Ethiopian Lottery Service - የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Букмекерство


The Official Telegram Channel of Ethiopia Lottery Service.
ይህ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ብቸኛ የቴሌግራም ቻናል ነው።

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Букмекерство
Статистика
Фильтр публикаций


የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 032 የካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


ዝሆን ሎተሪ ዕጣ ዛሬ  የካቲት 25 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ  አገልግሎት በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችንም በመግለጫው ላይ ያገኛሉ።

በሁሉም ሶሻል ሚዲያ ይከተሉን፦ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የዝሆን ሎተሪ ነገ የካቲት 25 ቀን ከምሽቱ 12 ሰዐት ላይ በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ ይወጣል!

ዕድልዎትንት ለመሞከር አሁንም አልርፈደም - አሁኑኑ ይቁረጡ መልካም እድል ተመኘንሎት!

በሁሉም ሶሻል ሚዲያ ይከተሉን፦ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


እንኳን ለ129ኛው የአድዋ ድል በአል በሰላም አደረሳቹ!

በሁሉም ሶሻል ሚዲያ ይከተሉን፦ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የአዲስ አበባ ነዋሪዋ ወ/ሮ ሃና ጥላሁን በ31ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ4 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ ወደ ንግድ ሥራ እንደሚሰማሩበት ገልፀውልናል ፡፡

በሁሉም ሶሻል ሚዲያ ይከተሉን፦ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


መደበኛ ሎተሪ 1732ኛ ዕጣ ዛሬ  የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ  አገልግሎት በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል።

በሁሉም ሶሻል ሚዲያ ይከተሉን፦ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የድሬዳዋ ነዋሪ የሆኑት አቶ ነፃነት ሰይፉ በአድማስ ዲጂታል ሎተሪ 31ኛው ዙር በ2ኛው ዕጣ የ2 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡አቶ ነፃነት በአነስተኛና መካከለኛ ቢሮ ውሥጥ የኦዲት በለሙያ ሲሆኑ በ13ኛው ዙርም በ3ኛው ዕጣ የ1ሚሊዮን ብር ዕድለኛ እንደነበሩ ገልፀውልናል ፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የዓለምገና ነዋሪውና በሾፌርነት ሙያ የሚተዳደሩት አቶ ያለው መኮንን በአድማስ ዲጂታል ሎተሪ 31ኛው ዙር በ4ኛ ዕጣ የ700ሺ ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


10 ሚሊዮን ብር ለሁለት ጓደኛሞች!

ጓደኛሞቹ የገና ስጦታ ሎተሪን የ1ኛ ዕጣ 10 ሚሊዮን ብሩን ለሁለት ተካፍለውታል፡፡

ጓደኛሞቹ ገደፋው ከበደ እና ሙላቱ መንግስቴ በስራ ቦታቸው አካባቢ ካዛንችስ ብዙውን ጊዜ ቁርስ በሚበሉበት ምግብ ቤት ቁርስ እየበሉ ሎተሪ አዟሪ ወዳሉበት ይመጣል፡፡

ሙላቱ መንግስቴ ለረጅም አመታት የሎተሪ ደንበኛ ሲሆን ገደፋው ሎተሪ አልፎ አልፎ እንደሚቆርጥ ይናገራል፡፡ ሙላቱ በኪሱ ያለው 20 ብር ብቻ በመሆኑ የገና ስጦታ ሎተሪ አንድ ትኬት ብቻ ገዝቶ የተቀሩትን ሁለት ትኬቶች ጓደኛውን ቁረጥ ይለዋል፡፡ ገደፋው እያንገራገረ 40 ብር ከፍሎ ሁለቱን ትኬት ይወስዳል፡፡


የገና ስጦታ ሎተሪ ታህሳስ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ሲወጣ ገደፋው ከበደ በሁለቱ ትኬት የ6.66 ሚሊዮን ብር፣ ሙላቱ መንግስቴ በአንድ ትኬት የ3.33 ሚሊዮን ብር እድለኛ ሆነዋል፡፡ ገደፋው ከበደ ህንፃ በሚገነባበት አንድ ጥግ ቦታ በምትገኝ አነስተኛ የሽሮ ቤት የሚተዳደር ሲሆን ሙላቱ መንግስቴ በጎዳና እየተዘዋወረ መጽሐፍ ይሸጣል፡፡

ጓደኛሞቹ የደረሳቸውን ገንዘብ በምን ስራ ላይ እንደሚያውሉት ለጊዜው እንዳላቀዱ፤ሆኖም ተመካክረን የኛንና የቤተሰብን ህይወት የሚለውጥ ስራ እንጀምራለን ብለዋል፡፡

መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የ 4ሚሊየን ብር መልዕክት!

