Ethiopian Lottery Service/የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት/


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Букмекерство


To have alternative communication channel

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Букмекерство
Статистика
Фильтр публикаций


የቶምቦላ 2016 ሎተሪ የዓይነት ሽልማቶች
1ኛ ዕጣ
ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት
በመሀል አዲስ አበባ
ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት
2ኛ ዕጣ ባለ 1.5 ሲሲ የቤት
አውቶሞቢል መኪና
3ኛ ዕጣ 9 ሰው የመጫን አቅም
ያለው የትራንስፖርት መኪና
4ኛ ዕጣ ባለ 1.3 ሲሲ የቤት
አውቶሞቢል መኪና
5ኛ ዕጣ 20 ኩንታል የመጫን አቅም
ያለው ቫን የጭነት መኪና
6ኛ ዕጣ 10 ኩንታል የመጫን አቅም
ያለው ቫን የጭነት መኪና
7ኛ ዕጣ ባለ 4 እግር ባጃጅ
እና ሌሎች በርካታ የዓይነት ሽልማቶች ተካተዋል
የቶምቦላ ሎተሪ ዕጣ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ይወጣል
መልካም ዕድል
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር!


መደበኛ ሎተሪ 1714ኛ ዕጣ ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ  አስተዳደር በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ !
በርካታ አጓጊ ሽልማቶችን ከያዘው ቶምቦላ ሎተሪ በ100 ብር ዕድልዎ ይሞክሩ ፡፡ ቶምቦላ ሎተሪ ሰኔ 28/ 2016ዓ.ም ይወጣል ፡፡
መልካም ዕድል !
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር


ወጣት ዳኒኤል ፊጣ የ በቆጂ ነዋሪ ሲሆን በአድማስ ዲጂታል ሎተሪ 5ኛ ዕጣ የ350,000 ብር ዕድለኛ በመሆን ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡


ወጣት ኤፍሬም የሺጥላ ይባላል ነዋሪነቱ በ ሲሆን በአድማስ ዲጂታል ሎተሪ 4ኛ ዕጣ የ700,000 ብር ዕድለኛ በመሆን ከአስተዳደሩ ተረክበዋል ፡፡


የወልድያ ነዋሪው ወጣት ዳግም መኮንን በአድማስ ዲጂታል ሎተሪ የ23ኛው ዙር የ3ኛ ዕጣ የ1,000,000 / አንድ ሚሊየን/ ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡


የ10,000,000 ብር አሰደማሚ ዕድል !
የአዲስ አበባ ነዋሪውና በግብረሰናይ ድርጅት የንብረት ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ መስፍን ይመኑ አሰፋ በቆረጡት የትንሳኤ ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ10,000,000/ አስር ሚሊየን / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ መስፍን ሎተሪ በመሞከር ለረጅም ዓመታት ያህል በደንበኝነት የዘለቁ ሲሆን “የታገሰ ካሰበው ደረሰ “ እንዲሉ በ2016 ትንሳኤ ሎተሪ ህልማቸውን እውን አድርገዋል ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ የመኖሪያ ቤትና ለሥራ መመላለሻ መኪና እንደሚገዙበት በደስታ ስሜት ውስጥ ሆነው ገልጸውልናል ፡፡


የ10,000,000 ብር አሰደማሚ ዕድል !
የአዲስ አበባ ነዋሪውና በግብረሰናይ ድርጅት የንብረት ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ መስፍን ይመኑ አሰፋ በቆረጡት የትንሳኤ ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ10,000,000/ አስር ሚሊየን / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ መስፍን ሎተሪ በመሞከር ለረጅም ዓመታት ያህል በደንበኝነት የዘለቁ ሲሆን “የታገሰ ካሰበው ደረሰ “ እንዲሉ በ2016 ትንሳኤ ሎተሪ ህልማቸውን እውን አድርገዋል ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ የመኖሪያ ቤትና ለሥራ መመላለሻ መኪና እንደሚገዙበት በደስታ ስሜት ውስጥ ሆነው ገልጸውልናል ፡፡


