⚖Ethiopian law by Daniel Fikadu Law office⚖


Гео и язык канала: Эфиопия, Английский
Категория: Право


ዳንኤል ፍቃዱ ተስፋዬ በሁሉም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና የህግ አማካሪ
ስልክ - 0913158507 ወይም 0978554559
Daniel Fikadu Tesfaye Certified Attorney of law at all Federal Courts of Ethiopia.
Email- nurotekore@gmail. Com
⚖️⚖️Ethiopian Law by Daniel Fikadu channel ⚖️⚖️⚖️

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Английский
Категория
Право
Статистика
Фильтр публикаций


***የገጠር መሬትን ለዕዳ መከፈያነት በመያዝ በውል ማስተላለፍ ይቻላል? ***
የሰበር መዝገብ ቁጥር 222120 /ያልታተመ/ ህዳር 26 ቀን 2015 ዓ.ም
#Daniel Fikadu /ዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)/
የገጠር መሬትን ለዕዳ መከፈያነት በመያዝ በውል ማስተላለፍ መሬት የማይሸጥ የማይለወጥ የኢትዩጵያ ብሔር ፤ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ሀብት ነው ከሚለው የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 40(3) ጋር የሚጣረስ እና በፍትሃ ብሔር ሕጉ ቁጥር 1678 (ለ) መሠረትም ውሉ ሕጋዊ በሆነ ጉዳይ ሊይ የተደረገ ባለመሆኑ ሕጋዊ ውጤት የሌለው እና መብትን እማያጎናጽፍ ውል ነው።
*የፌድራል ጠቅሊይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር 49200 እና ተያያዥ ትርጉሞች ፤ የፌዳሬሽን ምክር ቤት በአለሚቱ ገብሬና ጫኔ ደሳለኝ ክርክር ከሰጠው የሕገ መንግስት ትርጉም


1. University of Otago Scholarships 2026 In New Zealand (Fully Funded)
https://lnkd.in/dHNy5dWR

2. SCG Scholar Trainee Scholarships 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dR8JA9ne

3. University of Luxembourg Scholarships 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dQy8nBUb

4. ITU Netherlands Fully Funded Summer School Program 2026
https://lnkd.in/d2pw7A4c

5. Hungary Government Bilateral State Scholarships 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dVGfSZcp

6. Minzu University of China Scholarships 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dKcHFBEw

7. Shanghai Municipal Government Scholarships (SMGS) 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dRP4VWSB

8. NTU Science and Engineering Undergraduate Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dCE9RiJh

9. University of Gadjah Mada Scholarship In Indonesia 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dBYucGhv

10. University College London Denys Holland Scholarship 2026 (Funded)
https://lnkd.in/dvxYTBxS

11. Edinburgh University Visiting Fellowship Program 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dVdWteep

12. TAIST-Tokyo Master’s Degree Scholarships 2026 in Thailand (Fully Funded)
https://lnkd.in/dXsvVw2e

13. AIT Royal Thai Government Scholarships 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/debUFT-n

14. Manaaki New Zealand Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dAgDtyPr

15. Université Paris-Saclay International Master’s Scholarship 2026 (Funded)
https://lnkd.in/deMCBvqv


hashtag#ScholarshipOpportunities hashtag#Scholarships hashtag#Fellowships hashtag#Grants hashtag#MastersScholarship hashtag#PhDScholarship hashtag#GraduateFunding hashtag#PostgraduateScholarship hashtag#ResearchFunding hashtag#FundingOpportunities hashtag#CareerDevelopment hashtag#EducationMatters hashtag#HigherEducation hashtag#InternationalStudents hashtag#StudyAbroad


