education
@fana_education

Source:- D Marv tips


SAT 2011 (TEXT).pdf
4.4Мб
Study Content from grade 9-12..pdf
1.1Мб
778 page ነው ምትፈልጉትን ቦታ ብቻ እያነበባቹ ✌️
@fana_education


#NationalExam #Online

ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና መንግሥት በሚያዘጋጃቸው ኮምፒውተሮች እንደሚከናወን የሀገር አቀፍ ትምህርት፣ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ለኢቢሲ ገልጿል።

አንዳንድ ወላጆች " በኦንላይን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና የመፈተኛ ኮምፒውተር እንድናቀርብ ተጠይቀናል " ብለዋል።

አገልግሎቱ ግን ይህንን በሚመለከት ለትምህርት ቤቶች ያስተላለፈው መልዕክት እንደሌለ እና ወላጆች መጠየቃቸውም ተገቢ አለመሆኑን ገልጿል።

የኦንላይን ፈተናው መንግስት በሚያዘጋጀው አቅርቦት እንደሚከናወን አመልክቷል።

ተማሪዎች ለፈተና ሲመጡ የሚጠበቅባቸው አንብቦ እና በቂ ዝግጅት አድርጎ የተመዘገቡበትን መታወቂያ ይዞ መምጣት ብቻ ነው ብሏል።

ነገር ግን ትምህርት ቤቶችም ሆኑ ተማሪዎች የግል ኮምፒውተሮቻቸውን ለፈተናው መጠቀም ከፈለጉ #እንደማይከለከሉ አገልግሎቱ አሳውቋል።

ሁሉም ተማሪዎች በኦንላይ እንዳይፈተኑ የመሰረተ ልማት አለመሟላት እንቅፋት ሊሆን ስለሚችል ዘንድሮ #በተወሰኑ ተማሪዎች ብቻ እንደሚጀመር ገልጿል።

በሌላ በኩል ፥ በወረቀት ለሚሰጠው ፈተና የህትመት ስራው ወደ #መጠናቀቅ መቃረቡን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ለኢቢሲ በሰጠው ቃል አመልክቷል።

ይህ እንዴት ይታያል ?

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በኦንላይን ለሚሰጠው ፈተና  " ትምህርት ቤቶች ሆኑ ተማሪዎች #የግል_ኮምፒዩተራቸውን ለፈተና መጠቀም አይከለከሉም " ብሏል።

ተማሪዎች የራሳቸውን ኮፒዩተሮች ይዘው ሲገቡ በውስጡ ለፈተና ደህንነት የሚያሰጋ ወይም ፈተናውን እንዲሰሩ የሚያግዛቸው የተለያየ ዶክመት ተደብቆበት እንዳልሆነ የሚረጋገጥበት ምን አይነት መንገድ እንዳለ አልተብራራም።

ሌላው ተፈታኞች በፈተና ወቅት በኢንተርኔት ድረ ገጾችን በመጎብኘት ጥያቄ የሚሰሩበት መንገድ እንዳይኖር ስለሚወሰደው የጥንቃቄ እርምጃ የተብራራ ነገር የለም።

መሰልና ሌሎችም ተያያዥ ጉዳዮች ችግር ይዘው እንዳይመጡ ከወዲሁ ማሰብና ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል።

https://t.me/Ethio_Education_24
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/Ethio_Education_24_news


ማ ስ ታ ወ ቂ ያ‼️

          ✍የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ👇

በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤ ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

🧑‍💻ማሳሰቢያ፤
1.  ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።

2.  የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ  አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።

https://t.me/Ethio_Education_24
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/Ethio_Education_24_news

Показано 15 последних публикаций.