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
Tombola lotter


የ4 ሚሊዮን ብር እድለኛ ለመሆን በ10ብር ብቻ፣ 605 ላይ ማንኛውንም ምልክት በማድረግ ወይም በቴሌብር የ4 ሚሊዮን ብር አሸናፊ ይሁኑ፡፡ብሔራዊ ሎተሪ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ https://t.me/lottery_service1


የሱሉልታ ከተማ ነዋሪ የሆነው ወጣት ካብታሙ አብጤ በትንሳኤ ሎተሪ የ1,000,000/አንድ ሚሊየን/ ብር ዕድለኛ በመሆን በሚኖርበት በሱሉለታ ከተማ በህዝብ ፊት ሽልማቱን ከአስተዳደሩ ተረክበዋል ፡፡


የኮምቦልቻ ነዋሪው እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቀስታ ቅርንጫፍ የኦፕሬሽን ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ ሀብተማርያም ያረጋል አባተ በቆረጡት የ23ኛ ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ2,000,000 /ሁለት ሚሊየን / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡
በደረሳቸውም ገንዘብ ቤት የመግዛት ዕቅድ እንዳላቸው ገልጸውልናል ፡፡


መምህሩ በ4,000,000 /በ4ሚሊየን ብር/ ተንበሸበሹ!
የአዲስ አበባ ለሚኩራ ክ/ከተማ ነዋሪ የሆኑትና በመምህርነት ሙያ ህብረተሰቡን ሲያገለግሉ የቆዩት መምህር ታደለ አሰፋ ኦዴ ግንቦት 26/2016 ዓ.ም በወጣው የ23ኛው ዙር አድማስ ድጂታል ሎተሪ በ1ኛ ዕጣ የ4,000,000 /አራት ሚሊየን /ብር ዕድለኛ ሆኗል ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ የዓመታት ጥያቄቸው የነበረው የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ቤት እንደሚገዙበት ፊታቸው ላይ በሚነበበው የደስታ ስሜትም ጭምር ገልጸውልናል ፡፡


23ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕድለኞች ሽልማታቸው እየወሰዱ ነው !


በ100 ብር እነዚህ አጓጊ ሽልማቶች እንዳያመጥዎ ከወዲሁ ቲኬቱን ይቁረጡ
የቶምቦላ ሎተሪ ዕጣ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ይወጣል
መልካም ዕድል !
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር


እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ ! የ24ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ በገበያ ላይ ነው ፡፡ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም ቴሌብር *127# በመደወል ከወዲሁ ይቁረጡና ዕድልዎ ይሞክሩ ፡፡
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ ፡-
4 ሚሊየን ብር
2 ሚሊየን ብር
1 ሚሊየን ብር
700ሺ ብር እና ሌሎች በርካታ ዕጣዎች አሉት
መልካም ዕድል !
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር


የ24ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ በገበያ ላይ ነው ፡፡ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም ቴሌብር *127# በመደወል ከወዲሁ ይቁረጡና ዕድልዎ ይሞክሩ ፡፡
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ ፡-
4 ሚሊየን ብር
2 ሚሊየን ብር
1 ሚሊየን ብር
700ሺ ብር እና ሌሎች በርካታ ዕጣዎች አሉት
መልካም ዕድል !
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር


እድልዎን ይሞክሩ 605 ላይ ማንኛውንም ምልክት በማድረግ ወይም *127# በመደወል በ10 ብር የ4 ሚሊዮን ብር እና የሌሎችም ዕድሎች አሸናፊ ይሁኑ ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ለተጨማሪ መረጃ ይህንን ሊንክ ይጫኑ https://t.me/lottery_service1


አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 24ን እየቆረጡ ነው? እለት እለት በመቁረጥ ዕድለኛ ይሁኑ 605 ላይ ማንኛውንም ምልክት በማድረግ ወይም በቴሌብር በ10 ብር ሚሊየነር ይሁኑ ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር https://t.me/lottery_service1


መደበኛ ሎተሪ 1713ኛ ዕጣ ዛሬ ግንቦት 29 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ  አስተዳደር በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም

Показано 20 последних публикаций.