605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እንዲሁም በቴሌ ብር በ10 ብር ከቆረጡ የ4 ሚሊየን ብር እና የሌሎች አጓጊ ሽልማቶች ዕድለኛ ይሆናሉ፡፡

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር።

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


“ለ50 ሚሊዮን ብሩ እመጣለሁ” ይህን ያለን የልዩ ዕድል ሎተሪ የ5 ሚሊዮን ብር ዕድለኛው ገነቱ ታምራት ነው፡፡

በህይወቱ ብዙ ውጣውረዶችን ላለፈው፤ ፈተናዎቹን ደግሞ በአሸናፊነት ለተወጣው፣ጓደኞቹ ተው የሎተሪ ፍቅርህን ቀንስ ሲሉት እኔ ብቻ ሳይሆን እናንተም ይደርሳችኋል ለሚለው ገነቱ በሚሊየን ሎተሪ የ50 ሚሊዮን ብር ዕድለኛ እሆናለሁ ማለቱ እውነት አለው፡፡

ገነቱ ታምራት የተወለደው በከምባታ ዱራሜ ከተማ ነው፡፡ በትምህርቱ በችግር ምክንያት ከስምንተኛ ክፍል ማለፍ አልቻለም፡፡ ትምህርቱን አቋርጦ ሊስትሮ ሆነ፤ ከዚያም እዚያው ዱራሜ ከተማ የጎሚስታ ስራ ጀመረ፡፡ ዱራሜ አልሆንልህ ሲለው ሀዋሳ ገብቶ ጎሚስታ ስራውን ቀጠለ፡፡ ጎሚስታ ስራውን ትቶ ደግሞ የሲኖትራክ ተሽከርካሪ ረዳት ሆነ፡፡ሚስትም አገባ፡፡ ብዙም ሳይቆይ መንጃ ፈቃድ አውጥቶ የሲኖትራክ ሹፌር ሆነ፡፡ አሁን የአንድ ልጅ አባት ነው፡፡


ከሊስትሮ ስራው ጀምሮ ሎተሪ ያለማቋረጥ የሚቆርጠው ገነቱ በሀዋሳ ከተማ ከስራው አረፍ ብሎ ቡና እየጠጣ የቆረጣት የልዮ ዕድል ሎተሪ የ2ኛ ዕጣ የ5 ሚሊዮን ብር አሸናፊ አድርጋዋለች፡፡
በደረሰው ገንዘብ ምን ለመስራት እንዳቀደ በቃለ መጠይቃችን ጊዜ ስንጠይቀው ቤተሰብ መርዳትና ያቋረጥኩትን ትምህርት መቀጠል አንዱ ትልቁ እቅዴ ነው፡፡ የሲኖትራክ ተሽከርካሪ ገዝቼ በራሴ መኪና መስራት ሌላው ትልቁ እቅዴ ነው ብሏል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


መደበኛ ሎተሪ 1731ኛ ዕጣ ዛሬ  ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ  አገልግሎት በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል።

በሁሉም ሶሻል ሚዲያ ይከተሉን፦ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የ 4ሚሊየን ብር መልዕክት!

605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እንዲሁም በቴሌ ብር በ10 ብር ከቆረጡ የ4 ሚሊየን ብር እና የሌሎች አጓጊ ሽልማቶች ዕድለኛ ይሆናሉ፡፡

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር።

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 31 ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 31 ጥር 28/05/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ዕድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የሚወጣ ሲሆን የወጡ የዕጣ ቁጥሮችም ወድያውኑ በድርጅታችን ማህበራዊ ሚድያዎች ይሰራጫሉ ይከታተሉ ፡፡ ውድ ደንበኞቻችን የ32ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪም ገበያ ላይ ነው ከወዲሁ በ605 ማንኛውም ፊደል በመላክ ዕድላችሁን ሞክሩ ፡፡

መልካም ዕድል !
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር


ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆነው ወጣት ጫላ ዓብዱ በ30ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ3ኛ ዕጣ የ1 ሚሊየን ብር ተረከበ ፡፡ ወጣት ጫላ በሸቀጣሸቀጥ ንግድ የተሰማራ ሲሆን በደረሰውም ገንዘብ ንግዱን እንደሚያጠናክርበት ገልጾልናል ፡

እርሶም እድለኛ የማይሆኑበት ምንም ምክንያት የለም፤ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እድለኛ ይሁኑ።

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


መደበኛ ሎተሪ 1730ኛ ዕጣ ዛሬ  ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ  አገልግሎት በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል።

በሁሉም ሶሻል ሚዲያ ይከተሉን፦ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


ወ/ሪት አያህሉሽም ሻምበል በ30ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ4ኛው ዕጣ የ700ሺህ ብር ሽልማታቸውን ተረከቡ ፡፡ ወ/ሪት አያህሉሽም የደረሳቸውንም ገንዘብ ከቤተሰባቸው ጋር በመማከር ወደስራ እንደሚሰማሩበት ገልጸውልናል ፡፡

እርሶም እድለኛ የማይሆኑበት ምንም ምክንያት የለም፤ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እድለኛ ይሁኑ።

እጣው ሃሙስ ጥር 23 ከለሊቱ 6 ሰዐት ያበቃል!


ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


አቶ ዮሃንስ ተስፋዬ ነዋሪነቱ በሞጆ ከተማ ሲሆን በአነስተኛ ንግድ ሥራ ላይ የተሰማራ ሲሆን በቀረጠው 30ኛ ዙር አድማስ ዲታል ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ2ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ በደረሰውም ገንዘብ ቤት የመስራት ዕቅድ እንዳለው ገልጾልናል ፡፡

እርሶም እድለኛ የማይሆኑበት ምንም ምክንያት የለም፤ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እድለኛ ይሁኑ።

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice


የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆነው ወጣት ለዓለም እናውጋው በሙያው በኬሚካል ኢንዱስትሪ በመመረቅ የፋብሪካ ሰራተኛ ሲሆን በ30ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ 1ኛው ዕጣ የ4 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡

እርሶም እድለኛ የማይሆኑበት ምንም ምክንያት የለም፤ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እድለኛ ይሁኑ።

ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice

Показано 20 последних публикаций.