የሕገ መንግሥት ትርጉም ጥያቄ ያነሱት የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አባል ያለመከሰስ መብት ተነሳ።
***
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ዮሐንስ ተሰማ ግጭትን የሚቀሰቅሱ፣የክልሉን እና የምክር ቤቱን ክብር የሚነኩ መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያ በማሰራጨታቸው ያለ መከሰስ መብታቸው መነሳቱ ተገልጿል።
የቤንሻንጉል ክልል በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ላይ አቶ ዮሐንስ ሕዝብን ከሕዝብ የሚያነሳሳ ሀሰተኛ መረጃዎችን ማሠራጨታቸውና፣ መንግሥትን በኃይል ለመጣል ከሚጥሩ አካላት ጋር ግንኙነት እንዳላቸው አመላካች መረጃዎች መኖራቸውም ተገልጿል።
የክልሉ ምክር ቤት ባካሄደው በዚሁ አስቸኳይ ስብሰባ ያለመከሰስ መብታቸውን ሲያነሳ ለምክር ቤቱ ማብራርያ የሰጡት የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ መሐመድ ሐሚድ፣ ግለሰቡ 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 1ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤው ውሳኔዎችን ካሳለፈ በኋላ በዚህ ድርጊት መሳተፋቸውን ጠቅሰዋል።
የምክር ቤቱ አባል በተጠረጠሩበት ጉዳይ በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የቀረበውን ማብራሪያ ተከትሎ የአቶ ዮሐንስ ተሰማ ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ የምክር ቤቱ አባላት በሙሉ ድምጽ ማጽደቃቸው ተገልጿል።
አቶ ዮሐንስ ተሰማ የተቃዋሚው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) አባል ሲሆኑ በቁጥጥር ስር የዋሉት እሁድ የካቲት 30/2017 ዓ.ም. ነበር።
ፖለቲከኛው በቁጥጥር ስር የዋሉት ከሌሎች ሁለት ፓርቲውን የወከሉ የምክር ቤት አባሎች ጋር በመሆን የተሻሻለው የክልሉ ሕገ መንግሥት እና የተወካዮች ብዛት ያሻሻሉት አዋጆች "ተፈጻሚ እንዳይሆኑ" ለሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ኮሚቴ አቤቱታ ባቀረቡበት ሳምንት ነው።
የቀድሞው ዋና ዳይሬክተር እና የምክር ቤት አባል አቶ ዮሃንስ እስካሁን ድረስ ፍርድ ቤት አለመቅረባቸውን ምንጮች ለቢቢሲ ገልጸው ነበር።
አቶ ዮሃንስ ወደ ፍርድ ቤት ያልቀረቡት የምክር ቤት አባል በመሆናቸው ያገኙት ያለመከሰስ መብታቸው ሳይነሳ መያዛቸውን በመጥቀስ "ለመርማሪ ፖሊሶች ቃል ለመስጠት ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ሊሆን እንደሚችልም" ተናግረው ነበር።#BBC Amharic


Репост из: Ethiopian Legal insight
የምስራች ለሕግ ባለሙያዎች !

የሕግ ስራዎትን ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሳድግልዎ እንዲሁም ዘመናዊ አሰራር ይዞ ቀልጣፋ አገልግሎት የሚያገኙበትን አፕሊኬሽንና ሶፍትዌር ከኢትዮጵያን ሌጋልቴክ ቀረበልዎ !

ከክፍያ ነፃ በሆነ መንገድ ሁሉንም የሕግ ላይብረሪና ኬዝ ማኔጅመንት ሲስተም መጠቀም ትችላላችሁ !

ይህ በዓይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ተዘጋጅቶ የቀረበው ይህ ዲጅታል የሕግ ላይብራሪና ኬዝ ማኔጅመንት ሲስተም ለሁሉም የሕግ ባለሙያዎች ፣ ለሕግ ተማሪዎች ፣ ለነጋዴዎችና ለቢዝነስ ተቋማት ከፍተኛ አገልግሎት የሚሰጥ ነው።

ተመጣጣኝ በሆነ የአገልግሎት ክፍያ ይህን ፈርቀዳጅ አገልግሎት መጠቀም ይችላሉ !

