TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
Статистика
Избранное
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
@mahibere_kidusan
Гео и язык канала:
Эфиопия, Амхарский
Категория:
Религия
The channel of mahibere kidusan
Связанные каналы
|
Похожие каналы
Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Религия
Статистика
Избранное
Это ваш канал?
Подтвердить
Канал в реестре блогеров РКН?
Подтвердить
История канала
Фильтр публикаций
Выбрать месяц
Январь 2025
Декабрь 2024
Ноябрь 2024
Октябрь 2024
Сентябрь 2024
Август 2024
Июль 2024
Июнь 2024
Май 2024
Апрель 2024
Март 2024
Февраль 2024
Январь 2024
Декабрь 2023
Ноябрь 2023
Октябрь 2023
Сентябрь 2023
Август 2023
Июль 2023
Июнь 2023
Май 2023
Апрель 2023
Март 2023
Февраль 2023
Январь 2023
Декабрь 2022
Ноябрь 2022
Октябрь 2022
Сентябрь 2022
Август 2022
Июль 2022
Июнь 2022
Май 2022
Апрель 2022
Март 2022
Февраль 2022
Январь 2022
Декабрь 2021
Ноябрь 2021
Октябрь 2021
Сентябрь 2021
Август 2021
Июль 2021
Июнь 2021
Май 2021
Апрель 2021
Март 2021
Февраль 2021
Январь 2021
Декабрь 2020
Ноябрь 2020
Октябрь 2020
Сентябрь 2020
Август 2020
Скрывать удаленные
Скрывать репосты
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
10 Jan, 20:31
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
3.2k
0
3
21
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
10 Jan, 20:31
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክተው አባታዊ የሰላም ጥሪ አስተላለፉ።
3k
0
4
26
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
10 Jan, 15:17
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
በማኅበረ ቅዱሳን የጎንደር ማእከል “አደራ አለብኝ” በሚል መሪ ቃል መርሐ ግብር አከናወነ።
ጥር ፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
“አደራ አለብኝ” በሚል መሪ ቃል የማኅበረ ቅዱሳን ጎንደር ማእከል ታኅሣሥ 27 ቀን 2017 ዓ.ም በማእከሉ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የድኅረ ግቢ ጉባኤ መርሐ ግብር ማካሄዱ ተገልጿል፡፡
በመርሐ ግብሩ ከ140 በላይ የግቢ ምሩቃን የተሳተፉ ሲሆን "የአገልግሎት በር" በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጥቷል።
በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፎች ለረዥም ጊዜ ያገለገሉ አባላት የልምድ ልውውጥ በማካፈል አባላት ሥራ፣ ሁኔታ፣ ቦታና ጊዜ ሳይገድባቸው ባሉበት ሆነው ሐዊርያዊ አገልግሎታቸውን መፈጸም እንደሚገባቸው መልእክት ተላልፏል።
2.7k
0
1
25
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
9 Jan, 21:35
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል የእንኳን አደረስዎ መርሐ ግብር ተከናወነ።
ጥር ፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል የእንኳን አደረስዎ መርሐ ግብር በጽርሐ ተዋሕዶ ተካሂዷል።
በመርሐ-ግብሩ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የየመምሪያ ኀላፊዎች የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ሠራተኞች የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች በጽሑፍ የተደገፈ የእንኳን አደረሰዎ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን በዓሉን የተመለከተ ዝማሬ በሊቃውንት ቀርቧል።
ቅዱስ ፓትርያርኩም በመርሐ ግብሩ ለተገኙት እንግዶች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
ምንጭ የኢ/ኦ/ተ/ቤ መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ስርጭት ድርጅት/EOTC
3.1k
0
1
22
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
9 Jan, 15:58
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
በማኅበረ ቅዱሳን ዲላ ማእከል አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤት የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ለነዳያን የምግብና የስጦታ መርሐ ግብር ተካሄደ።
በዲላ አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤት በተቋቋመው የበጎ አድራጎት ማኅበር ኮሚቴ ከተለያዩ ምእመናን የአልባሳትና የምግብ ግብዓቶችን በማሰባሰብ ድጋፍ ለሚፈልጉ ወገኖቻችን የማዕድ ማጋራትና የአልባሳት ስጦታ አካሂዷል።
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ በተከናወነው በዚህ መርሐ ግብር ላይ የዲላ ወለሜ ደብረ ሰላም ቅዱስ ዑራኤል ደብር አስተዳዳሪ የሆኑት መልአከ ሰላም ቀሲስ አምሳሉ "በጎ ኅሊና ይኑርህ " በሚል መሪ ቃል ትምህርተ ወንጌል የሰጡ ሲሆን የማኅበረ ቅዱሳን የዲላ ማእከል የአቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤት ርእሰ መምህር በሆኑት አቶ ታደለ በጌዴኦ ቋንቋ የመርሐ ግብሩን ዓላማ እና መልእክት አስተላልፈዋል።
3.1k
0
2
28
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
6 Jan, 11:41
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
5.6k
0
1
Показано
6
последних публикаций.
Показать больше
26 783
подписчиков
Статистика канала
Популярное в канале
“የገና ስጦታ ለየኔታ” በሚል መሪ ቃል ከኅዳር ፲፭ እስከ ታኅሣሥ ፴ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ድረስ የሚቆይ የገቢ ማሰባሰቢያና የስጦታ ዘመቻ በመካሄድ ላይ እ...
በጌዲኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌል እና የአብነት ትምህርት አገልግሎቶችን ለማጠናከር የሚያስችል ምክክር ተከናወነ። በማኅበረ ቅዱሳን ዋና...
የማኅበረ ቅዱሳን አሜሪካ ማእከል ግቢ ጉባኤያት የማኅበራዊ ሚድያ ገጾችን ይጎብኙ፣ ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ! Our campus Ministry Social ...
በደብረ ብርሃን ከተማ “ወደ ቀድሞ ነገር እንመለስ” በሚል መሪ ቃል የአባላት የቃል ኪዳን ማደሻ መርሐ ግብር ተካሄደ። በደብረ ብርሃን በዐፄ ዘርዐ ያዕቆ...
የደብረ ምሕረት አቡን ቤት ቅዱስ ገብርኤል ቅኔ ምስክር ጉባኤ ቤት ደቀ መዛሙርትን አስመረቀ። በማእከለዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት የደብረ ምሕረት አቡን ቤት...