የህግ ባለሙያዎች በግራና በቀኝ ተከራካሪ ወገኖች መካከል ያሉ ጉዳዮችን ለመከታተል እንዲሁም የሕግ ተግባራትን ለማስፈር ቀጠሮዎቻቸውን ለማስፈርና ለመከታተል  በኢትዮጵያ ካሌንደር በተዘጋጀው ስማርት አጀንዳ መከታተል ይችላሉ

በኢሜይል አድራሻዎት በቀላሉ በመመዝገብ የዚህን ሶፍትዌር ማራኪ ገፅታዎች ይሞክሩ
ፕሌይ ስቶር በመግባት ሌጋልቴክ/LegalTech ብላችሁ በቀላሉ በመፈለግ ማውረድና መመዝገብ ትችላላችሁ !
አፕሊኬሽኑን ለማውረድ በዚህ ሊንክ ግቡ   👇 👇 👇 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ethiopianlegaltech.eli
www.ethiopianlegaltech.com በሚለው የዌብሳይት አድራሻ መግባትና መመዝገብም ትችላላችሁ
ፈር ቀዳጅ የሆነውን ይህን ዲጂታል የሕግ ሶፍትዌር እንዴት በተሟላ ሁኔታ መጠቀም እንደሚቻል የሚያሳዩ የቪዲዮ ማሳያ ቱቶሪያሎች አዘጋጅተን በዩትዩብ ቻናላችን
አስቀምጠናል

https://youtube.com/@ethiopianlegaltech
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/Ethiopianlegalinsight




ECMA- Securities Dematerialization Directive No. 1047_2025.pdf
10.4Мб
ECMA Securities Dematerialization Directive no. 1047_2025

አክሲዮኖችን ወደ ኤሌክትሮኒክ ቅርጽ በመቀየር/Dematerialize በማድረግ በህግ ስልጣን በተሰጠው ማእከላዊ የአክሲዮን አስቀማጭ/Central Securities Depository ማስቀመጥን በተመለከተ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የወጣ መመሪያ።

በእዚህ መመሪያ መሠረት ከእዚህ ቀደም ለህዝብ ተሽጠው በወረቀት ሰርተፊኬት ማስረጃ የተሰጠባቸው አክሲዮኖች በኤሌክትሮኒክስ ቅርጽ ተቀይረው በማእከል ይቀመጣሉ። ባለአክሲዮኖች ያለ ብዙ ውጣውረድ እርስ በእርስ ይሼጣሉ።፣ ግብይት ስርዐት ይይዛል። በአክሲዮን ግብይት ውስጥ ጣልቃ የሚገቡ አካላት አይኖሩም።

ከእንግዲህ የተቋማትን አክሲዮን ለሚፈልጉት ቡድን ብቻ መሸጥ የሚቻልበት ዘመን አክትሟል። ባለአክሲዮኖች በአክሲዮን ብሮከሮች አማካይነት ለማያውቁት ሰው አክሲዮን የሚሸጡበት ዘመን መጥቷል። ሻጭና ገዥ በማንነት ሳይሆን በገንዘብ ላይ የተመሰረት የአክሲዮን ሽያጭ ይፈጽማሉ።

An interesting time awaits Ethiopian shareholders and corporations.


Sentencing Guideline- Draft.pdf
142.5Мб
የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ / ረቂቅ/




Vacancy at Federal Supreme court of Ethiopia

Apply before 14th March,2017 E.C


የፌደራል መንግስት በክልል ጣልቃ የሚገባበት ስነ ስርዓት
በኢትዮጵያ ህገ መንግስት አንቀጽ 51/1 መሰረት የፌደራል መንግሰቱ ህገ መንግስቱን የመጠበቅ እና የመከላከል
ስልጣን የተሰጠዉ ሲሆን የፌዴራል መንግስቱ በሶስት አይነት መልኩ ጣልቃ ገብነትቶችን ታሳቢ ያደርጋል፡፡
1. በአባል ክልሎች ጥያቄ መሰረት የሚደረግ ጣልቃ ገብነት አንቀጽ 51/14
2. በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና በፌደሬሽን ምክር ቤት የጋራ ዉሳኔ መሰረት የሚደረግ ጣልቃ ገብነት አንቀጽ
55/16 እና 62/9
3. በፌደሬሽን ምር ቤት ትዕዛዝ መሰረት የሚደረግ ጣልቃ ገብነት አንቀጽ 93/1ሀ ናቸዉ፡፡
በሌላ በኩል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባወጣዉ አዋጅ ቁጥር 359/1995 ፌደራል መንግስት በክልል ጣልቃ
የሚገባበትን ለመደንገግ የወጣ አዋጅ ሲሆን በአዋጁ መሰረት ጣልቃ መግባት ማለት በህገ መንግስቱ አንቀጽ 62/9
መሰረት በክልሉ ጣልቃ የሚገባበት ስነ ስርዓት ሲሆን በህገ መንግስቱ አንቀጽ 51/4 እና 55/16 መሰረት የሚወሰድ
እርምጃን ይጨምራል፡፡ በአዋጁ ጣልቃ የሚገባባቸዉ ምክያቶች፡-
1. በአዋጁ ክፍል ሁለት በፀጥታ መደፍረስ ምክንያትየክልሉ መንግስት ካቅሙ በላይ በመሆኑ የፌደራል መንግስቱን
ከጠየቀ የፌደራል መንግስቱ ጣልቃ ይገባል የአዋጁ አንቀጽ 3-6 ላይ ተደንግገዋል፡፡
2. ሁለተኛዉ በአዋጁ ክፍል ሶስት የተቀመጠዉ የፌዴራል መንግስት በክክሎች ላይ ጣልቃ የሚገባዉ በስብዓዊ
መብት በመጣሱ ምክንያት እና የክልሉ መንግስት ማስቆም ካልቻለ በአዋጁ 7-11 በተቀመጠዉ አግባብ ጣልቃ ገብቶ
ህግ ያስከብራል፡፡
3. ሶስተኛዉ የህገ መንግስታዊ ስርዓቱ አደጋ ላይ በመዉደቁ ምክንያት የሚደረግ ጣልቃ ገብነት ሲሆን ይህም
በአዋጁ አንቀጽ 12-18 የተቀመጠ ሲሆን በአንድ የክልል መንግስት ተሳትፎ ወይም እዉቅና ህገ መንግስቱ ወይም ህገ
መንግስታዊ ስርዓቱን ባለማክበር የሚደረግ እንቅስቃሴ ወይም ድርጊት በተለይም፡- በትጥቅ የተደገፈ የአመፅ
እንቅስቃሴ ማድረግ፤ ከሌላ ክልል ጋር የተፈጠሩ ችግሮችን ሰላማዊ ባልሆነ መንገድ መፍታት የፌደራሉን ሰላምና
ፀጥታ ማናጋት ወይም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጋራ ስብሰባዉ ዉሳኔ መሰረት ክልሉ የሰብአዊ መብት መጣስ
ድጊቱን እንዲያቆም፤ ስብዓዊ ድርጊቱን የፈፀሙ ሰዎች ለፍርድ እንዲቀርቡ አዝዞ ማቅረብ ትዕዛዙን አለማክበር ህገ
መንግስታዊ ስርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንቅስቃሴ ወይም ድርጊት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
ስለሆነም ሟች ጠቅላይ ሚኒስቴር በነበሩበት ዘመን ክልሎች ላይ በህግ ማስከበር ስም ክልሎች ላይ ጣልቃ እየገቡ
በህግ ማስከበር ስበብ ክልሎች አበሳቸዉ ሲያሳዩ የነበረበት አዋጅ ሲሆን በዚህ አዋጅ መሰረት ቢሆንም ሀገራችን ሀገር
ለመሆን የሚዳዳቸዉ ያበጡ ክልሎችን አደብ ለማስገዛት የሚያግዝ የህግ ማዕቀፍ ሲሆን የሰሞኑም በትግራይ ክልል
ላይ የተደረገዉ ህግ የማስከበር /ጋጥዎጦችን አደብ ለማስያዝ/ የሚያግዝ የህግ ማአረቀፍ ሲሆን በብዙ የህግ
ባለሙያዎች ሆነ የሚዲያ አካላት የጣልቃ ገብነቱን ህጋዊነት ለማሳየት አዋጁን መሰረት አድርገዉ ዉይይት ሲያደርጉ
አላስተዋልኩም፡፡
ስለሆነም እንኳን የሀገር ባለዉለታ እና መከታ የሆነዉን የሀገር መከላከያ በሚያሳፍር ሁኔታ እንደ በግ አርዶ ይቅር እና
ሲያደርጉት የነበረዉ እንቅስቃሴ ከላይ የተጠቀሰዉን የህገ መንግስት ድንጋጌ እና አዋጁን የጣሰ ስለነበር ጣልቃ ገብቶ
ህግ ማስከበሩ ግዴታ ነው።


359-2003 .pdf
244.5Кб
Proclamation No. 359/2003
System for the Intervention of the Federal Government in the Regions.




file number 24 2482.09 Diriba Gela.pdf
3.3Мб
ለህዝብ ጥቅም በሚል ለእምነት ተቋም የግለሰብ መሬት መሰጠት የሌለበት ስለመሆኑ፤ የሚሰጥ ከሆነም ተገቢው ካሳ መከፈል ያለበት ስለመሆኑ፡፡
በፌዴራልም ሆነ በኦሮሚያ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ መሰረት የአንድን አርሶ አደር የእርሻ መሬት ለህዝብ ጥቅም በሚል ሰበብ መሬቱን በሙሉ ወስዶ ለእምነት ተቋም አንዲሰጥ የሚፈቅድ የህግ ድንጋጌ የለም፡፡ የገጠር መሬትን ከግለሰብ አርሶ አደር ወስዶ ለእምነት ተቋም መስጠት ለህዝብ ጥቅም አንደተሰጠ መሬት አይቆጠርም፡፡ መሬቱ ለህዝብ ጥቅም የተወሰደ ነው የሚባል ከሆነም በሕጉ አግባብ ተተኪ መሬት እና ካሳ ሊከፈል ይገባል በማለት የፌዴሬሽን ምክር ቤት በመዝገብ ቁጥር 98/13 ላይ የሕገ መንግስት ትርጉም ውሳኔ ሰጥቷል፡፡


Репост из: ሀበጋር debates
ዛሬ በሀበጋር የክርክር መድረክ

"የኮሪደር ልማት የነዋሪዎችን የከተማ ተጠቃሚነት መብት ማረጋገጫ ቁልፍ ስልት ነው ወይስ አይደለም?" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የተካሄደውን ክርክር በመመልከት 💬 አስተያትዎን ያጋሩን!

https://youtu.be/NX7t2DAM8qA


256217.pdf
641.6Кб
የውርስ ማጣራት ሪፖርትን እና የመቃወሚያ አቤቱታ
256217




Репост из: ሀበጋር debates
አዎንታዊ ድጋፍ ማብቂያው የት ነው?

ሙሉ ክርክሩን በመመልከት ሃስብ እና አስተያትዎን ያጋሩን!
#Ethiopia #habegardebates #ethiopiandebateassociation

https://youtu.be/E-mxQOnEpQU


የኮንስትራክሽን_መብቶች_ምንነት_እና_የሚስተዋሉ_ችግሮች.pdf
167.6Кб
የኮንስትራክሽን መብቶች (Claims) ምንነት እና የሚስተዋሉ ችግሮች


9168-Article Text-15682-1-10-20231127.pdf
1.0Мб
The 2016-Income Tax Reforms of Ethiopia: Drivers, Major
Legislative Changes, and Constraints

Belete Addis,
 Misganaw Gashaw, Mulugeta Akalu & Zerihun Asegid


9175-Article Text-15699-1-10-20231127.pdf
811.0Кб
A Critical Legal and Practical Appraisal of Ethiopian Fault Based Liability Rules

Haile Andargie, Esubalew Amare, Honelign Hailu
, and Abay Addis

Показано 20 последних публикаций.